በመንግስት ሰራተኞች ጡረታ አዋጅ ቁጥር 907/2007 አንቀጽ 5(2) የዘለቄታ ጡረታ አበል ለማግኘት ቢያንስ አስር አመት ማገልገል እና በአዋጅ ቁጥር 714/2003 አንቀጽ 18 መሰረት የጡረታ እድሜ መድረስ ቅድመ ሁኔታ በመሆኑ ማንኛውም የመንግስት ሰራተኛ ቢያንስ አስር አመት ያገለገለ እና በራሱ ፈቃድ ወይም በአዋጁ ከተጠቀሱት ውጪ በሆነ ምክንያት አገልግልት ካቋረጠ የጡረታ መውጫ እድሜው ሲደርስ የአገልግልት ጡረታ አበል ለዘለቄታው የማያገኝ ስለመሆኑ (የፋ/ፍ/ቤቶችን አዋጅ እንደገና ለማሻሻል በወጣው በአዋጅ ቁጥር 454/1997 መሰረት በፋ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት ቀደም ሲል በሰ/መ/ ተሰጥቶ የነበረው የህግ ትርጉም ተለውጧል።)
በወንጀል ህግ አንቀጽ 670፣ 672ና 240፣ የተደነገጉት ውንብድና፣ ዘረፊ እና ሽፍታነት የሚለት ቃላት ቴክኒካዊ ልዩነት በመካከላቸው ያለና በተናጠል የወንጀል ኃላፉነትን የሚያስከትለ በመሆኑ የአንድ ተከሳሽ የወንጀል ድርጊት “ውንብድና ነው” ወይም “ዘረፊ ነው” ወይም “ሽፍታነት ነው” ለማለት ከመነሻው አጠቃላይ የተፈፀመው ድርጊት ዲኜ ደጀኔ እና በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የሸካ ጥር 27/2014 ዓ.ም 445 የተከሳሹ ተሳትፍ በተገቢው መንገድ ተለይቶ ሉታወቅ እና ሉረጋገጥ፤ በእምነት ቃል መሰረት ውሳኔ ለመስጠትም የተሰጠው ቃል ተከሳሹ ከተከሰሰበት ወንጀል ዝርዝር ጋር አንድ ላሆን፤ ዝርዝር ቃለም ተከሳሹ ወንጀለን ለመፈፀሙ የማያጠራጥርና ሙለ እምነት ሉጣልበት የሚገባ ስለመሆኑ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ. ህገ መንግስት አንቀፅ 20፣ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ሥነ ሥርዓት ቁጥር 134 (1) እና 141 ዞን ዐቃቤ ህግ 63. በወንጀል ህግ አንቀጽ 693(1) መሰረት የሚያዝበት በቂ ገንዘብ ሳይኖር ቼክ ማውጣት ወንጀል የተከሰሰ ቼክ አውጪ ቼኩን ለመመንዘር ሳይሆን በግለሰቦች መካከል በነበረው የንግድ ግንኙነት መነሻነት ለመተማመኛ የሰጠ በመሆኑ ከወንጀል ኃላፉነት ነፃ ሉወጣ የሚችለው ቼኩን ለዋስትና ወይም ለመያዥያነት የሰጠ ለመሆኑ እና የዋስትና ወይም የመያዥያ ውለም በንግድ ህግ እና በፍትሐ ብሕር ህግ በተመለከተው መመዘኛ መሰረት ስለመፈፀሙ በማስረዲት ከመሆኑ በቀር በሰው ምስክር የሚሰጥ ማረጋገጫ ተቀባይነት የላለው ስለመሆኑ የንግድ ህግ አንቀፅ 952 እና የፍ/ብ/ህ/ቁጥር 2864-2866 (በፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1234/2013 መሰረት በፋ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት ቀደም ሲል በ #### የሰ/መ/ቁ የነበረው የህግ ትርጉም ተሻሽሎል)
የኑዛዜ ወራሽነት የምስክር ወረቀት ይሰረዝልን ጥያቄ ሰፉና ዉስብስብ ክርክሮች ተደርጎ፣ በሕጉ አግባብ ተገቢ ማጣራትና ምርመራ ተደርጎበት ዉሳኔ የሚሰጥበት እንጂ የምስክር ወረቀቱን ለማግኘት ከሚቀርብ አቤቱታ ጋር ተመሳሳይነት ያለዉ ባለመሆኑ የኑዛዜ ወራሽነት የምስክር ወረቀት እንዱሰረዝልኝ በማለት የሚቀርብ አቤቱታን መርምሮ ዉሳኔ ለመስጠት የሥረ-ነገር ስልጣን የፍደራል ፍ/ቤቶች እንጂ የአዱስ አበባ ከተማ ፍ/ቤቶች አቶ ጌታቸዉ ሙለጌታ እና እነ አቶ መላኩ ሙለጌታ (3 ሰዎች)
አንድ እቃ በአየር መንገድ ተጭኖ ሲጓጓዝ ባለእቃው ሲያስረክብ በእቃው ያለውን ልዩ ጥቅም በመግለጽ ተገቢውን ተጨማሪ ዋጋ መከፈለን ካላስረዲ በቀር እቃው ተጓጉዞ ርክክብ እስከሚፈፀም ድረስ ባለው ጊዜ ቢጠፊ ወይም ጉዲት ቢደርስበት ካሳ ሉከፈል የሚገባው በጠፊው እቃ ወይም ጉዲት ለደረሰበት እቃ በአንድ ኪል ግራም 17 ስፔሻል ድሮዊንግ ራይት በመክፈል ስለመሆኑ የሞንትሪያል ቃል ኪዲን (Montreal Convention of 1999) አንቀጽ 22 (3) አና አዋጅ ቁጥር 820/2006
የኢንሹራንስ ሽፊን ወደፉት ለሚደርስ አደጋ የሚሰጥ የመድን ሽፊን በመሆኑ በልዩ ሁኔታ በግልጽ ስምምነት ካልተደረገ በቀር በዋናው ኢንሹራንስ ውል ላይ ሳይካተት የቀረውን የአደጋ ምክንያት ለማካተት የሚደረግ የመድን ሽፊን ማስፉያ (Extension) ውል ወደ ኋላ ተመልሶ ዋናው የኢንሹራንስ ውል ከተፈረመበት ቀን ጀምሮ ተፈፃሚ እንዱሆን መወሰን መሰረታዊ የህግ ስህተት ስለመሆኑ የንግድ ህግ አንቀጽ 659/1
የፍደራል የመጀመሪያ ደረጃ ሸሪዓ ፍ/ቤት ጋብቻ በፍቺ ዉሳኔ እንዱፈርስ በወሰነበት ሁኔታ የፍቺ ዉጤቱንም ሰምቶ ለመወሰን የሥረ ነገር የዲኝነት ስልጣን ያለዉ ይኼዉ የሸሪዓ ፍ/ቤት እንጂ የፍደራል ፍ/ቤቶች የፍቺ ዉጤት የሆነዉን የንብረት ክፍፍል ለማየት የሥረ ነገር የዲኝነት ስልጣን የላላቸው ስለመሆኑ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ. ሕገ መንግስት አንቀጽ 34 (5) እና አንቀጽ 78 (5)፣ የፍደራል ሸሪዓ ፍ/ቤቶችን አቋም ለማጠናከር የወጣ አዋጅ ቁጥር 188/1992 አንቀጽ 5 (4)፤የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.244 (2፣ሀ) እና 245 (2)
የፍርድ ቤት እግድ የተሰጠበትን ቤት በሽያጭ በማስተላለፍ የሚደረግ የሽያጭ ውል ሕጋዊ ውጤት የላለውና ሉፈርስ የሚገባ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ.154 እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች፣ የፍትሀ ብሄር ህግ ቁጥር 1808/2
በባልና ሚስት የንብረት ክፍፍል ክርክር ወቅት ድብቅ የጦር መሳሪያ መኖሩ እስከተረጋገጠ ድረስ በሕግ አግባብ ስልጣን ባለዉ አካል አለመመዝገቡ መሳሪያዉ የለም የሚያስብል ሳይሆን የኢኮኖሚ ጥቅም ያለዉ እና ባልና ሚስት በትዲር እያለ ያፈሩት እስከሆነ ድረስ ከሚመለከተዉ አካል ተመዝግቦ መሳሪያዉን ለመያዝ ፈቃድ አለመሰጠቱ፣ የተጋቢዎቹ የጋራ ሀብት እንዲይሆን የማያደርገዉ ስለመሆኑ የአማራ ክልል የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር 79/1995 አንቀጽ 73 (1) እና
ለሶስተኛ ወገኖች የካሳ ክፍያ የፈፀመ የኢንሹራንስ ኩባንያ በደንበኛው ላይ የሚያቀርበውን ክስ ማቅረብ ያለበት ለሶስተኛ ወገን የካሳ ክፍያ ከፈፀመበት ቀን ጀምሮ ባለው ሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ እንጂ በሶስተኛ ወገኖች ላይ አደጋው ከደረሰበት ቀን ጀምሮ ስላለመሆኑ የንግድ ህግ አንቀጽ 674/1፣ አዋጅ ቄጥር 799/2005 አንቀጽ 6/2 እና የፍ/ብ/ህግ ቁጥር 1846
የግልግል ዲኝነት ስምምነት ላይ የሕጋዊነት ጉድለት በመኖሩ ምክንያት ለመፈጸም እምቢተኛ መሆንን በሚመለከት የሚቀርብ ክርክር የግልግል ሥምምነቱ በፍርድ ቤት ክስ ቀርቦበት እንዱፈርስ መወሰኑን ሳይጠብቅ የግልግል ጉባዔው ጉዲዩን ተመልክቶ ሉወስን የሚችል ቢሆንም የግልግል ዲኝነት ስምምነቱ ዋጋ ስለማጣቱ እንዱሁም የግልግል ጉባኤው ጉዲዩን ለመመልከት ስልጣን የለውም በሚል የሚቀርብ ክርክርን ሰምቶ የመወሰን ስልጣን የመደበኛ ፍርድ ቤት ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.1809፣3330
ለፍርድ ቤቶች የተሰጠው የዲኝነት ሥልጣን ህግን መሰረት ያደረገ የዲኝነት አገልግልት መሰጠት በመሆኑ ይህ ማለት በፍርድ ቤት ለሚሰጠው ማንኛውም ውሳኔ፤ በተለይም መብትን የሚያሳጣ በሆነ ጊዜ ግልፅ የህግ መሰረት ሳይጠቀስ ውሳኔ ከተሰጠ ተቀባይነት የላለው ስለመሆኑ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ. ህገ መንግስት አንቀፅ 78 እና 79
የመንግስት መኖሪያ ቤት የሚከራየው በከተማ ውስጥ ነዋሪ ኢትዮጲያዊ ዜግነት ላለው እና/ወይም በከተማው ውስጥ ነዋሪ ለሆነ የጸና/የታደሰ የኢትዮጲያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ ላለው የውጭ ዜጋ ብቻ ነው ተብል የተደነገገው ከከተማው አስተዲደር ቤትን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚከራዩ ሰዎችን የሚመለከትና ውል በሚታደስበት ጊዜም በድንጋጌው ላይ የተቀመጡት ቅድመ ሁኔታዎች ሉሟለ ይገባል የሚባል ከሆነ ተከራይ ይህን ለማድረግ በሚያስችል ሁኔታ ውስጥ የሚገኝ መሆኑ እነ አቶ ዱክሳ ኪዲኔ (3 ሰዎች) እና የጉለላ ክፍለ ከተማ ወረዲ 9 ቤቶች ልማት ጽ/ቤት ሉረጋገጥ የሚገባ ስለመሆኑ የአዱስ አበባ ከተማ ቤቶች አስተዲደር መመሪያ ቁጥር 4/2009 አንቀጽ 43/ሀ፤ 44/3፤ 44/13 እና 45/2 79. የክልል መንግስት የገጠር መሬት አስተዲደር እና አጠቃቀም አዋጅ ከገጠር መሬት ይዞታ ውርስ ጋር በተያያዘ መመዘኛዎችን ከማስቀመጥ ባለፈ ወራሽነትን ቀድሞ ያረጋገጠ ብቻውን የሚወርስ ስለመሆኑ ባልደነገገበት ሁኔታ በወራሾች መካከል በተነሳ የገጠር መሬት ይዞታ ውርስ ይገባኛል ጥያቄ ወራሽነትን ቀድሞ አረጋግጦ የውርስ ሀብት በመያዝና ቀድሞ ወራሽነትን በማረጋገጥ ብቻ ልዩ የመውረስ መብት የሚገኝ ስላለመሆኑ የአማራ ብሕራዊ ክልላዊ መንግስት የገጠር መሬት አስተዲደር እና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 252/2009 አንቀፅ 17 እና ወ/ት እንኳአየሁሽ ነጋሽ እና አቶ ካሳሁን ነጋሽ ህዲር 29/2013 ዓ.ም 596
በባለሀብትነት መብት አለመጠን መገልገል በተፈጠረ ጊዜ ይህንን አስመልክቶ በፍ/ብ/ህ/ቁ 1149 እና 1225 መሰረት የሁከት ይወገድልኝ ክስ ማቅረብ የማይቻል ስለመሆኑ የሁከት ይወገድልኝ ክስ ላቀርብ የሚችለው በተጨባጭ በይዞታ መብት ላይ የተፈጠረን የሁከት ተግባር ለማስወገድ እንጂ ሉሰራ የታሰበ ሰራ ሉያስከትል የሚችለውን ጫና በመገመት ባልተፈፀመና ወደፉት ሉፈጠር በሚችል ድርጊት ላይ የሁከት ክስ ላቀርብ የማይችል ስለመሆኑ የፍ/ብ/ህ/ቁጥር 1149 ስለመሆኑ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 9(1) (2)፤ 12/1 እና 40/1 ድንጋጌዎች እና የፍ/ብ/ሕ/ቁ 1195 እና 1196 እና ጂብሪል ሚስባህ
ፍርድ ቤቶች ተከሳሽ ሳይቀርብ ቀርቶ ጉዲዩ በላለበት የሚታይ ወይም ተከሳሹ ቀርቦ መቃወሚያውን ያላነሳው ቢሆንም ከሳሽ ያቀረበው ክስ አስቀድሞ ፍርድ ባገኘ ጉዲይ ላይ የቀረበ መሆኑን በክርክሩ ሑደት ባረጋገጡ ጊዜ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 5 ድንጋጌ የተመለከቱት መስፈርቶች መሟላታቸው እስከተረጋገጠ ጊዜ ድረስ አዱስ የቀረበውን ክስ አስቀድሞ በፍርድ ባለቀ ጉዲይ ላይ የቀረበ ነው በማለት ውድቅ የማድረግ ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ (የፋ/ፍ/ቤቶችን አዋጅ እንደገና ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር 1234/2013 መሰረት በፋ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት ቀደም ሲል በሰ/መ/ መዝገቦች ላይ ተሰጥቶ የነበረው የህግ ትርጉም ተለውጧል።)
ፍርድ ቤቶች ተከሳሽ ሳይቀርብ ቀርቶ ጉዲዩ በላለበት የሚታይ ወይም ተከሳሹ ቀርቦ መቃወሚያውን ያላነሳው ቢሆንም ከሳሽ ያቀረበው ክስ አስቀድሞ ፍርድ ባገኘ ጉዲይ ላይ የቀረበ መሆኑን በክርክሩ ሑደት ባረጋገጡ ጊዜ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 5 ድንጋጌ የተመለከቱት መስፈርቶች መሟላታቸው እስከተረጋገጠ ጊዜ ድረስ አዱስ የቀረበውን ክስ አስቀድሞ በፍርድ ባለቀ ጉዲይ ላይ የቀረበ ነው በማለት ውድቅ የማድረግ ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ (የፋ/ፍ/ቤቶችን አዋጅ እንደገና ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር 1234/2013 መሰረት በፋ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት ቀደም ሲል በሰ/መ/ መዝገቦች ላይ ተሰጥቶ የነበረው የህግ ትርጉም ተለውጧል።)
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.74 (2) ድንጋጌ መሰረት ‛በቂ ሆኖ የሚገመት እክል“ ምን እንደሆነ የተመለከተ ባይሆንም በቀጠሮ ለመቅረት ምን ምክንያት እንደሆነ አጠቃላይ ሁኔታዉን መመርመር የሚያስፈልግ ሆኖ፣ አመልካች በራሱ ጉድለት ወይም ቸልተኛነት ቀጠሮዉን ሳይከታተል ቀርቶ ካልሆነ በቀር፣ ፍትሕ የማግኘትና የመከራከር መብት ከግምት በማስገባት አመልካች የገጠመዉ እክል እንደ በቂ ምክንያት በመዉሰድ ለተጠሪ ተገቢ ኪሳራና ወጪ በማስከፈል፣ የተዘጋዉ መዝገብ ተከፍቶ ክርክሩ እንዱሰማ መድረጉ አግባብ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.32 (2) እና 74 (1)
ወራሽ የሆነ ወገን አውራሽ ተካፊይ በነበረበት ክርክር ላይ በፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ.358 መሰረት መቃወም የማይችል ሀዊ ሁንዳ እና እነ አምበሳ አደና (26 ሰዎች) ህዲር 28/2013 ዓ.ም 2 2. በፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ.358 መሰረት የቀረበ አቤቱታ የክርክር ውጤት ተጠብቆ የቀረበ ነው በሚል ውድቅ ለማድረግ አቤቱታ አቅራቢው የቀደመውን ክርክር ስለማወቁ በተገቢው ማስረጃ ሉጣራ የሚገባ አቶ ሸለመ አበራ እና እነ አቶ መገርሳ ምትኩ (2 ሰዎች) ጥር 25/2013 ዓ.ም 6 3. በፍትሀ ብሄር ስነ ስርአት ህግ ቁጥር 358 መሰረት የሚቀርብ የፍርድ መቃወሚያ ወራሽነትን በማረጋገጥ በተሰጥ ማስረጃ ላይ ላቀርብ የማይችልና በማስረጃው ምክንያት መብቴ ተነክቷል የሚል አካል ተገቢውን ዲኝነት ከፍል ተጓደለብኝ የሚለውን መብት ማረጋገጥ የሚችል መሆኑን በሰበር መዝገብ ላይ የተሰጠው አስገዲጅ ውሳኔ የውርስ ሀብት ተለይቶ በተሰጠ የወራሽነት ምስክር ወረቀት ክርክር ላይ በአስገዲጅነት ሉጠቀስ የማይችል ወ/ሮ ተሰሜ ገዲ እና እነ አቶ ለማ ነጋሽ (2 ሰዎች) መስከረም 27/2013 ዓ.ም 4. በፍርድ የተረጋገጠ መብት ስነ ስርዓቱን ጠብቆ እስካልተሻረ ድረስ ሉፈፀም የሚገባ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁጥር 392
በፍ/ብ/ህግ ቁጥር 1195 (1) መሰረት የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሃብትነት ምስክር ወረቀት በማወቅ በአስተዲደር ክፍል የተሰጠው ሰው ባለሃብት እንደሆነ የተወሰደውን የህግ ግምት ማስተባበል የሚቻለው ማስረጃው የተገኘው ከህግ አግባብ ውጭ በሆነ ሁኔታ መሆኑን በማስረዲት እንደሆነ በፍ/ብ/ህ/ቁጥር 1196 በተደነገገበት ሁኔታ የሰው ምስክር በመስማትና ቦታው ድረስ በመሄድ የችልት ምልክታ በማድረግ የሚሰጥ ውሳኔ የምስክር ወረቀት በተሰጠበት ንብረት ላይ ባለሃብትነትን የማይለውጥ አቶ ነጋ ኃይለ እና ወ/ሮ ሀና ኃይለ
በፍትሀ ብሄር ስነ ስርአት ህግ ቁጥር 358 መሰረት ፍርድ ላይ መቃወሚያ ለማቅረብ ተነካብኝ የተባለው መብት ራሱን ችል ዲኝነት ሉጠየቅበት የማይችል መሆን ያለበት ወ/ሮ ስንቅነሽ አስፊው እና እነ ፍቅርተ ይሄይስ (9 ሰዎች) ጥቅምት 25/2013 ዓ.ም 6. የውርስ ሀብት ተጣርቶ ወራሽነት እንዱረጋገጥ የቀረበ አቤቱታ ውድቅ ከተደረገ በኋላ በዲግም ዲኝነት እንዱታይ ቀርቦ ፍ/ቤት የቀደመውን ውሳኔ በመሻር በግማሽ የውርስ ሀብት ላይ ውርስ እንዱጣራና አቤቱታ አቅራቢዎች ወራሽ መሆናቸውን አረጋግጦ ውሳኔ ከሰጠ በኋላ ወራሾች በቀደመው ክርክር ውሳኔ የተወሰነበትን ተከራካሪ ንብረት ከህግ አግባብ ውጭ ስለያዘብን ይለቀቅልን በሚል ለበላይ ፍርድ ቤት የሚያቀርቡት አዱስ ክስ በዲግም ዲኝነት የቀረበ ነው በሚል ውድቅ የማይደረግ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህግ ቁ እነ ወ/ሮ ፀሐይ ሐይለ (2 ሰዎች) እና ወ/ሮ ሰማ ሰይድ ጥቅምት 30/2013 ዓ.ም
በፍርድ ባለቀ ጉዲይ ላይ ዲግም ክስ ክልከላ ተፈፃሚነት በተከራካሪ ወገኖች በግልፅ ዲኝነት ተጠይቆበት ፍርድ ቤት በዝምታ ባለፈው ጉዲይ ላይ ጭምር ሲሆን ሆኖም በግልፅ ዲኝነት በተጠየቀበት ላይ ፍርድ ቤት እነ አቶ ሀጎስ ገ/ሂይወት (3 ሰዎች) እና የካቲት 26/2012 ዓ.ም 31 የከለከለው መሆን ያለመሆኑ ከላላኛው ተከራካሪ ወገን ከቀረበው ክርክር እና ጥያቄ ጋር ተገናዝቦ መታየት ያለበትና ተከሳሽ ወገን በግልፅ ክድ ሉከራከርበት የሚገባ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህግ ቁጥር 5(3) እነ መ/ር ሀጎስ በርሀ (2 ሰዎች) 8. ያለፈበት ይግባኝ/የሰበር አቤቱታ/ ቀርቦ እንዱታይለት አቤቱታ የሚያቀርብ ሰው ከአቤቱታው ጋር ጊዜው ሉያልፍ የቻለበትን ምክንያት የሚገልፁ ማስረጃዎቹን ማቅረብና እነኚህ ማስረጃዎቹም ይግባኙ/የሰበር አቤቱታው/ በተወሰነው ጊዜ ውስጥ ያልቀረበበትን ምክንያት የሚገልፁ እና ውሳኔም እንዱሰጥበት በቂ ሆነው መገኘት ያለባቸው ስለመሆኑ የፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ.352 እና የተሻሻለው የኦሮሚያ ብሕራዊ ክልላዊ መንግስት ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 216/2011 አንቀፅ 27(2)
የግራ ቀኙን ክርክር ለማጣራት ተከራካሪዎች የሰው ማስረጃቸውን እንዱያቀርቡ ትዕዛዝ ቢሰጥም ከሳሾች ምስክሮችን ማግኘት ባለመቻላቸው ምትክ ምስክሮች ለማቅረብ እንዱፈቀድላቸው ያቀረቡትን አቤቱታ ፍ/ቤት ሳይቀበለው ቀርቶ ተከሳሾች ምስክሮቹን ማቅረብ እንደሚችለ አስተያየት በመስጠታቸው በነሱ በኩል መጥሪያ እንዱደርሳቸው ሲታዘዝ የሥነ ሥርዓት ጉድለት አለበት በማለት ትዕዛዙን ለሰጠው ፍርድ ቤት አቤቱታው ቀርቦ ውድቅ ከተደረገ ለክርክሩ የመጨረሻ የፍርድ ውሳኔ ሆኖ ከሥረ ነገር ፍርድ በፉት ይግባኝ የማይቀርብበት እነ አቶ መስፍን ጌታቸዉ (2 ሰዎች) እና እነ አቶ መለሰ ግርማ (3 ሰዎች) የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.320 (1) እና (3)
የጣልቃ ገብነትን አቤቱታ ለመቀበል በቀደመው በሁለት ተከራካሪ ወገኖች መካከል በተጀመረው ሙግትና በኋላም በሚሰጠው ውሳኔ አፈፃፀም ጣልቃ ገብ ሆኖ መከራከር የሚፈልግ ሰው ጥቅሙ ይነካል ወይስ አይነካም የሚለው መሰረታዊ መስፈርት በመሆኑ አቤቱታው ተቀባይነት ሉያገኝ የሚችለው መብት የሚነካ መሆኑ ሲረጋገጥ፤ አቶ ዘውድነህ አባተ እና ወ/ሮ ከበቡሽ ጋሻው የተለየና ቀደም ሲል ከተጀመረው ክርክር የማይጣጣም አዱስ ጭብጥና የግል የዲኝነት ጥያቄ ይዞ ያልቀረበ ሲሆን ብቻ ስለመሆኑ የፍትሀ ብሄር ስነ ስርአት ህግ ቁጥር 41
የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋህድ ቤተክርስቲያን ህጋዊ ሰውነት የሚመነጨው ከ1952ቱ የፍትሐ ብሓር ህግ አንቀፅ 398 በመሆኑ ቤተክርስቲያንዋ ተካፊይ የሆነችበት ክርክር እንደ ክርክሩ ዓይነት፣ መጠን እና ቦታ ጉዲዩ በቀረበበት ክልል የሚታይ ስለመሆኑ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ. ህገ መንግሰት አንቀፅ 78(2)፣ 80(2) ፣ (4) እና (5)፣ የፍደራል ፍ/ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 25/88 አንቀጽ 5(6) እና 11(1)
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 394/1፣ ቁጥር 404 እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች መሰረት በፍርድ አፈጻጸም መዝገብ ላይ ንብረት ለማስከበር በተሰጠ ትእዛዝ የፍርድ ባለእዲን የታክስ ከፊይ ንብረት ያስከበሩ የፍርድ ባለመብቶች ከላልች የቀደምትነት መብት አለኝ ብለው ለመጠየቅ እንደሚችለ የተደነገገ ባለመሆኑ ንብረቱ ከመከበሩ ወይም ከመያዙ በፉት በንብረቱ ላይ መብት የነበራቸዉና በክርክሩ ዉስጥ የላለ ሦስተኛ ወገኖች በሕግ፣በፍርድ ወይም በዉል ንብረቶቹ ላይ ያቋቋሙት የቀደምትነት መብት የማይነካ ስለመሆኑ የፍርድ ባለእዲን ታክስ ከፊይ ንብረት ካስከበረ የፍርድ ባለመብት ይልቅ በሕግ የቀደምትነት ጥበቃ መብት የተሰጠዉ ታክስ ሰብሳቢ ባለሥልጣን መሥሪያ ቤት በታክስ ህግ መሰረት በታክስ ከፊዩ ሀብት ላይ ከፍርድ ባለመብቱ የቀደምትነት መብት ያለው በመሆኑ ከፍርድ ባለመብቱ ቀድሞ ንብረቶቹን ያስከበረ ስለመሆኑ ማስረጃ እንዱያቀርብ ሉጠየቅ የሚችልበት የሕግ አግባብ የላለ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ስ/ስ/ሕግ ቁጥር 418
የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 435 በጠባቡ መተርጎም ስላለበት በአክሲዮን ሽያጭ ማስታወቂያ ላይ መገለጽ የሚገባዉ ነገር ባለመገለጹ ወይም የሽያጩ ሥነ ሥርዓት በትክክል ባለመፈጸሙ ምክንያት በተፈጠረ ጉድለት ሐራጁ ሉፈርስ የሚችልበትን ልዩ ሁኔታ ድንጋጌዉ ባለማመላከቱ ጉዲት የደረሰበት ማንኛዉም ሰዉ የሐራጅ ሽያጩ ሳይፈርስ ለጉዲቱ አላፉ በሆነዉ ሰዉ ላይ ክስ አቅርቦ ተገቢውን ካሳ የሚካስ አቶ ቶፉቅ መለሰ እና እነ አቶ እንድሪስ ሳቢር (2 ሰዎች)
የተሻሻለ የገጠር መሬት አስተዲደርና አጠቃቀም አዋጅ ከመውጣቱ በፉት በነባር ህግ መሰረት በሕይወት ያለ ሰው የገጠር መሬት ይዞታውን በሚመለከት የመሬት ስጦታ ውል አድርጓል የሚባለዉ በሥራ ላይ በነበረዉ አዋጅ መሰረት እንጂ ከዛ ወዱህ የክልል መንግስት የፖሉሲ ለዉጥ በማድረግ ያወጣዉን ሕግ መሰረት ተደርጎ ስላለመሆኑ የአማራ ክልል የገጠር መሬት አስተዲደርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 133/1998 እና የተሻሻለው የአማራ ክልል የገጠር መሬት አዋጅ ቁጥር 252/2009
የሁከት ይወገድልኝ ክስ የቀረበለት ፍርድ ቤት ሁከት የተፈጠረ መሆን ያለመሆኑን አጣርቶ በመወሰን ረገድ ሁከት ተፈጠረ በተባለበት ወቅት ንብረቱ በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ በከሳሽ ይዞታ ስር የነበረ መሆን አለመሆኑን እና ተከሳሽ በክሱ የተጠቀሰዉን ተግባር ለመፈጸም የሚያስችል መብት ያለዉ መሆን ያለመሆኑን እንጂ ከዚህ በላይ በመሄድ በዉርስ እና በይዞታ ባለቤትነት ላይ ተመስርቶ መወስን ተገቢነት የላለው ስለመሆኑ የፍትሐ ብሓር ህግ አንቀጽ 1140፣ 1149 (1) እና 1149 (3)
ከመሬት ጋር በተያያዘ የሚፈጠሩ መብቶች እና ግዳታዎች የሚመሩት በንብረት ህግ አጠቃላይ መርሆዎች በመሆኑ የከተማም ሆነ የገጠር መሬት አስተዲደር እና አጠቃቀምን አስመልክቶ የሚወጡ ህጎች/አዋጆች በንብረት ህግ ማዕቀፍ ዉስጥ የሚመደቡ በመሆኑ ከንብረት ጋር በተገናኘ ያለ ጽንሰ ሃሳቦች፣ ህጎች እና መርሆዎች ከመሬት ጋር በተያያዘ ለሚቀርብ ክርክር እንደየአግባብነታቸዉ ተፈፃሚነት ያላቸው ስለመሆኑ አንድን ንብረት አስመልክቶ የሚቀርበዉን ክስ ተከትል ንብረትን የሚመለከት የህግ ክፍል ተፈፃሚ የሚሆነዉ ከሳሽ ክሱን ያቀረበዉ ንብረቱን በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ በእጁ ካደረገ በኋላ በንብረቱ ላይ ያለዉ መብት እንዱከበርለት የተረጋገጠ ሲሆን በመሆኑ የተጠየቀዉ ዲኝነት ንብረትን የሚመለከት መሆኑ ብቻዉን ጉዲዩን የንብረት ክርክር የማያደርገው ሰይድ ዐመር እና ወ/ሮ ሀዋ ሰይድ
የማይንቀሳቀስ ንብረትን በተመለከተ የሚደረግ የሽያጭ ዉል ንብረቱ በተመዘገበበት መዝገብ ላይ መመዝገብ እንዲለበት ህጉ ሲደነግግ ገዥዉ ዉለ እንዱመዘገብ በሚመለከተዉ አካል ዘንድ ሲቀርብ ንብረቱ በሻጭ ስም መመዝገብ አለመመዝገቡን ወይም ሻጩ ዉለን ለማድረግ ህጋዊ መብት ያለዉ መሆን አለመሆኑን ብቻ ሳይሆን በንብረቱ ላይ ዕዲ እና እገዲ አቶ ሶሪ ጉተማ እና እነ ወ/ሮ ሀረገወይን ተ/ጽዮን (2 ሰዎች) መሆን ያለመሆኑንም ለማጣራት ዕድል ያገኛል በሚል በመሆኑ ማንኛዉም ጠንቃቃ ገዥ ዉል ሲዋዋል ተገቢዉን ጥንቃቄ እንዱያደርግ የሚጠበቅበት ስለመሆኑ የባልና ሚስት የጋራ ንብረት የሆነ ቤት ያለ አንደኛው ተጋቢ ፉቃድና ስምምነት ለሦስተኛ ወገን እንዲይተላለፍ በፍርድ ቤት አስቀድሞ እግድ የተሰጠበት ስለመሆኑ ንብረቱ በተመዘገበበት መዝገብ ላይ ተረጋግጦ እያለ፣ የሽያጭ ዉለም መመዝገቡም ሆነ የሚመለከተዉ አካል ዉለን ሲመዘግብ ወይም ሲያረጋግጥ ተገቢዉን ጥንቃቄ ሳያደርግ ቤት በሽያጭ በመተላለፈ የገዛ ሰው እንደ አንድ ጠንቃቃ ገዥ ማድረግ የሚገባዉን ጥንቃቄ አለማድረጉን የሚያሳይና አስቀድሞ የተቋቋመ የላላ ሰዉ መብትና ጥቅም ያለበትን የማይንቀሳቀስ ንብረት በመግዛት የተደረገ ዉል ጸንቶ የማይቀጥል ስለመሆኑ የፍትሐ ብሓር ህግ አንቀጽ 1543-1566 እና 1185
በፍትሀ ብሄር ሥነ-ሥርዓት ህግ ከአንቀጽ 342-344 ያለት ድንጋጌዎች በሥረ-ነገረ ታይቶ የተወሰነ ጉዲይ በተቻለ መጠን ወደ ሥር ፍርድ ቤት ሳይመለስ ጭብጡን በይግባኝ ሰሚ ችልት በኩል እንዱለወጥ ተደርጎ ክርክሩ እንዱቋጭ የሚያዝ፣ መጣራት የሚገባው ነገር ካለ ግን ግራ ቀኙና ማስረጃዎች በቅርብ በሚገኙበትና ጉዲዩ በተጀመረበት ፍርድ ቤት እንዱታይ እድል የሚሰጥ፤ የተጣራው ውጤት ሲቀርብም አዱስ የይግባኝ መዝገብ ሳይከፈት ቀድሞ በተመለሰበት መዝገብ ተጠቃል ፍርድ የሚሰጥበት እንጂ ይግባኝ ሰሚ ችልት ጉዲዩ እንደገና እንዱጣራ በሰጠው ውሳኔም ሆነ የሥር ፍርድ ቤት አጣርቶ በደረሰበት ድምዲሜ ላይ የይግባኝም ሆነ የሰበር አቤቱታ የማይቀርብበትና ተጠቃል ሲመጣ በሰበር አቤቱታ የሚታይ ስለመሆኑ በፍብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 343 መሰረት ይግባኝ የቀረበለት ፍርድ ቤት ጉዲዩ በፍሬ ነገር የሚጣራና የሥር ፍርድ ቤት እንዱመለከተው የሚመለስ ከሆነ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቱ የመጨረሻ ፍርድ የሚሰጥበት ሳይሆን ተጣርቶ እንዱቀርብለት ባዘዘው መሰረት የሥር ፍርድ ቤት አጣርቶ እስኪልክ ውጤቱን የሚጠብቅበትና መዝገቡን ለጊዜው በመዝጋት ውጤቱን ወ/ሮ ታንጉት ዱበኩለ እና እነ አቶ ይታያል ዱበኩለ (2 ሰዎች) እንጂ ጉዲዩን በመጀመሪያ የተመለከተው ፍርድ ቤት እንደ አዱስ እንደገና በሕግ አግባብ የመሰለውን እንዱወስን መመለስ የሥነ-ሥርዓት ሕጉ ከሚያዘው ውጪ ስለመሆኑ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 343(1) መሰረት የሥር ፍርድ ቤት ጉዲዩን እንደገና ተመልክቶ ማስረጃ በማጣራትና ተገቢ ያለውን እርምጃ በመውሰድ ለመለሰለት ፍርድ ቤት አባሪ በማድረግ የሚመለስበት ሥርዓት ማስረጃ ማጣራትና መመዘን የሚጠይቅ ተግባር ከሆነ ሰበር ሰሚ ችልት ይህን የማድረግ ሥልጣን ስለላለው የሥር ፍርድ ቤት አዱስ ያጣራውን አባሪ አድርጎ ሳይልክ ቀድሞ ከተሰማው ማስረጃና ክርክር ጋር አጣምሮ እንደ አዱስ ውሳኔ የሚሰጥበት እንጂ ለሰበር ችልት ሉመለስ የማይችል ስለመሆኑ
በፍ/ብ/ህግ ቁጥር 1179 ስር የተመለከተው በልላ ሰው ይዞታ ላይ የሚደረግ ግንባታን የመቃወም ጉዲይ አግባብ ባለው የአስተዲደር አካል በተሰጠ ይዞታ ላይ በሚደረግ ግንባታ ላይ ተፈፃሚነት የላለው እነ ወ/ሮ አለሚቱ ተክላ (2 ሰዎች) እና እነ ወ/ሮ እብስቴ ምስክር (2 ሰዎች)
የገጠር መሬት በዉርስ እንዱተላለፍ ዲኝነት የሚቀርብበትን የጊዜ ገደብ በተመለከተ የተለየ የህግ ድንጋጌ በላለ ጊዜ ክርክሩ በወራሾች መካከል ሲሆን በእርሻ መሬት የዉርስ ጥያቄ ላይ ለጉዲዩ ተፈፃሚነት ያለዉ የይርጋ ደንብ ጠቅላላ የ10 አመት የይርጋ ጊዜ ሳይሆን በፍትሐ ብሓር ህጉ አንቀጽ 1000(1) ላይ የተደነገገው የ 3 አመት የይርጋ ጊዜ ስለመሆኑ የአማራ ክልል የገጠር መሬት አስተዲደር እና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 252/2009
ከገጠር የእርሻ መሬት ኪራይ ውል ጋር በተያያዘ በልዩ ሕግ የተደነገገ የይርጋ ጊዜ ከላለ ተፈፃሚነት የሚኖረው የይርጋ ጊዜ በፍ/ብ/ህ/ቁጥር 1845 ስር የተደነገገው ስለመሆኑ ይርጋን በሚመለከት መቃወሚያ ላይ ውሳኔ ላሰጥ የሚገባው የክስ ምክንያትን መሰረት በማድረግ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ.33 (2 እና 3)፣ 80፣ 222 (1/ረ እና ሸ) እና 234(1/ሐ)
ፍ/ቤቶች በጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 859/2006 አንቀጽ 155 (3) እና በፋደራል የታክስ አስተዲደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 57 (4) መሰረት ከግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ የቀረበላቸዉን ጉዲይ የሕግ ስህተት ካልሆነ በቀር ፍሬ ነገር በማስረጃ አጣርቶ ድምዲሜ ላይ ለመድረስ ስልጣን የላላቸዉ ቲ.ኤም.ዜድ.ቢ ኃ/የተ/የግል ማህበር እና በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የሞጆ ጉ/ቅ/ፅ/ቤት
ክስ ወደ ላላ ሥፍራ ይዛወርልኝ አቤቱታን ጨምሮ ተከራካሪ ወገኖች ዳኞች እና የፍርድ ቤት አመራሮች በነፃነት እና ያለ አድል የመዲኘት ግዳታቸውን አልተወጡም በማለት የሚያቀርቡት ማናቸውም አቤቱታ ሕጋዊ መሰረት ያለው እና በተጨባጭ ማስረጃ ተረጋግጦ ላቀርብ የሚገባ ስለመሆኑ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 78 እና 79፣ የወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 106፣ የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ሥነ ሥርዓትን እና የፍትሐ ብሓር ሥነ ሥርዓት ሕግን ለማሻሻል የወጣ አዋጅ ቁጥር 84/1968
በፍትሐ ብሓር ህግ አንቀጽ 1179 ላይ የተመለከተዉ ድንጋጌ ተፈፃሚነት የሚኖረዉ በባለይዞታዉ እና ይዞታዉን ይዞ ቤት በሰራ ሰዉ መካከል የታወቀ ግንኙነት በላለበት ሁኔታ ብቻ በመሆኑ የባድ ቦታ ሽያጭ ዉል መፍረሰን ተከትል በቦታዉ ላይ የተሰራ ቤት ህጋዊ ዉጤትን አስመልክቶ ለጉዲዩ ተፈፃሚነት ያለዉ የፍትሐ ብሓር ህግ አንቀጽ 1818 እነ ወ/ሮ ትርንጎ ገመቹ (3 ሰዎች) እና እነ ወ/ሮ ብርሀኔ ገመቹ (2 ሰዎች)
ጋብቻ በፍቺ ውሳኔ መፍረሱን ተከትል በንብረት ክርክር ወቅት የግል ዕዲ ነዉ ተብል ውሳኔ ያገኘ ዕዲ ፍ/ቤት ቀርቦ ባልተለወጠበት ሁኔታ በባለዕዲው ተጋቢ በኩል ለመጣው እዲ ላላኛው ተጋቢ ተጠያቂነት የላለበት ስለመሆኑ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 34 (1)፣ የፍደራል የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 57፣ 70፣ 71፣ 89 እና 93
እግድ እንዱሰጥ የተጠየቀው ክስ ሳይቀርብ ከሆነ ተከሳሽ የሚሆነው ወገን ላይ ያልተገባ የመብት ገደብ እንዲይደረግበት፤ ጊዜያዊ እግድ የሚጠይቀው ወገን ክስ ለማቅረብ ዝግጅት ላይ እንዲለና የክስ ዝግጅቱ ተጨማሪ ጊዜ ያስፈለገበትን ምክንያት፣ ክሱ እስኪቀርብ ድረስ የእግድ ትዕዛዙ ባይሰጥ የሚያስከትለው ጉዲት ማሳየት ያለበት ሲሆን ፍርድ ቤቱም ክሱን ለማቅረብ የሚያስፈልገውን ምክንያታዊ ጊዜ ድረስ ብቻ በጊዜ ገደብ የተገደበ የእግድ ትዕዛዝ ላሰጥ የሚችል የማነ ግርማይ ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ ኃ/የተ/የግል ማህበር እና ቻይና ሲ ኢ ኤም ሲ ኢንጂነሪንግ ኩባንያ ሉሚትድ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 154(ለ) የእግድ ትእዛዝ እንዱሰጥ የተጠየቀው ያለ ቅድመ ሁኔታ የሚከፈል የዋስትና ክፍያ ላይ ከሆነ፣ የገንዘብ ግዳታ/ዋስትና ሰነድ የፊይናንስ አስተዲደር አዋጅ ቁጥር 648/2001 አንቀጽ 2(20)ን ጨምሮ በተለያዩ ሕጎች የፊይናንስ ቃል ኪዲን ወይም የፊይናንስ ግዳታን ለመፈጸም የሚሰጥ ወይም የሚያዝ ማንኛውም ሰነድ ሲሆን የግምጃ ቤት ሰነድን፣ የተስፊ ሰነድን እና ቦንድን ይጨምራል ተብል ትርጉም የተሰጠበትና፤ ዋስትናው የተሰጠው ያለ ቅድመ ሁኔታና የሚፈጸመውም ያለ ቅድመ ሁኔታ በመሆኑ፤ በዚህ ላይ የሚቀርብ ክስ የሚታገድ ከሆነ የውለን ባሕሪ የሚቀይረው፣ ህግንና ተዋዋዮች ያሰቡትን ዓላማ ማሳካት የማይቻል ስለመሆኑ ያለ ቅድመ ሁኔታ ለመክፈል የተገባን የዋስትና ግዳታ እንዲይከፈል እግድ ማቅረብ ህጋዊነት የላለው ስለመሆኑ (2 ሰዎች)
አስቀድሞ ከዉርስ ንብረት የተቀበለ ወራሽ የዉርስ ክፍፍል ፊይል ሲከፈት የዉርስ ሀብቱን ለመዉረስ ካልጠየቀ አስቀድሞ የወሰደዉን ንብረት ወደ ዉርስ ሀብት መልሶ ለመዉረስ የሚገደድበት አግባብ የላለ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.1073 እና ተከታዮቹ እነ አቶ ምንዲዬ አስታጥቄ (2 ሰዎች) እና እነ ወ/ሮ በላይነሽ አስታጥቄ (5 ሰዎች)
ከገጠር መሬት ይዞታ ክርክር ጋር በተያያዘ ሁለት ዲኝነቶች በአንድ ላይ ተጣምረው ሲቀርቡ የፍርድ ቤት ስልጣንን በሚመለከት የስነ ስርዓት ህግ ይዘት ያላቸው ድንጋጌዎች በገጠር መሬት አስተዲደርና አጠቃቀም አዋጅ፣ በሥነ-ሥርዓት ሕግና በክልል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ላይ የተመለከቱ ቢሆንም የክልል የገጠር መሬት አስተዲደርና አጠቃቀም አዋጅ ልዩ ሕግ ስለሆነ በሕግ አተረጓጎም መርሕ መሰረት ልዩ ሕጉ በቀዲሚነት የሚተገበር ስለመሆኑ የኦሮሚያ ክልል የገጠር መሬት አስተዲደርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 130/1999 አንቀጽ 16(1)(ረ)፣ የኦሮሚያ ክልል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 216/2011 አንቀጽ 30(3) የገጠር መሬት ውርስን መሰረት አድርጎ ለቀረበ ክስ ከገጠር መሬት ጋር በተያያዘ ተፈፃሚነት ያለዉ የይርጋ ድንጋጌ ስለመኖሩ የክልል አቶ ዋኬኔ ዱንቃ እና እነ አቶ ኤብሳ እጅጉ (4 ሰዎች) መሬት አስተዲደር እና አጠቃቀም አዋጅ የተለየ ድንጋጌ በላለው ጊዜ ተፈጻሚ የሚሆነው የይርጋ ደንብ በፍ/ብ/ሕ/ቁ.1677(1) እና 1845 የተመለከተው የ10 ዓመት ጊዜ ስለመሆኑ
የፍትሐ ብሓር ክርክር ተከራካሪን የተከተለ (party doctrine) ሲሆን አቤቱታ የቀረበለት የዲኝነት ነክ አካልም ውሳኔው መመስረት ያለበት ተከራካሪውን አስመልክቶ የተጣሱ መብቶችን በማረም፣ አቶ ፀጋይ ተስፊይ እና የኢ.ፋ.ዳ.ሪ ብረታ ብረት በመመርመርና አመልካች በጠየቀው መብት ልክ/ዲኝነት ላይ ስለመሆኑ ኢንደስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት
ይግባኝ የተባለበት ፍርድ፣ዉሳኔ ወይም ትእዛዝ በይግባኝ ሰሚዉ ፍርድ ቤት የተለወጠ ወይም የተሻሻለ እንደሆነ የተሻሻለዉ ወይም የተለወጠዉ ፍርድ ወይም ዉሳኔ ከመሰጠቱ በፉት በነበረዉ የመጀመሪያ ፍርድ፣ዉሳኔ ወይም ትእዛዝ መሰረት የተወሰደ ነገር እንዱመለስ ጉዲዩን በመጀመሪያ ደረጃ ያየዉ ፍርድ ቤት ተስማሚዉን ትእዛዝ መስጠት ያለበት ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 349
አዱስ በቀረበ ክስ በጭብጥነት ተይዞ እልባት ላሰጥበት የሚገባ ጉዲይ በልላ መዝገብ ላይ በጭብጥነት ተይዞ እልባት የተሰጠበት መሆኑ ከተረጋገጠ ምንም እንኳን በቀደመዉ ክስ ለተጠየቀዉ ዲኝነት ምክንያት የሆነዉ ጉዲይ አዱስ ከቀረበዉ ክስ ጋር የተለያየ ቢሆንም አዱስ የቀረበዉን ክስ መሰረት በማድረግ በጭብጥነት ተይዞ መጣራት የሚገባዉ ጭብጥ በቀደመዉ ክርክር እልባት የተሰጠበት መሆኑ ከተረጋገጠ አዱስ የቀረበዉ ክስ ድጋሚ እነ አቶ ጉዐሽ ካሳ (2 ሰዎች) እና አቶ ሲሳይ ታረቀኝ (res judicata) ነዉ የሚባል ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥርዓት ህግ አንቀጽ 5
ከማስታወቂያ ስርጭት ጋር በተያያዘ የአሰራጩ ሃላፉነት። የማስታወቂያ አዋጅ ቁጥር 759/2004
እግድ እንዱነሳ አቤቱታ የቀረበለት ፍርድ ቤት አቤቱታ አቅራቢው እግደ እንዱነሳ ያቀረበው ምክንያት ግልፅ በማድረግ በቂ ምክንያት መኖሩን ባላሳየበት ሁኔታ የቀረበው ምክንያት በቂ ነው በማለት ተቀብል እግድን ማንሳት የማይገባ ስለመሆኑ የፍትሀ ብሄር ስነ ስርአት ህግ ቁጥር 158
በኢንሹራንስ ውል ፓሉሲ ላይ የተመለከተው አደጋ ደርሶ ከሚከፈለው ካሳ ወይም ጉዲቱን በማስጠገን ከሚወጣው ወጪ ላይ ኢንሹራንስ ገቢው በውለ በተወሰነው ልክ የራስ ኪሳራ/Own Damage (የአደጋ መነሻ ወይም Excess) ኢንሹራንስ ሰጪው ቀንሶ እንዱያስቀር የሚደረግ ስምምነት ህጋዊ ውጤት ሉሰጠው የሚገባ ስለመሆኑ የንግድ ህግ አንቀጽ 663/2፣ 654/1 እና 658፣ 678 አና የፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 1731/1
በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሥርዓት ህግ አንቀጽ 151 መሰረት የሚሰጥ የንብረት ማስከበር ትዕዛዝ ሉነሳ ስለሚችልበት አግባብ የሚደነግገዉ የህጉ አንቀጽ 153(3) ድንጋጌ ከፍርድ በፉት በተያዘ ወይም በተከበረ ንብረት ላይ መብት አለኝ የሚል ሦስተኛ ወገን መብት ያለዉ መሆኑ የሚመረመረዉ በፍርድ አፈፃፀም ላይ ያለዉ ንብረት የሶስተኛ ወገን መብት ያለበት መሆኑ በሚመረመርበት ዓይነትና ሁኔታ ስለሆነ መብቱን የሚያስከብረዉ በፍ/ብ/ሥ/ሥርዓት ህግ አንቀጽ 158 ሳይሆን በአንቀጽ 418 እና ተከታዮቹ ላይ በተመለከተዉ አግባብ ወ/ሮ ጦይባ እንድሪስ እና ወ/ሮ መሰረት አበበ
ከውል ውጪ በሆነ ኃላፉነት ለደረሰ ጉዲት እንዱከፈል የሚወሰን ካሳ በተቻለ መጠን ከደረሰው ጉዲት ጋር እኩል ሆኖ የሚመዛዘን መሆን ያለበት ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 2090/1 እና 2091 ኢንሹራንስ ሰጪዎች ቅሪት አካለ እንዱሰጣቸው ወይም የቅሪት አካለ ግምት ከካሳው ላይ እንዱቀነስ በሚል የሚያቀርቡት ክርክር ካሳው ከደረሰው ጉዲት ጋር እኩል መሆን አለበት በሚል መከራከሪያ ማእቀፍ ውስጥ ላታይ የሚገባ እንጂ ዲኝነት ተከፍል የተከሳሽ ከሳሽነት ክስ መቅረብ አለበት የሚባል ክርክር ስላለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 234 (1/ረ)
በወንጀል ምስክሮችና ጠቋሚዎች ጥበቃ አዋጅ 699/2003 አንቀጽ 4/1 (ተ) እስከ (ሰ) እና (ዘ) ስር የተዘረዘሩት ጥበቃዎች በባሕርያቸው ከክርክር ሂደቱ ጋር የተያያዙ ሆነው በአስፈፃሚ አካል የሚወሰደ ሳይሆን በአዋጁ አንቀጽ 23 (1) እና (2) ድንጋጌ መሰረት በምክንያት ተደግፈው የሚቀርቡ የፍርድ ቤቶች የመጀመሪያ ደረጃ ስልጣን ስለመሆናቸው በወንጀል ምስክሮችና ጠቋሚዎች ጥበቃ አዋጅ 699/2003 አንቀጽ 4 ስር የተዘረዘሩ የጥበቃ ዓይነቶች ውስጥ የጥበቃ ዓይነቱ ሲወሰን የተከሳሾችን ሕገ መንግስታዊ መብት ሉጎዲ በማይችል መልኩ መሆን እንዲለበት የሚደነግገውን የአዋጁን አንቀጽ 5/3 ከግምት ያስገባ፣ በአንቀጽ 3/ሀ ስር የተገለፀውን ቅድመ ሁኔታ ሉያሟላና የሚቀርብ ምክንያትም በቂ፤ አሳማኝ እና በአዋጁ ምስክሮች ከመጋረጃ ጀርባ እና በዝግ ችልት ሆነው እንዱሰሙ የተፈቀደበትን ዓላማ የሚያሳካ ሆኖ በተገኘ ጊዜ የፍደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ እና እነ እስክንድር ነጋ (5 ሰዎች)
ከህገ መንግስት ነክ ክርክሮች አወሳሰንና የህገ መንግስት ትርጉም አስፈላጊነትን መወሰንን በተመለከተ የህገ መንግስት ትርጉምን በማይጠይቁ ግልጽ የሆኑ የህገ መንግስት ድንጋጌዎችን መሰረት በማድረግ በህገ መንግስት ክርክሮች ላይ ውሳኔ መስጠት እንዱሁም ትርጉም የማያሻቸው መሆኑን በፍርድ መወሰን የፍርድ ቤቶች ስልጣን ስለመሆኑ የፋዳራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 3(2) እና የህገ መንግስት ጉዲዮች አጣሪ ጉባኤ አዋጅ ቁጥር 798/2005 አንቀጽ 4(2) የክልል ህገ መንግስት ድንጋጌ ህገ መንግስታዊ መሆን አለመሆኑ ሥልጣን ባለው አካል ተጣርቶ ውሳኔ እስካልተሰጠበት ድረስ ህገ መንግስታዊ ነው ተብል የሚገመት የኢትዮጵያ ብሓራዊ ምርጫ ቦርድ እና በሐረሪ ህዝብ ክልል መንግስት የሐረሪ ብሓራዊ ጉባኤ የፋዳሬሽን ምክር ቤትን ለማጠናከር እና ሥልጣንና ተግባሩን ለመዘርዘር የወጣው አዋጅ ቁጥር 251/1993 አንቀጽ 9 የኢትዮጵያ ብሓራዊ ምርጫ ቦርድ የኢትዮጵያ ሽግግር መንግስት ተወካዮች ምክር ቤት መጋቢት 6/1987 ባካሄደው 102ኛ መደበኛ ስብሰባ በጉባኤው የተደረሰበት ውሳኔ እና የክልልች ሕገ መንግስት እንዱሁም እነዚህን ሰነድች መሰረት በማድረግ የሚከናወን የምርጫ ሂደት ሕገ መንግስታዊ አይደለም የሚል ከሆነ ይህንን ለማስለወጥ ጉዲዩን ወደ ፋደሬሽን ምክር ቤት አቅርቦ ከሚታይለት በቀር ቦርደ በራሱ ውሳኔ የማይሰጥ ስለመሆኑ የፋደሬሽን ምክር ቤትን ለማጠናከር እና ሥልጣንና ተግባሩን ለመዘርዘር የወጣ አዋጅ ቁጥር 251/1993 አንቀጽ 4(1) እና የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 62(1)
የምርጫ ክልልችን አከላለል በሚመለከት የሕዝብ እና ቤት ቆጠራን መሰረት በማድረግ እና ተገቢውን ጥናት በማካሄድ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ለፋደሬሽን ምክር ቤት በሚያቀርበው የምርጫ ክልል ረቂቅ መሰረት የፋደሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ የሚሰጥበት እንጂ አዱስ የሕዝብ ቆጠራ ተደርጎ የምርጫ ቦርድ የምርጫ ክልልች አከላለልን በተመለከተ በኢ.ፋ.ዱ.ሪ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 103(5) እና በአዋጅ ቁጥር 1133/2011 አንቀጽ 7/6 መሰረት ለፋደሬሽን ምክር ቤት ረቂቅ አቅርቦ የተሰጠ ውሳኔ በላለበት ሁኔታ ለምርጫ ማስፈጸሚያ ዓላማ በምርጫ አካባቢ በተደራጀ የአገሪቱ ግዛት ላይ ለውጥ የማይደረግ ስለመሆኑ የኢትዮጲያ የምርጫ፤ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ስነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀጽ 13/1(ሀ) (ለ)
በቸልተኝነት የሚፈፀሙ ድርጊቶች እንደ ሙከራ ሉቆጠሩ ይችላለ የሚል አስተያየት ቢኖርም አንድን የወንጀል ድርጊት ሙከራ ነው ለማለት ድርጊቱ በእውቀትና በፍላጎት የተፈፀመ መሆኑን ማረጋገጥ መሰረታዊ መስፈርት ስለሆነ በቸልተኝነት የሚፈፀሙ ድርጊቶችን እንደ ሙከራ መቁጠር በአሁኑ ጊዜ ብዙም ተቀባይነት የላለው ስለመሆኑ የወንጀል ህግ አንቀፅ 27(1)፣ 23(2) እና 58(1) (ለ)
የአሰሪና ሰራተኛ ሕግ ያስቀመጠው አስገዲጅ የክርክር መፍቻ መንገድ ሳይጣስ በሕጉ ከተጠቀሱት ዘዳዎች በተሻለ ሁኔታ የጊዜ፣ የሰው እና የገንዘብ ሀብት የሚቆጥብ እና በአሰሪና ሰራተኛ መካክል የሚከሰት አለመግባባት ፍትሀዊ በሆነ አኳኋን የሚፈታበትን ዘዳ ወይም የስራ ክርክር እልባት የሚያገኝበትን ስርዓት በኀብረት ስምምነት መዘርጋትን ህጉ የማይከለክል ስለመሆኑ አሰሪና ሰራተኛ ጉዲይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 136፣142፣144 እና 145 ለስራ ክርክር ችልት ክስ ማቅረብ የሚቻለው በኀብረት ስምምነት በተመለከተው መሰረት ቅሬታ ለቅሬታ ሰሚ አካል ከቀረበ በኋላ በሆነ ጊዜ የይርጋ ጊዜ መቆጠር ያለበት ቅሬታ ሰሚ አካል ውሳኔ ከሰጠበት ቀን ቀጥል ካለው ቀን ጀምሮ ስለመሆኑ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 164/1
ተገድድ የመያዝ ህጋዊነትን የማረጋገጥ ጉዲይ አስመልክቶ የዲኝነት ስልጣኑ ተለይቶ ለፋደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያልተሰጠ በመሆኑ የሚቀርብ አቤቱታን ተቀብል የማየት የመጀመሪያ ደረጃ የዲኝነት ስልጣን ያለው የፍደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ስለመሆኑ የፋዳራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀፅ 5(1(ኘ)) እና 11(1)፣ (3)
ከአንድ በላይ ዳኞች በተሰየሙበት ችልት የችልቱ ዳኞች ተሟልተው በጉዲዩ ላይ ውይይት አድርገው በሙለ ድምጽ ወይም በአብላጫ ድምጽ ለመወሰን አቋም ሳይዙ ከተሰየሙት ዳኞች ከፉልቹ ብቻ ፈርመው የሚሰጡት ውሳኔ/ትዕዛዝ የስነ ስርዓት ጉደለት (irregular proceedings) ያለበት ስለመሆኑ በዲኝነት ታይቶ የተሰጠ የሥነ ሥርዓት ጉድለት (irregular proceedings) ያለበት ውሳኔ/ትዕዛዝ የማረም ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት ወይም ችልት ቀርቦ በሚሰጥ ዲኝነት ይታረማል እንጂ በተከራካሪ ጀፍር ኮንስትራክሽን እና አስማማዉ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር አመልካችነት ወይም በፍርድ ቤት ፕሬዚዲንት አነሳሽነት በፋደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዲንት በሚሰጥ አስተዲደራዊ ውሳኔ በሚደራጅ ችልት በድጋሚ ታይቶ እንዱታረም ማድረግ መሰረታዊ የህግ ስህተት ስለመሆኑ የፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 209/1 እና 211/2፣ አዋጅ ቁጥር 25/1988 (በአዋጅ ቁጥር 138/1991፣ በአዋጅ ቁጥር 254/1993 እንተሻሻለው እና በአዋጅ ቁጥር 454/1997 እንደገና እንደተሻሻለው) አንቀጽ 16(2/ሀ)፣ 18(ሀ/1)፣ 21፣ 22 እና 27(/1/ሐ) እንዱሁም የተሻሻለው የፍደራል ዳኞች አስተዲደር ጉባኤ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 684/2002 አንቀጽ 6(1/ሰ)
በሕግ የውክልና ስልጣን መስጫ ሰነድ አረጋግጦ አንዱመዘግብ ስልጣን በተሰጠው አካል ያልተረጋገጠና ያልተመዘገብ የውክልና ስልጣን ማስረጃ በመያዝ ላላ ሰው ወክል ለመሟገት የቀረበን ሰው ለመወከል ብቁ የሚያደርግህን የውክልና ስልጣን ማስረጃ ይዘህ አልቀረብክም ብል አፍሪካ ጁስ ቲቢላ አ.ማ እና እነ አቶ ታደ ጫላ (7 ሰዎች) ቤቱ ሉያስናብተው የሚገባ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 63/1፣ አዋጅ ቁጥር 922/2008 አንቀጽ 9(1/ለ) እና አዋጅ ቁጥር 110/1990 10/1 አስቀድሞ መከላከያ መልሱን ያላቀረብ ተከሳሽ ክሱ በሚሰማበት ቀን የፍትሀ ብሄር ስነ ስርዓት ህግ አንቀጽ 137ን ጠቅሶ ከማስረጃ መግለጫ ጋር የሚያቀርበው የሰነድ ማስረጃ ይያያዝልኝ ጥያቄ በስነ ስርዓት ህጉ መሰረት ተቀባይነት የላለው ስለመሆኑ
በኢ.ፋ.ዱ.ሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 78 እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች ላይ ነፃ እና ገለልተኛ የዲኝነት አካል በየደረጃው ማቋቋም ያስፈለገው ሰዎች ነፃና ገለልተኛ በሆነ አካል ፉት ቀርበው መብታቸውን በማስከበር ዲኝነታዊ መፍትሄ ማግኘት እንዱችለ፣ በህግ ፉት እኩል ጥበቃ እና ፍትህ የማግኘት መብታቸውን ለማስከበር እንዱሁም ላልች የሰዎችን ሰብዓዊና ዱሞክራሲያዊ መብቶች ለማስከበር በመሆኑ የክልል ፍርድ ቤቶች በህግ በታወቀ ምክንያት በሕገ መንግስቱ የተሰጣቸውን የውክልና ሥልጣን መጠቀምና ለዜጎች ፍትህ መስጠት በማይችለበት ሁኔታ ላይ ሲሆኑ እና ጉዲዩም የፍደራል ጉዲይ ሲሆን የሰዎችን ፍትህ የማግኘት መብት፣ እኩል የሕግ ጥበቃ የማግኘት መብት እና ላልች መብቶችን ለማስከበር የፍደራል ፍርድ ቤቶች በቀጥታ ጉዲዩን ተቀብለው የመዲኘት ሥልጣን ኦሮሚያ ኢንሹራንስ አክሲዮን ማህበር እና እነ ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ (2 ሰዎች) ስለመሆኑ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 25፣ 37/1፣ እና አንቀጽ 78 እና ተከታዮቹ፤ የተባበሩት መንግስታት የሰበዓዊ መብቶች መግለጫ (Universal Declaration of Human Rights) አንቀጽ 7፣8 እና 10 እንዱሁም የዓለም አቀፍ የሲቪልና ፓለቲካ መብቶች ቃልኪዲን (International Covenant on Civil and Political Rights/ICCPR) አንቀጽ 2(3/ሀ እና ለ)፣ 26
ያለፍርድ ቤት ፈቃድ የህፃን የማይንቀሳቀስ ንብረት ለመሸጥ የሚደረግ ውል ህጋዊ ውጤት የላለው ፍቅሩ መገርሳ እና እነ ሚሉዮን ተካ (2 ሰዎች)
በፀና አኳኋን ባልተደረገ ውል በተገኘ ቦታ ላይ ቤት የሰራ ሰው ቤቱን ለመገንባት ያወጣው ወጪ (Book Value) እንዱከፈለው ክስ በማቅረብ መጠየቅ የሚችል አቶ ማስሬ ገድፍ እና አቶ ፈንታሁን ቸኮል
በጽሁፍ የተደረገ ውል በይዘቱ ውለ ለጥቅሙ የተደረገለትን ሶስተኛ ወገን የማይገልጽ ከሆነ በውለ ላይ በግልጽ ከተመለከቱት ከተዋዋዮች ሀሳብ ውጪ በመውጣት ተዋዋዩ ውለን በስሙ የተዋዋለው ለራሱ ጥቅም ሳይሆን ለላላ ሶስተኛ ወገን ጥቅም ነው በማለት በውለ በግልጽ ከተመለከተው ተዋዋይ ውጪ ላላ ሰው ተጠቃሚ እንዱሆን በማድረግ ፍርድ ቤቶች ውልን አንዱተረጉሙ ህግ ስለማይፈቅድ በእኔ ገንዘብ የተገዛ ቤት ነው በሚል በልላ ሰው ስም የተገዛና የተመዘገበ ቤት ለማስለቀቅ የሚቀርብ ክስ ተቀባይነት የላለው አቶ መልካምአየሁ መንገሻ እና እነ ወ/ሮ አለም በርሄ (2 ሰዎች)
የማይንቀሳቀስ ንብረት በስጦታ ለማስተላለፍ የተደረገ ውል በውል አዋዋይ ፉት ተረጋግጦ የተመዘገበ ከሆነ በስጦታ ውለ ላይ ውለ በስጦታ ሰጪና በምስክሮች ፉት የመነበብ ስርዓት የተፈፀመበት ነው ተብል እነ መሰረት ወ/አማኑኤል (2 ሰዎች) እና የመነበብ ስርዓት በሰነድ አረጋጋጩ እንደተፈፀመ ተቆጥሮ የስጦታ ውለ ህጋዊ ውጤት እንዱኖረው ላደረግ የሚገባ ስለመሆኑ (የፋ/ፍ/ቤቶችን አዋጅ እንደገና ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር 1234/2013 መሰረት በፋ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት ቀደም ሲል በሰ/መ/፣70057፣147331፣17429 ላይ እና በላልች መዝገቦች ላይ ከኑዛዜ እና ከስጦታ ውል ፍርምና ከመነበብ ስርዓት ጋር በተያያዘ የተሰጠ የሕግ ትርጉም ተለውጧል።) እነ ጌታቸው ይልማ (3 ሰዎች)
የቅድሚያ ክፍያ ማገቻ ሰነድ (Advance Payment Guarantee/Bond) በሰነድ ሰጪውና በተጠቃሚው (ቅድሚያ ክፍያ በከፈለው አሰሪ) መካከል የዋስትና ውል የሚያቋቁም ሰነድ በመሆኑ በፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 1902 እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎችና በአንቀጽ 3271 መሰረት የሚገዛ ስለመሆኑ ዋናውን ውል ለማከራከር ስልጣን ያለው ፍርድ ቤት ተቀፅላውን ውል የሚመለከት ክርክር ተቀብል የመዲኘት ስልጣን ያለው ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ እና አዱስ አበባ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት
የይመስል ውል (simulated contract) እና ሽሽግ ውል (counter-deed or back-letter) ተቋቁመዋል የሚያሰኙ ሕጋዊ መሰረቶችና ሕጋዊ ውጤታቸው፡አንድ ባለእዲ ለባለገንዘቦች የገባውን ግዳታ ላለመወጣት ካለው ወ/ሮ ፍሬህይወት ጋሜ እና እነ ወ/ሮ ኤልሳቤት ኪ/ማሪያም በመነሳት ብቻ ሳይከስር በእጁ ያለው ሀብት ለባለገንዘቡ የመብት ጥያቄ ማስፈፀሚያ እንዲይውል በተለያዩ መንገድች በተንኮል ንብረቱን በግዥ ወይም በስጦታ አገኘሁ ከሚል ሶስተኛ ወገን ጋር በመመሳጠር ባለገንዘቡን የሚጎዲ የአጭበርባሪነት ተግባር በመፈፀም ንብረቱን ቢያስተላለፍ ከሶስተኛ ወገን ጋር የተደረገው ውል ሕጋዊ ውጤት የማይኖረው ስለመሆኑ (2 ሰዎች)
ተወላጅ መሆን ለወራሽነት ብቁ ከሚያደርጉ ህጋዊ መስፈርቶች ውስጥ አንደ ስለመሆኑ ከፍ/ብ/ህግ ቁጥር 842 እና 830 ድንጋጌዎች ጣምራ ንባብ መገንዘብ የሚቻል ቢሆንም ይህ ማለት ግን የሟችን ንብረት ለመውረስ ስለተወላጅነት በተመለከተው ሥርዓት መሰረት መወለድን ማረጋገጥ የግድ ማለት ሳይሆን በተለይ ውርሱ የሚመለከተው ወደታች የሚቆጠሩ ተወላጆችን በሆነ ጊዜ ሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት የተሰጠ የወራሽነት ማስረጃ መያዝ በቂ ወ/ት ዮዱት ሰለሞን እና ወ/ሮ አይናለም ወርቁ
ማንኛውም አካል ከቀረጥ እና ታክስ ነፃ ባስገባቸው እቃዎች በአንደም ሆነ በላልቹ ወይም በልላ ምክንያት የሚፈለግበት መክፈያ ጊዜው የደረሰ የታክስ እዲ መኖሩን የኢትየጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ያረጋገጠ እንደሆነ እዲው ተከፍል እስኪያልቅ በታክስ ከፊዩ ሀብት ላይ የቀዲሚነት መብት ስላለው በታክስ አስተዲደደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀፅ 41(4) (ለ) መሰረት በማናቸውም የፍርድ ሂደት ዕገዲ በተደረገበት ወይም የአፈፃፀም ትዕዛዝ የተሰጠበት ንብረትን ባለስልጣኑ የመያዝ ስልጣን የላለው መሆኑ የተመላከተ ቢሆንም ድንጋጌው ንብረትን የመያዝ ሁኔታን ብቻ የሚከለክል እንጂ ባለስልጣኑ የግብር እዲውን ለማስከፈል የሚኖረውን የቀደምትነት መብት የሚያሳጣ ስላለመሆኑ የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 859/06 አንቀፅ 73(3)፣ እና 130፣122(1)፣ 6 እና የታክስ አስተደዲደር አዋጅ ቁጥር 983/08 አንቀፅ 39(1 እና 2) ከቀረጥ ነጻ የገባ ንብረት ተመልሶ እስካልወጣ ድረስ ተገቢው የግብር እዲ ተከፍልበት ሀገር ውስጥ የሚቀር በመሆኑ ለግብር እዲ በዋስትና ሉያዝ የሚችል መሐመድ አብደላሂ የማሽነሪ ኪራይ እና በጉምሩክ ኮሚሽን የአዱስ አበባ ቃሉቲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት
ተጨማሪ እሴት ታክስ የሚከፈልበትን እቃ ወይም አገልግልት የሚሸጥ ማንኛውም የተ.እ.ታ ተመዝጋቢ ለተጠቃሚው የሚሸጠውን እቃ ወይም አገልግልት ዋጋ ሲገልፅ በዋጋው ላይ 15 በመቶ ተ.እ.ታ አካቶ መግለፅ ወይም ዋጋው ተ.እ.ታ ያላካተተ ከሆነም ይህንኑ ለገዥ በማያሻማ አኳኋን ማሳወቅና ተ.እ.ታ በደረሰኝ የመሰብሰብ ግዳታ ያለበት ስለመሆኑ የእቃው ወይም የአገልግልት ዋጋ ላይ ተ.እ.ታ መካተቱ ሳይገለጽ ወይም ዋጋው ላይ ተ.እ.ታ አልተካተተም ብል በግልጽ ለተጠቃሚው ሳይገለጽ ግብይት የተፈፀመ እንደሆነ የእቃው ወይም የአገልግልቱ ዋጋ ነው ተብል በውለ የተጠቀሰው ገንዘብ ተ.እ.ታ እንዲካተተ የሚቆጠር ዲይናሚክ ልጅስቲክ አቅርቦት የድጋፍ አገልግልት እና አቶ ፈሬሳ ኢድ
በሦስተኛ ወገኖች ላይ በተሽከርካሪ ለሚደርስ አደጋ የኢንሹራንስ ሽፊን የሰጠ ኢንሹራንስ ኩባንያ በአንሹራንስ ዉለ ላይ ኢንሹራንስ ገቢዉ ይህንን ካደረገ ወይም ካላደረገ ተጠያቂነት አይኖርብኝም በማለት ያስቀመጠዉን ሁኔታ መሰረት በማድረግ በሦስተኛ ወገን ላይ ለደረሰዉ ጉዲት ካሳ ላለመክፈል ጉዲት ለደረሰበት ሦስተኛ ወገን መከራከሪያ ለማድረግ የማይችል ስለመሆኑ አዋጅ ቁጥር 799/2005 አንቀጽ 6/1 በኢንሹራንስ ዉል ፖሉሲዉ ላይ የተቀመጠዉን የማግለያ ወይም ፀሐይ ኢንሹራንስ አ.ማ እና እነ አቶ ሃብቴ አንማዉ (3 ሰዎች) ሁኔታ መሰረት በማድረግ ኢንሹራንስ ሰጪዉ በኢንሹራንስ ገቢዉ ላይ መከራከሪያ ሉያደርግ የሚችለዉ በቅድሚያ ጉዲት ለደረሰበት ሦስተኛ ወገን በአዋጅ ቁጥር 799/2005 አንቀጽ 16 እና በኢንሹራንስ ዉል ፖሉስዉ መሰረት ካሳ ከከፈለ በኋላ ስለመሆኑ አዋጁ ቁጥር 799/2005 አንቀጽ 6/2
የገንዘብ መጠኑ እና ቀን ሳይፃፍበት በቼክ አውጭው ተፈርሞ የተሰጠ ቼክ (Blank Cheque) ቀንና የገንዘብ መጠን ተሞልቶ ለከፊዩ ባንክ በቀረበ ጊዜ በንግድ ህጉ አንቀጽ 827 እና 828 ስር አንድን ሰነድ ቼክ የሚያሰኙ መገለጫዎችን ስለሚያሟለ እንድ ቼክ የሚቆጠሩ እና ህጋዊ ውጤት ያላቸው አቶ ሐበን ጉዕሽ እና ናይል ፔትሮሉየም ካምፓኒ ሉሚትድ ኢትዮጵያ
አንድ የንግድ ምልክት በባለቤትነት ያስመዘገበ ሰው ላስመዘገበበት የዓለም አቀፍ ምድብ የንግድ ምልክቱን በብቸኝነት የመጠቀም መብት (Exclusive Right) ያለው ስለመሆኑ፤ በንግድ ምልክትነት እና በንግድ ስምነት ተመዝግቦ ጥቅም ላይ እንደራስ ናሽናል ኃላ/የ/የግ/ማህበር እና እንደራስ የንብረት ያለ በልላ ሰው ባለቤትነት በንግድ ስምነት ሉመዘገብ አይገባም ወይም የተመዘገበው ሉሰረዝ ይገባል የሚል ክርክር ሲቀርብ ተቃውሞ የቀረበበት አንድ አይነት ስለመሆኑ ወይም የሚመሳሰልና ህዝብን የሚያሳስት እንዱሁም የአስመዘጋቢውን መብት የሚጎዲ ስለመሆን አለመሆኑ በማስረጃ ሉረጋገጥ የሚገባ እንጂ የህግ ማዕቀፍ የለም ተብል የሚታለፍ ስላለመሆኑ፤ ዓለም አቀፍ እቃዎች እና አገልግልቶች ምድብ ለመወሰን የወጣ ናይስ ስምምነት (Nice Agreement Concerning the International Classification of Goods and Services for the purposes of the Registration of Marks)፣ አዋጅ ቁጥር 813/2006፣ ከንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008፣ በንግድ ምልክት ምዝገባና ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 501/1998 እና የእነዚሁ አዋጆች ማስፈፀሚያ ደንቦች አስተዲደር ኃላ/የተ/የግ/ማህበር
የደላላነት ስራ ለመስራት የሚያስችል የንግድ ፈቃድ ሳይኖር የደላላነት ስራ ሰርቻለሁ ብል ክፍያ ለማስከፈል የሚቀርብ ክስ የህግ ጥበቃ በላለው መብት ላይ ተመስርቶ የሚቀርብ ስለሆነ ውድቅ ላደረግ የሚገባ ስለመሆኑ የንግድ ህግ አንቀጽ 5/19፣ 56 እና ተከታዮቹ አቶ ዲዊት በላይ እና አቶ ፀጋዬ ሰኚ
የብድር ውል የአራጣ ውል ነው ለማለት መሟላት የሚገባቸው እነ ወ/ሮ ገነት በላቸው (2 ሰዎች) እና አቶ ዮሴፍ አከበረኝ --- ይህ ውሳኔ በቅጽ 24፤ ገጽ 252 ላይ የታተመ ሲሆን በዚህ ቅጽ ጭብጡ ብቻ ተስተካክል ወጥቷል። አንድ ባንክ ለደንበኛው ክፍያ የፈጸመዉ በዋናነት ተከፊዩ ሰዉ ብቻ ያዉቀዋል ተብል የሚገመተዉን ፍሬ ነገር ማለትም ገንዘቡን የላከዉ ሰዉ ማንነት፤የተላከዉ ገንዘብ መጠን፤የሚስጥር ቁጥር እና የተላከለት ሰዉ ስም እና ተከፊዩ ሰዉ የሰጠዉ መረጃ ተዛማጅና ትክክል መሆናቸዉ በተለመደዉ አሰራር መሰረት በማረጋገጥ እስከሆነ ድረስ ክፍያዉን የተቀበለዉ ሰው ሀሰተኛ የቀበላ መታወቂያ ይዞ ስለቀረበ ክፍያው ለማይገባው ሰዉ ነዉ በሚል ምክንያት ባንኩ በድጋሚ ገንዘቡን እንዱከፍል የሚገደድበት የህግ ምክንያት የላለ አባይ ባንክ አ.ማ እና አቶ ማርቆስ ጋትሮ ---- አዋጅ ቁጥር 592/2000 አንቀጽ 2/2/መ/፣ 53
የቅጣት ውሳኔ እንዲይገደብ በወንጀል ህግ አንቀፅ 194 ስር የተቀመጠው ክልከላ ባልተሟላበት ሁኔታ ተከሳሽ ክሱን ክድ ከመከራከሩም በላይ ከተበዲይ ጋር ታርቆ ለመካስ እና የፍርድ ቤትን ወጪ ለመሸፈን የሰጠው ማረጋገጫ የለም በሚል በመልካም ጠባይ የሚመራ ለመሆኑ በፍርድ ቤት እንዱያቀርብ የሚጠየቅ የዋስትና ማረጋገጫ ትዕዛዝ ቅጣትን ለመገደብ ቅድመ ሁኔታ ተደርጎ የሚወሰድ የፋዳራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እና አቶ ቢዝነስ ለማ
በተደጋጋሚ ወንጅል ፈጽሞ የተቀጣ ተከሳሽ አዱስ ወንጀል ፈጽሞ በተገኘ ጊዜ ፍርድ ቤት ቅጣቱን ለማክበድ በወንጀል ሕግ ልዩ ክፍል አቶ ብርሃኑ ምላው እና ጣራ ቅጣት በማለፍ የዚህን መጠን እጥፍ በመያዝ መወሰን የሚችል ቢሆንም ይህ የሚቻለው ወንጀለ የተደጋገመ መሆኑን ብቻ በማየት ሳይሆን ጥፊተኛው የፈጸማቸው ወንጀልች ዓይነት፣ ክብደት እና ብዛት እንዱሁም ወንጀል ለመፈጸም የነበረው የአደገኝነት መጠን ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ስለመሆኑ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 188 (1) እና (2)፣ የቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 02/2006 አንቀጽ 22/2 የትግራይ ክልል ዓቃቤ ሕግ
በአዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 27/3 ስር የተደነገገው ይርጋ ክስ የማቅረብ መብትን ቀሪ የሚያደርግ ባለመሆኑ ሰራተኛው የተሰናበተበትን ምክንያት፣ ምክንያቱ የተከሰተበትን ቀን እና ምክንያቱ የተከሰሰበትን አቶ ተስፊልኡል ቱፊ እና የኢትዮጵያ የኢንደስትሪ አሰሪው መቼ እንዲወቀ በግልጽ በማሰናበቻ ጽሁፍ ላይ ሳይገልጽለት አሰናብቶት ከሆነ ወይም በልላ ምክንያት ለማወቅ ያልተቻለ እንደሆነና እነዚህን ፍሬ ነገሮች ያወቀው አሰሪው ተከሶ በሰጠው መከላከያ መልስ ላይ ከተገለፀው ፍሬ ነገርና ከቀረበው ማስረጃ መነሻ የሆነ እንደሆነ ክሱን ለማሻሻል የግድ ከሆነ የአዋጁን አንቀጽ 27/3 ይዘት ባገናዘበ መልኩ ክሱን በማሻሻል አሉያም ክስ በሚሰማበት ጊዜ በቃል አንስቶ መከራከር የሚችል ስለመሆኑ ግብዓቶች ልማት ድርጅት
የፍትሀ ብሄር ህግ ቁጥር 2143/2 ዓላማ ለካሳ ጥያቄው መነሻ የሆነው ድርጊት በወንጀል የሚያስቀጣና የይርጋ ጊዜውም ረዘም ያለ ከሆነ ካሳ ጠያቂው ረዘም ያለውን የወንጅል ህግ የይርጋ ጊዜ በመጠቀም ክሱን ማቅረብ እንዱችል ለማስቻል በመሆኑ የወንጀል ሕግ ይርጋ ጊዜ ከ2 ዓመት ያነሰ በሆነ ጊዜ ተፈፃሚ የሚሆነው የይርጋ ጊዜ በፍ/ብ/ሕግ ቄጥር 2143/1 ላይ የተደነገገው ስለመሆኑ ኢንሹራንስ ኩባንያዎች በደንበኛቸው በመዲረግ ጉዲት አድራሹ ላይ ለሚያቀርቡት ክስ የይርጋ ጊዜ መቆጠር ያለበት ካሳ ከከፈለበት ቀን ጀምሮ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት እና ፈይሰል አህመድ
ከመጋረጃ ጀርባ እና በዝግ ችልት ምስክር ሉሰማ አይገባም በሚል የተሰጠ ውሳኔ ራሱን ችል ይግባኝ የሚቀርብበት እንጂ ከዋናው ጉዲይ ጋር ተጠቃል በይግባኝ የማይታይ ስለመሆኑ የወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 184/መ፣ የወንጀል ምስክሮች እና ጠቋሚዎች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 699/2003 አንቀጽ 6/1/ለ እና 4/1/ የፋዳራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ እና እነ እስክንድር ነጋ /5 ሰዎች/
በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.184 መሰረት የትዕዛዝ ይግባኝ የላለ ስለመሆኑ የተደነገገ ቢሆንም የተሰጠው ትዕዛዝ ወደፉት በዋናው ጉዲይ ላይ ከሚቀርበው ይግባኝ ጋር ተጠቃል ላቀርብ የማይችልና ውጤቱም የሚቀለበስ ካልሆነ በጊዜያዊ ትዕዛዝ ላይ የተሰጠ ይግባኝ ነው በሚል ተቃውሞ የማይቀርብበትና በይግባኝ የሚታይ ስለመሆኑ ለእስረኞች የሕክምና አገልግልት የሚሰጠው በማረሚያ ቤት ውስጥ በተዘጋጀ የጤና ተቋም ቢሆንም በሕግ ጥላ ስር የሚገኝ ተጠርጣሪ በጤና ተቋሙ ለመታከም እምነት የላለው በመሆኑ በመረጠው የግል የሕክምና ተቋም አገልግልት እንዱያገኝ በጠየቅ ጊዜ ይህንን ለማከናወን የፀጥታ ስጋት ቢኖርም መንግስት ጸጥታ እና ደሕንነትን በማስጠበቅ ተጠርጣሪው ህክምናውን እንዱያገኝ ሉያመቻች የሚገባ ስለመሆኑ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ሕገ መንግሰት አንቀጽ 22/1፣ አዋጅ ቁጥር 1174/2012 እነ አቶ ጀዋር ሲራጅ መሐመድ (4 ሰዎች) እና የፋዳራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ
ብርብራ የሚደረግበት የህግ ስርዓት ዝርዝር ሁኔታዎች የተመላከቱ ቢሆንም በወ/መ/ስ/ስ/ህ/ቁ.32(2) የተመለከቱት ቀሪ ሁኔታዎች (Exceptions) በላለበት ብርበራ ያለ ብርበራ ትዕዛዝ ቢከናወን ወይም በብርበራ ትዕዛዙ ከተመለከተው ጊዜና ቦታ ውጪ ብርበራ ቢደረግ አልያም በብርበራ ትዕዛዙ ላይ ከተመለከተው እቃ ውጪ በሆነ ሁኔታ ፖሉስ በብርበራ የመያዙ አግባብነት ተጨማሪ የብርበራ ትዕዛዝ ለማግኘት በቂ እና ምክንያታዊ ጊዜ ነበር የሚለው የብርበራውን ህጋዊነት ለመመዘን ከግምት ውስጥ ሉገባ የሚገባ መሰረታዊ መስፈርት ተደርጎ የሚወሰድ እነ መንሱር ጁሃር (2 ሰዎች) እና የፍደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ህገ መንግስታዊ ጥበቃ ከተሰጠው የግል ህይወት የመከበርና የመጠበቅ መብት አንፃር በፍርድ ቤት በብርበራ ትዕዛዝ ላይ ከተመለከተው ውጪ በሆነ ሁኔታ ፖሉስ የመያዙ አግባብነትን በተመለከተ ቅድሚያ ሉከበር የሚገባ የግል ህይወት የመከበርና የመጠበቅ መብት ያለ መሆኑ የሚታይና የሚመዘን ስለመሆኑ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ህገ መንግስት አንቀፅ 26 (1)፣ የወ/መ/ስ/ስ/ህ/ቁ.32(2)(ለ) እና 33 (1) የምርጫ ጉዲዮች 521
የምርጫ ውጤት ከድምጽ መስጫ ወረቀት ጋር በተያያዘ ግድፈት የተፈፀመበት ነው ተብል የምርጫ ውጤት ተሰርዞ ድጋሚ ምርጫ እንዱደረግ የፍደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔ ከሰጠ በኋላ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ እንደ ፍርደ ድጋሚ ምርጫ ለማድረግ መሰረት የሆነው የውሳኔ ሁኔታ የተቀየረና ዲግም ምርጫውን ማከናወን የማይቻለው በመሆኑ የቀደመውን የምርጫ ውጤት ተግባራዊ ማድረጉን የደ/ብ/ብ/ክ/መንግስት ብልጽግና ፓርቲ (ብልጽግና ፓርቲ) እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ፣ የሚሰጠው ውሳኔ የምርጫ ሂደትን የሚመለከት የመጨረሻ ውሳኔ ሆኖ ይግባኝ ለፋደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የሚቀርብበት እንጂ አስተዲደራዊ ውሳኔ ነው በሚል ለፋደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሚቀርብ ስላለመሆኑ የኢትዮጵያ ፍደራላዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፐብላክ ብሓራዊ ምርጫ ቦርድ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1133/2011 አንቀጽ 17(1) እና የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ስነ ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀጽ 155(4) የቁጫ ህዝብ ዱሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቁህዳፓ)
የክልል የገጠር መሬት አጠቃቀም ለመወሰን በወጣ አዋጅ መሰረት የገጠር መሬትን በሽያጭ ውል ማስተላለፍ ክልከላ የተደረገበት ከሆነ መሬቱ ላይ ቤት ቢኖርበትም ባይኖርበትም የሽያጭ ውለ ከመጀመሪያውኑ ህጉን ያልተከተለ ስለሆነ በህግ ፉት የማይፀና ስለመሆኑ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 40(3) ፣ የትግራይ ብሄራዊ ወ/ሮ አዝመራ መኮንን እና እነ አቶ ገ/ሂወት መኮንን (2 ሰዎች) መንግስት የገጠር መሬት አስተዲደርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 239/2006
የፍደራል ፍርድ ቤት ዳኞች በጡረታ ከተሰናበቱ በኋላ መብትና ጥቅማቸውን ለመወሰን በክልል ፍርድ ቤቶች በዲኝነት ስለተሰጠ የአገልግልት ዘመን በፋደራል መንግስት ታሳቢ የሚደረግ ስለመሆን አለመሆኑ አዋጅ ቁጥር 653/2001 አንቀጽ 53/3 የደነገገው ባይኖርም ዳኞች በክልል ፍርድ ቤቶች በዲኝነት እና በፕሬዝዲንትነት ማገልገላቸው እስከተረጋገጠ ድረስ በገንዘብ ተሰልተው የሚከፈለ የመቋቋሚያ አበል፤ የመኖሪያ ቤት አበል እና የተሽከርካሪ አበል ክፍያዎችን ለማግኘት በፋደራል ፍርድ ቤት ያገለገለበት ዘመን ሲቆጠር በክልል በዲኝነት እና በፕሬዝዲንትነት የሰጡት አገልግልት ታሳቢ የሚደረግ አቶ ጳውልስ አርሺሶ እና የኢ.ፋ.ዱ.ሪ. ገንዘብ ሚኒስቴር የኢ.ፋ.ዱ.ሪ. ህገ-መንግስት አንቀጽ አንቀጽ 50/2፣ አዋጅ ቁጥር 653/2001 እና ማሻሻያው አዋጅ ቁጥር 1003/2009
በፍትሐ ብሓር ሕግ አግባብ የተደረገ የስጦታ ዉል መኖር ሳይረጋገጥ ክርክርን ከስጦታ ዉል ከማስመዝገብ አንጻር ብቻ በማየት የስጦታ ዉል እንዱመዘገብ የሚያስገድድ ሕግ ስለላለ መሬትን ይዞ በመጠቀም ብቻ በስጦታ የተላለፈ ነዉ ወደሚል ድምዲሜ የሚያደርስ ስላለመሆኑ የፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 881 ወይም 882 የገጠር የእርሻ መሬት በስጦታ ማስተላለፍ በሚመለከቱ ጉዲዮች ላይ ልዩ ሕግ ሆነዉ ተፈጻሚ መሆን ያለባቸዉ ስለገጠር መሬት አጠቃቀምና አስተዲደር የወጡ ሕጎች ቢሆኑም በእነዚህ ሕጎች ባልተሸፈኑ ጉዲዮች አቶ ሻረው ወርቅዬ እና እነ ልክዬ ወርቅዬ (2 ሰዎች) ሕጎቹ ስራ ላይ ባልዋለበት ጊዜ የተፈጸሙ ሕጋዊያን ተግባራት ላይ እንደ ነገሩ ሁኔታ በፍትሐ ብሓር ሕግ የማይንቀሳቀስ ንብረት በስጦታ ስለሚተላለፍበት የተደነገገዉ ተፈጻሚነት ያለው ስለመሆኑ
አንድ ግለሰብ የያዘውን የገጠር እርሻ መሬት በሕግ ስልጣን የተሰጠው የመንግስት አካል ካልሆነ በቀር ላላ ግለሰብ መሬቱ የተያዘው በሕገ-ወጥ መንገድ ነው በማለት አስለቅቆ ሉይዝ የማይችል አቶ የሸዋስ አስማረ እና አቶ ያሲን አሉ