የገጠር መሬት የይዞታ ባለመብት የሆነ በሙለ ፍቃድ የሰጦታ ውል አድርጎ እንዱሁም ውለ በሚመለከተው አካል ከተመዘገበ በኃላ ፤በውለ ላይ ያልተመዘገበ ቅድመ ሁኔታ በመዘርዘር ውለ ፈራሽ እንዱሆን በማለት የሚቀርብ ጥያቄ ውልንም ህግንም የሚቃረን መሆኑ የአ/ብ/ክ/መ አዋጅ 133/98 አንቀፅ 15 እና 17 ፤ የአ/ብ/ክ/መ ደንብ ቁጥር 51/99 እና የፍ/ሕ/ቁ 2436 ፣2437 ፣2438 ፣2439 XII ቁጥጥር ይዞታ ሥር ነፃ አድርጎ ፣የማይንቀሳቀሰውን ንብረት ባለሀብትነት ለማስተላለፍ የሚያስችለ አስፈላጊ ሰነድች ለገዢ የማስረከብና የማይንቀሳቀሰዉን ንብረት የማይነካ የባለሀብትነት መብት ለገዥ ለማስተላለፍ አስፈላጊ የሆነ ተግባራትን የመፈጸም ግዳታ ያለበት ስለመሆኑ የፍትሐብሕር ሕግ ቁጥር 2875፣ 2879(1)፣2281 እና እነ ወ/ሮ ሜሪ ታደሰ ( ሦሰት ሰዎች)
የይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት የቅጣት ውሳኔ መመሪያ መሰረት በማድረግ በማረም የሚጠው ውሳኔ ከተጠየቀ ዲኝነት ውጭ ተሰጥቷል የሚያስብል ስላለመሆኑየቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁ.2/2002 አንቀፅ 21(1) (ሀ) ፣ ወ/ሕ/ቁ 184(!0 (ለ) እና 194 (1) (ለ) 117877 አቶ ማሰረሻ ገሰሱ እና የፋ/ዓ/ሕግ 22/11/ 2008ዓ.ም 363 77. በሙከራ ደረጃ ለተፈፀመ ወንጀል ቅጣት እንደሚቀንስ በግልፅ በመመሪያ ቁ.2/2006 ላይ ባይደነገገም ነገር ግን በወንጀል ህጉ ቅጣትን በመሰለው እንዱያቀል ለፍ/ቤቱ በተፈቀደበት ሁኔታ መሰረት ቅጣትን አቅል ሉወሰን የሚችል ሰለመሆኑ ፤ የቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁ.2/2006 አንቀፅ 24 ፣ የወ/ሕ/ቁ 31 እና 180 119500 ወ/ሮ ፀሀይ ውብዬ እና ፋ/ዓ/ሕግ 22/11/ 2008ዓ.ም 367 XXIX 78. ለሽብር ተግባር የሚያገለግል ንብረት ይዞ መገኘት ወንጀል ተፈፅሟል የሚባልበት አግባብ፤ በልዩ ሁኔታ በህግ የማስረዲት ሸክም ወደ ተከሳሽ ከዞረባቸው ወንጀልች ውጭ ፤ ዓ/ህግ የሚያቀርበውን ክስ የወንጀል ደንጋጌውን የሚያቋቁሙት የህጋዊ ፣ግዙፊዊ እና ሞራላዊ ፍሬ ነገሮችን የማሰረዲት ሸክም የመወጣት ግዳታ ያለበት ሰለመሆኑ፤ የወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 141 ፣ የወ/ሕ/ቁ 23(2) ፤ የፀረ ሽብር አዋጅ ቁጥ 652 102982 ት/ብ/ክ/መ/ዓ/ሕግ እና አቶ ቡሽራ ያህያ 26/11/ 2009ዓ.ም 371 79. የጉምሩክ ወንጀል ጋር በተያያዘ ፤ተከሳሽ በወንጀለ ጥፊተኛ ባይባልም ንብረቱ የሚወረሰው ሰለድርጊቱ አፈፃፀም ሁኔታ የሚያሰረዲ አጥጋቢ ማስረጃ መቅረቡን ፍ/ቤቱ አሳማኝ ሆኖ ሲያገኘው ስለመሆኑ ፤ አዋጅ ቁጥር 622/2001 አንቀፅ 104 እና አዋጅ ቁጥር 859/2006 XXX የወንጀል ተሳትፍ ተመጣጣኝና ተመሳሳይ ቅጣት ሉወሰን የሚገባ ስለመሆኑ የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ስርዓት ቁጥር 196(1) ለሰበር ስርዓትም ተፈፃሚነት ያለውና ከተከሳሾች አንደኛው ያቀረበው የሰበር አቤቱታ ውድቅ የሆነበትና አያስቀርብም የተባለን ተከሳሽ ጭምር ሉያካትት የሚገባ ስለመሆኑ፡የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 25፣22 የወንጀል ሕግ አንቀጽ ፣4፣6 የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ 2/2006 አንቀፅ.3(2) ፀረ ሙስና ኮምሽን
ድርጊቱ ከተፈጸመ በኋላ የወጣ ህግ ለተከሳሹ ወይም ለተቀጣው ሰው ጠቃሚ ሆኖ በተገኘ ጊዜ ተፈጻሚነት ሉኖረው የሚገባው ድርጊቱ ከተፈጸመ በኋላ የወጣው ህግ ስለመሆኑ፣ በአዱሱ የጉሙሩክ አዋጅ ቁ. 859/2006 አንቀጽ 182 ስር የተመለከተው ድንጋጌ ተፈጻሚነት ሉኖረው የሚገባው ክርክር ካላስነሳው ጉዲይ በላልች ህጎች የተመለከቱት ድንጋጌዎች በማይነካ ሁኔታ ስለመሆኑ፣ የኢ.ፋ.ድ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 22/2/ የኢፋድሪ የወንጀል ህግ ጠቅላላ ክፍል በአንቀጽ 6 XV
አንድ በፍርድ ቤት የተወከለን ሰው በችልት ተገቢ ያልሆነ ስነ ምግባር አሳይቷል በማለት ፍ/ቤት የውክልና ስልጣንን መሻር የማይቻል ስለመሆኑ፣ ፍ/ሥ/ሥ/ህግ ቁ 41 አቶ አደን የሱፍታረ እና አቶአህመድ አብደላሂ ተረቢ
አሰሪ የተጠየቀን የስራ ስንብት ክፍያን በተመለከተ አጠቃላይ ተቃውሞ አቀርቦበት እያለ ፤ ጉዲዩ የቀረበለት ፍ/ቤት ሰላቱን በተመለከተ አልተቃወመም በሚል በመተርጎም በሰራተኛው የተጠየቀን የስንብት ክፍያ ዲኝነት ሙለ በሙለ በመወሰን የሚሰጥ ዲኝነት ተገቢ ስላለመሆኑ ፤ፍ/ቤቱ በሕጉ አግባብ አስልቶ መጠኑን ሉወሰን የሚገባ ሰለመሆኑ ፤ አዋጅ ቁ.377/96 አንቀፅ 40 (1 እና 2) 119694 ንብ ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ እና አቶ አለማየሁ ሁለቃ 27/11/ 2008ዓ.ም 22 7. ለጡረታ አፈፃፀም ተብል የመንግሰት ሰራተኛን የግል ማህደር በኤጀንሲው እንዱላክ ተጠይቆ፤ሰራተኛው ኢትዩጵያ እህል ንግድ ድርጅት 23/1/ 2009 ዓ.ም 28 III ንብረት አልመለሰም በማለት ማህደር አልክም ማለት ህጋዊ ሰላለመሆኑ ፤ የጡረታ አበል የማግኘት መብት የዕዲ መያዣ ላደረግ ወይም በውርስ ወይም በማናቸውም መንገድ ሉተላለፍ የማይችል ሰለመሆኑ አዋጅ ቁጥር 345 /97 አንቀፅ 47 (2) ፣ 44 እና 55 (2) እና አቶ ካሳሁን በዛብህ 8. አሰሪ ሰራተኞችን ከማሰናበቱ በፉት በትክክል አጣርቶ እርምጃ መውሰድ ሲገባው ፤ክርክር ከተጀመረ በኃላ ከስንብት ደብዲቤ ላላ ደብዲቤ መፃፈ የአሰሪና ሰራተኛ አዋጁን ዓላማ እና መንፈስ የማያሟላ ሰለመሆኑ ፤ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 91 (1) (3) አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀፅ 27 (1) (ሸ) ( ቀ) 125778 ሲው ኢንፍራስትራክቸር እና እነ አቶ መሳይ ወ/ገብርኤል ( አራት ሰዎች) 23/1/ 2009 ዓ.ም 32 9. አንድን ሰራተኛ የሥራ መሪ ነው ልባልበት ስለሚቻልበት አግባብ፡የሥራ መሪን በተመለከተ ክርክር ሲነሳ ተግባራዊ ሉሆኑ ስለሚገባቸው ህጎች፡የስራ መሪ የሚያቀርባቸው የመብት ጥያቄዎች ቀሪ ስለሚደረጉበት የይርጋ ፍራውን ኮ/ህንፃ ተቋራጭ እና እነ አቶ ካህሳይ ገ/እግዚአብሄር (ሁለት ሰዎች) 21/2 /2009 ዓ.ም 37 IV አዋጅ ቁጥር 494/98 አንቀፅ 2(!)፣ 3(2(ሐ) የፍ/ሕ/ቁ.1677(1)፣1845፣2512፣2593 10. ተዋዋይ ወገኖች በስራ ውል ስምምነታቸው በግልፅ ኮሚሽንን የደሞዝ አካል አድርገው እስከተዋዋለ ድረስ ቅራኔ በተነሳ ሰዓት ኮሚሽንን እንደ ደመወዝ አይደለም በማለት መውሰድ ተገቢ ስላለመሆኑ አዋጅ ቁ.377/1996 አንቀፅ 53(2(መ) 117070 ወ/ሮ ወይንሸት በቀለ እና ኦልምፒያኮስ ሄኔኒክ አትላቲክስ ማህበር (ግሪክ ክለብ) 22/2/ 2009 ዓ.ም 46 የፍትሐ ብሓር ሥነ- ሥርዓት 49 11. ቼክን በተመለከተ በአጭር ስነ ስርዓት /Summary proceding/ ዲኝነት ታይቶ እንዱወሰን ክስ በቀረበበት ወቅት ተከሳሽ መከላከያውን እንዱያቀርብ ጥያቄ አቅርቦ ተፈቅድለት መልስ እንዱያቀርብ ተደርጎ መልስና በሕግ አግባብ ምስክር ቆጥሮ እያለ ምስክሮች ሳይሰሙ ይኼው ታልፍ የቼክ ባሕርይን ብቻ መሰረት ተደርጎ ዲኝነት የሚሰጥበት አግባብ ትክክል ስላለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 285/1/ 286 እና 291 የን/ሕ/ቁ. አንቀጽ 717 V ነገሮች ላይ የሆነ እንደሆነ በተለይ በእያንዲንደ ጉዲይ እንዱታይ የሚጠይቀውን ዲኝነት መግለጽ ያለበት ስለመሆኑ፣ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 224(2) እና አቶ ሐረጳ ቤኛ
ከአንድ በላይ የሆኑ ከሳሾች በጋራ በመሆን የህብረት ክስ ሉያቀርቡ ስለሚችልበት ሁኔታ የመድን ሰጪውና የመድን ተቀባዩ ባደረጉት የመድን ሽፊን ውል ላይ የማግለያ ድንጋጌ በስምምነታቸው እስካሰፈሩ ድረስ ይኸው ሉጠበቅ የሚገባ ስለመሆኑ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.35
አንድ ለፍርድ ማስፈጸሚያ በሐራጅ ይሸጥ የተባለን ንብረት በባለሙያው የተቀመጠውን የሐራጁ መነሻ ዋጋ አነሰ በማለት የሐራጅ ሽያጩ ተከናውኖ ውጤቱ ባልታወቀበት ሁኔታ የተጀመረው አፈጻጸም ቀሪ ይሁን ማለት ተገቢ አቶ ይልማ ፈለቀ እና አቶ ጥበቡ ፈለቀ
በመሬት ይዞታዬ ላይ ጉዲት ደርሶብኛል በማለት የሚቀርብ ክስ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ መቅረብ ያለበት ሰለመሆኑ ፍ/ሕ/ቁ 2143 119563 ኢትዩጵያ ኤላክትሪክ ኃይል አገልግልት እና አቶ ሐጂ ነገዋ 26/1/ 2009 ዓ.ም 255 ቤተሰብ 258 53. እድሜው ያልደረሰ ልጅ የማይንቀሳቀስ ንብረት ለመሸጥ የሚያስችል የሞግዚት ስልጣን ይሰጠኝ ጥያቄ ፍ/ቤቶች የህፃንን መብትና ድህንነት ቅድሚያ እንዱሰጠው በማደረግ ሲወሰኑ ከዚሁ ጋር ተያይዞ የቀረበውን መሰረታዊ ጥያቄ እና አማራጭ መፍትሓ መኖሩን አለመኖሩን በማጣራት መወሰን ያለበት ሰለመሆኑ የኢ.ፋ.ዳ.ሪ መንግሰት 36 (2) ፣ ፍ/ብ/ሕ/ቁ 280 እና 289(1) የቤተሰብ ህግ አዋጅ 213/1992 አንቀፅ 43
(የፍ/ሕ/ቁ. 2091፣ 2092 የኢ.ፋ.ድ.ሪ የቤተሰብ ህግ ቁ.. 213/92 አንቀጽ 197 50. በአንድ ውል ውስጥ ውልን የሚያፈርሱ የስምምነት ቃልች ተገልጾ ከተጻፈና የዚህም ስምምነት አፈጻጸም ጉዲይ ተሟልቶ ከተገኘ አንደኛው ተዋዋይ ውል ፈርሷል ሲል መግለጽ የሚችል ስለመሆኑ፣ የፍ/ሕ/ቁ. 1786
ሑሳብ አስተሣሣቢ የመመደብ ሥልጣን ያለው ዋናው ጉዲይ በዲኝነት አይቶ የመወሰን ስልጣን ያለውና የግራ ቀኙን ክርክር የሰጠው ፍ/ቤት ስለመሆኑ፣ አንድን ጉዲይ ለመወሰን የቀረቡት /የተሰጡት/ የሙያ አስተያየቶች ተቃራኒ ይዘት ባለበት ሁኔታ የአንድን ባለሙያ አስተያየት ብቻ በመቀበል መወሰን ተገቢ ስላለመሆኑ፣ ( የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 136፣145/1/፣246፣248 እና 264
በትግራይ ክልል በገጠር መሬት ላይ የሚደረግ አቶ ተክላ ይይ ተስፊይ XI ሕጋዊ ነው የሚባለው በውልና ማስረጃ ፀድቆ የወረዲው የመሬት ዳስክ አውቆ በቅጽ ተሞልቶ የተለዋወጡ ከሆነ ብቻ ስለመሆኑ፣ የትግራይ የመሬት አዋጅ ቁጥር 239/06 እና ደንብ ቁጥር 48/2000 እና ወ/ሮ ንግስቲ ገ/መድህን
ማናቸውም ተከራካሪ ወገን በመከላከያ መልሱ ወይም በማናቸውም ላላ መንገድ የተከሰሰበትን ነገር በሙለ ወይም በከፉል የሚያምን መሆኑን የገለጸ እንደሆነ ወይም በሚደረግ ምርመራ የእምነት ቃለን የሰጠ እንደሆነ ፍ/ቤቱ የዲንግላ ወረዲ ውሃ ሀብት ልማት ጽ/ቤት እና አቶ ሙለጌታ ገበየሁ IX ነገር ላይ ብቻ ፍርድ መሰጠት ያለበት ስለመሆኑ፣ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 83 ፣234/1/ /ሰ/ ፣ 241 እና 242
በተሸጠ ነገር ላይ የተገኘው ጉድለት ለውል ማፍረሻ ምክንያት ላሆን ስለማይችልበት ምክንያት የፍ/ሕ/ቁ.2344(2) ፣2289(1) XVI
የከተማ ቦታ የሉዝ ይዞታ በሚቋረጥበት ወቅት /ሲቋረጥ / ባለይዞታው እስከ አንድ ዓመት ባለው ጊዜ ውስጥ በቦታው ላይ ያሰረፈውን ንብረት በማንሳት ቦታውን አግባብ ላለው አካል መልሶ ማስረከብ ያለበት ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁጥር 721/2004 አንቀጽ 26(5) እና (6)
ለአንድ ውርስ ወራሽ የሆነ አንድ ሰው ውርስ ከተከፈተ በኋላ የሞተ እንደሆነ የወራሽነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ባያወጣም ለውርሱ አይገባም እስካልተባለ ድረስ የወራሸነት መብቶች ለእርሱ ወራሾች የሚተላለፍ ወ/ሮ እቴቱ ከንባው (ሁለት ሰዎች) እና ወ/ሮ ቀለሟ ዓለማየሁ 28/6/ 2008 ዓ.ም 295 62. አንድ ፍ/ቤት የውርስ ክርክርን አስመልክቶ የሚቀርብለትን የውርስ አጣሪዎች ቃለ- ጉባኤ ከማስጽደቁ በፉት በእርግጥ የውርስ ሀብት የማጣራት ሕጋዊ ሂደት ተከትል የተካሄደ መሆኑን የማረጋገጥ ኃላፉነት ያለበት ስለመሆኑ፣ የፍ/ሕ/ቁ. 946፣950፣1062፣1079፣1080
የይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት የቅጣት ውሳኔ መመሪያ መሰረት በማድረግ በማረም የሚጠው ውሳኔ ከተጠየቀ ዲኝነት ውጭ ተሰጥቷል የሚያስብል ስላለመሆኑየቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁ.2/2002 አንቀፅ 21(1) (ሀ) ፣ ወ/ሕ/ቁ 184(!0 (ለ) እና 194 (1) (ለ) 117877 አቶ ማሰረሻ ገሰሱ እና የፋ/ዓ/ሕግ 22/11/ 2008ዓ.ም 363 77. በሙከራ ደረጃ ለተፈፀመ ወንጀል ቅጣት እንደሚቀንስ በግልፅ በመመሪያ ቁ.2/2006 ላይ ባይደነገገም ነገር ግን በወንጀል ህጉ ቅጣትን በመሰለው እንዱያቀል ለፍ/ቤቱ በተፈቀደበት ሁኔታ መሰረት ቅጣትን አቅል ሉወሰን የሚችል ሰለመሆኑ ፤ የቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁ.2/2006 አንቀፅ 24 ፣ የወ/ሕ/ቁ 31 እና 180 119500 ወ/ሮ ፀሀይ ውብዬ እና ፋ/ዓ/ሕግ 22/11/ 2008ዓ.ም 367 XXIX 78. ለሽብር ተግባር የሚያገለግል ንብረት ይዞ መገኘት ወንጀል ተፈፅሟል የሚባልበት አግባብ፤ በልዩ ሁኔታ በህግ የማስረዲት ሸክም ወደ ተከሳሽ ከዞረባቸው ወንጀልች ውጭ ፤ ዓ/ህግ የሚያቀርበውን ክስ የወንጀል ደንጋጌውን የሚያቋቁሙት የህጋዊ ፣ግዙፊዊ እና ሞራላዊ ፍሬ ነገሮችን የማሰረዲት ሸክም የመወጣት ግዳታ ያለበት ሰለመሆኑ፤ የወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 141 ፣ የወ/ሕ/ቁ 23(2) ፤ የፀረ ሽብር አዋጅ ቁጥ 652 102982 ት/ብ/ክ/መ/ዓ/ሕግ እና አቶ ቡሽራ ያህያ 26/11/ 2009ዓ.ም 371 79. የጉምሩክ ወንጀል ጋር በተያያዘ ፤ተከሳሽ በወንጀለ ጥፊተኛ ባይባልም ንብረቱ የሚወረሰው ሰለድርጊቱ አፈፃፀም ሁኔታ የሚያሰረዲ አጥጋቢ ማስረጃ መቅረቡን ፍ/ቤቱ አሳማኝ ሆኖ ሲያገኘው ስለመሆኑ ፤ አዋጅ ቁጥር 622/2001 አንቀፅ 104 እና አዋጅ ቁጥር 859/2006 XXX የወንጀል ተሳትፍ ተመጣጣኝና ተመሳሳይ ቅጣት ሉወሰን የሚገባ ስለመሆኑ የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ስርዓት ቁጥር 196(1) ለሰበር ስርዓትም ተፈፃሚነት ያለውና ከተከሳሾች አንደኛው ያቀረበው የሰበር አቤቱታ ውድቅ የሆነበትና አያስቀርብም የተባለን ተከሳሽ ጭምር ሉያካትት የሚገባ ስለመሆኑ፡የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 25፣22 የወንጀል ሕግ አንቀጽ ፣4፣6 የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ 2/2006 አንቀፅ.3(2) ፀረ ሙስና ኮምሽን
የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ በይዞታው ስር የሚገኙትን የመንግስት ቤቶች ለማከራየት የሚያደርጋቸው ውልች ያልተጠበቁ ምክንያቶች ካልተከሰቱ እና በተለይም ደግሞ ውለን ለማቋረጥ የሚያስችል በተከራይ ወገን በኩል ጥፊት ተፈጽሟል ካልተባለ በቀር በድርጅቱና በተከራዮች መካከል የሚደረጉ ውልች በየዓመቱ እየታደሱ የሚቆዩ ስለመሆኑ፣ የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ ለማቋቋም የወጣ አዋጅ ቁጥር 555/2000 አንቀጽ 6/1/
በክርክር ወቅት ጣልቃ እንዱገባ የተፈቀደለት ተከራካሪ በመጀመሪያ ሉያቀርብ የሚፈልገውን መቃወሚያ እንዲያቀርብ የሚከለክለው ህግ የላለ ስለመሆኑ፣ ( የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 41 ፣234/1/ VIII
አሰሪ የተጠየቀን የስራ ስንብት ክፍያን በተመለከተ አጠቃላይ ተቃውሞ አቀርቦበት እያለ ፤ ጉዲዩ የቀረበለት ፍ/ቤት ሰላቱን በተመለከተ አልተቃወመም በሚል በመተርጎም በሰራተኛው የተጠየቀን የስንብት ክፍያ ዲኝነት ሙለ በሙለ በመወሰን የሚሰጥ ዲኝነት ተገቢ ስላለመሆኑ ፤ፍ/ቤቱ በሕጉ አግባብ አስልቶ መጠኑን ሉወሰን የሚገባ ሰለመሆኑ ፤ አዋጅ ቁ.377/96 አንቀፅ 40 (1 እና 2) 119694 ንብ ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ እና አቶ አለማየሁ ሁለቃ 27/11/ 2008ዓ.ም 22 7. ለጡረታ አፈፃፀም ተብል የመንግሰት ሰራተኛን የግል ማህደር በኤጀንሲው እንዱላክ ተጠይቆ፤ሰራተኛው ኢትዩጵያ እህል ንግድ ድርጅት 23/1/ 2009 ዓ.ም 28 III ንብረት አልመለሰም በማለት ማህደር አልክም ማለት ህጋዊ ሰላለመሆኑ ፤ የጡረታ አበል የማግኘት መብት የዕዲ መያዣ ላደረግ ወይም በውርስ ወይም በማናቸውም መንገድ ሉተላለፍ የማይችል ሰለመሆኑ አዋጅ ቁጥር 345 /97 አንቀፅ 47 (2) ፣ 44 እና 55 (2) እና አቶ ካሳሁን በዛብህ 8. አሰሪ ሰራተኞችን ከማሰናበቱ በፉት በትክክል አጣርቶ እርምጃ መውሰድ ሲገባው ፤ክርክር ከተጀመረ በኃላ ከስንብት ደብዲቤ ላላ ደብዲቤ መፃፈ የአሰሪና ሰራተኛ አዋጁን ዓላማ እና መንፈስ የማያሟላ ሰለመሆኑ ፤ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 91 (1) (3) አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀፅ 27 (1) (ሸ) ( ቀ) 125778 ሲው ኢንፍራስትራክቸር እና እነ አቶ መሳይ ወ/ገብርኤል ( አራት ሰዎች) 23/1/ 2009 ዓ.ም 32 9. አንድን ሰራተኛ የሥራ መሪ ነው ልባልበት ስለሚቻልበት አግባብ፡የሥራ መሪን በተመለከተ ክርክር ሲነሳ ተግባራዊ ሉሆኑ ስለሚገባቸው ህጎች፡የስራ መሪ የሚያቀርባቸው የመብት ጥያቄዎች ቀሪ ስለሚደረጉበት የይርጋ ፍራውን ኮ/ህንፃ ተቋራጭ እና እነ አቶ ካህሳይ ገ/እግዚአብሄር (ሁለት ሰዎች) 21/2 /2009 ዓ.ም 37 IV አዋጅ ቁጥር 494/98 አንቀፅ 2(!)፣ 3(2(ሐ) የፍ/ሕ/ቁ.1677(1)፣1845፣2512፣2593 10. ተዋዋይ ወገኖች በስራ ውል ስምምነታቸው በግልፅ ኮሚሽንን የደሞዝ አካል አድርገው እስከተዋዋለ ድረስ ቅራኔ በተነሳ ሰዓት ኮሚሽንን እንደ ደመወዝ አይደለም በማለት መውሰድ ተገቢ ስላለመሆኑ አዋጅ ቁ.377/1996 አንቀፅ 53(2(መ) 117070 ወ/ሮ ወይንሸት በቀለ እና ኦልምፒያኮስ ሄኔኒክ አትላቲክስ ማህበር (ግሪክ ክለብ) 22/2/ 2009 ዓ.ም 46 የፍትሐ ብሓር ሥነ- ሥርዓት 49 11. ቼክን በተመለከተ በአጭር ስነ ስርዓት /Summary proceding/ ዲኝነት ታይቶ እንዱወሰን ክስ በቀረበበት ወቅት ተከሳሽ መከላከያውን እንዱያቀርብ ጥያቄ አቅርቦ ተፈቅድለት መልስ እንዱያቀርብ ተደርጎ መልስና በሕግ አግባብ ምስክር ቆጥሮ እያለ ምስክሮች ሳይሰሙ ይኼው ታልፍ የቼክ ባሕርይን ብቻ መሰረት ተደርጎ ዲኝነት የሚሰጥበት አግባብ ትክክል ስላለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 285/1/ 286 እና 291 የን/ሕ/ቁ. አንቀጽ 717 V ነገሮች ላይ የሆነ እንደሆነ በተለይ በእያንዲንደ ጉዲይ እንዱታይ የሚጠይቀውን ዲኝነት መግለጽ ያለበት ስለመሆኑ፣ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 224(2) እና አቶ ሐረጳ ቤኛ
የደረሰው ጉዲት አጓዥ በፈጸመው ተግባር ወይም ባደረገው ጉድለት እንዱሁም ይህ ተግባር አደጋ ሉያደርስ ወይም ሉፈጥር የሚችል መሆኑ እየታወቀ ሲሆን የኃላፉነት መጠኑ በህጉ ከተቀመጠው ውጪ ላሆን የሚችል ስለመሆኑ፣ በልጅ ቀለብ አወሳሰን ረገድ ልንከተላቸው ስለሚገቡ መሰረታዊ ወ/ሮ ነጋሪነት ሰለሞን የህጻን የአብስራ ቴዎድሮስ እና ስካይ ባስ ትራንስፖርት ሲስተም XVIII ( የን/ሕ/ቁ. 597፣
የዋስትና ውል ግዳታ ሰራተኛው ተቀጥሮ በሚያገለግልበት ወቅት ለሚደርሰው የገንዘብና የንብረት መጥፊትና መጉደል ተጠያቂ የሚያደረግ ስለመሆኑ፣ የፍ/ሓር/ሕ/ቁ. 1933/1/ 1897
ፍ/ቤቶች እውነትን ለማውጣት ማስረጃ አስቀርበው መስማት አለባቸው ሲባል በቀረበው ማስረጃ እውነት እስከተረጋገጠ ድረስ የግድ ተጨማሪ ማስረጃ እንዱያቀርቡ የሚገደድበት ምክንያት የላለ ስለመሆኑ፣ የፍትሐብሕር ክርክር ማስረጃ የሚሰማውና ፍሬ ነገር እንዱጣራ የሚደረገው በማስረጃ የሚገኘው ፍሬ ለዲኝነት አሰጣጡ እጅጉን አስፈላጊና የግድ ሆኖ ሲገኝ እነ አሰፊ መንግስቱ ኮንስትራክሽን ኪራይ /ሁለት ሰዎች/ እና ግልባል ኢንሹራንስ ኩባንያ አክሲዮን ማህበር
የአንድ ሰው መብትና ግዳታ ለተወላጆቹ በውርስ ሉተላለፍ የሚችለው በሟቹ ምክንያት የሚቋረጡ ካልሆነ በቀር ሟቹ በሞተበት ቀን የነበሩት መብቶችና ግዳታዎች ወ/ሮ ፅጌሬዲ በቀለ እና ወ/ሮ ፍቅርተ በቀለ XXIV የፍ/ሕ/ቁ. 826/2/ ሟች የድርሻ መልቀቅ ውል ፈጽሞ ከዚያም ኑዛዜ ቢያደርግና ይኽው ኑዛዜ የድርሻ መልቀቁን ውል እስካልነካ ድረስ የውለን ተፈጻሚነት ሉያስቀር የማይችል ወይም በአዱሱ ኑዛዜ ተተክቷል ልባል የማይችል ስለመሆኑ፣ የፍ/ሕ/ቁ. 900 እና 901 ባንክና ኢንሹራንስ 319
የአዱስ አበባ ከተማ ቦታ ማስለቀቅና የካሳ ጉዲዮች ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ የቤት ባለቤትነት ክርክርን አጣርቶ የመወሰን ስልጣን የላለው አቶ ተክለስላሴ ገላን እና ልደታ/ክ/ከ/የመ/ል/ከተማ ልማት ጽ/ቤት
ማንኛውም ሰው አግባብ ካለው አካል ፈቃድ ሳያገኝ በህጋዊነት ከያዘው ይዞታ ጎን ያለን የከተማ ቦታ አስፊፍቶ መከለልና መጠቀም የማይቻል ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁጥር 721/2004 አንቀጽ 5(2)
የተሻረው ህግ ይሰራ በነበረበት ጊዜ የተፈጸመ ወንጀል ሲኖርና በዚህ ህግ ግን እንደወንጀል ያልተቆጠረ ሲሆን ሉያስከስስም ሆነ ሉያስቀጣ አይችልም ፣ ክሱም ተጀምሮ እንደሆነ የሚቋረጥ ስለመሆኑ፣ የኢ.ፋ.ድ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 5/3/ አዋጅ ቁ. 622/2001 አንቀጽ 99፣ አዋጅ ቁ. 859/2006
በመንግስት የተወረሰን ቤት የባለቤትነት መብት ከላለው ሰው/አካል/ መግዛት የማይንቀሳቀስ ንብረትን በቅን ልቦና ባለሀብትነትን የሚያጎናጽፍ ስላለመሆኑ፣ አዋጅ ቁጥር 47/67 X ከገነባ ወይም የጋራ ሕንጻ ቤት ከገዛ ወይም የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲን ቤት ካገኘ ወይም በልላ በማናቸውም ምክንያት ቤቱን የለቀቁ ከሆነ ቤቱን ባለበት ሁኔታ ለአስተዲደሩ ማስረከብ ያለበት ስለመሆኑ፣ የአ.አ.ከ.አስተዲደር ባወጣው የመንግስት ቤቶች አስተዲደር መመሪያ ቁ. 3/2007 አንቀጽ 42/ሀ እና በጉ/ክ/ከ/ወ/7/ኮ/ቤ/አ/ል/ፅ/ቤ ት
ባል ወይም ሚስት የጡረታ አበል ተጠቃሚ ሆነው ባለበት ፍቺ ቢከሰት የጡረታ መብት ተጠቃሚ የሆነው ባል ወይም ሚስት የጡረታ አበል ለባል ወይም ለሚስት ሉያካፍል የሚገባ ስላለመሆኑ ፣ የመንግስት ሰራተኞች ጡረታ አዋጅ ቁጥር 345/95 አንቀጽ XXI
የወንጀል ጉዲዮችን በመጀመሪያ ደረጃ ይሁን በይግባኝ ደረጃ የሚመለከት ፍ/ቤት ፍርድ በሚሰጥበት ጊዜ የማስረጃውን አጭር መግለጫ፣ ማስረጃውን የተቀበለበትን የአ/ብ/ክ/መ/ፍትህ ቢሮ እና እነ አቶ ሕሉና ሀይላ XXVII ያልተቀበለበትን ምክንያቶች በፍርድ ላይ ማስፈር የሚገባው ስለመሆኑ፣ የወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 149/1/ (ሦስት ሰዎች)
በፍ/ብ/ህ/ቁ. 842/3/ መሰረት የተተኪ ወራሽነት ጥያቄ ተቀባይነት እንዱያገኝ ሉሟለ ስለሚገባቸው እነወ/ሮእሴተማርያምአክል ግ (ሶስት ሰዎች) እና የለም
የገጠር መሬት እንደላላው ንብረት በመቁጠር ከቤተሰብ ህጉ አንጻር የሚታይ ስላለመሆኑ ፣ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ደብተር በአንድ ተጋቢ ስም ተዘጋጅቶ ከተሰጠ በኋላ ጋብቻ ቢፈፀምና ተጋቢዎቹ መሬቱን የጋራ ለማድረግ ሉስማሙ የሚችለ ስለመሆኑ፣ የአማራ ክልል የገጠር መሬት አጠቃቀም አዋጅ ቁ. 133/1999 አንቀጽ 24/3/ ደንብ ቁ. 151/1999 አንቀጽ 20/6/
በፍትሐብሕር ህግ ቁጥር 2472 ላይ ገንዘብ ሰለመከፈለ ማሰረጃን በተመለከተ የተደነገገው ፤ ከብድር ውጭ ለሆነ ግንኙነት ከተከፈለ ገንዘብ ጋር በተያያዘ ተፈፃሚነት የላለው ሰለመሆኑ ወ/ሮ አስቴር አርአያ እና ወ/ሮ አወጣሽ መሐሪ 19/11/ 2008ዓ.ም 216 XVII 47. በአንድ ሰነድ ላይ ያለን ፊርማ በቴክኒክ ምርመራ የማን እንደሆነ ለማረጋገጥ ባልተቻለ ጊዜ ፊርማው ሲፈረም የነበሩ ምስክሮችን ቃል በመስማትና በላልች ማስረጃዎች ፊርማው የማን እንደሆነ በመመዘን ማረጋገጥ የሚቻል ስለመሆኑ የፍ/ሕ/ቁ. 2472(1)
በኦሮሚያ ከተማ አስተዲደር ውስጥ የሚነሱ የከተማ ቦታን ከማስለቀቅና ምትክ ቦታ እና ካሣን ከመክፈል አንጻር የሚነሱ የመብት ጥያቄዎችን በመጀመሪያ ደረጃ የማየት ስልጣኑ በከተማው አስተዲደር የተዋቀረው አካል ስለመሆኑ፣ የኦሮሚያ ክልል የመሬት ሉዝ አዋጅ ቁ. 721/2004 አቶ አወል አማን (ሁለት ሰዎች) እና ወ/ሮ አሳለፈች እንዲግቤ /ሦስት ሰዎች/ XIII ቁ. 26፣27፣28፣29 እና 30 አዋጁን ለማስፈጸም የወጣው ደንብ ቁጥር 155/2005 አንቀጽ 26፣55 እና 56
ተተከራካሪ ወገኖች በፍርድ ቤት የሚከራከሩበትን ጉዲይ በእርቅ መጨረስ የሚችለና የእርቅ ውለን ጉዲዩን ለሚያየው ፍርድ ቤት አቅርበው ማፀደቅ እንደሚችለ ፍርድ ቤት ቀርቦ የፀደቀ የእርቅ ውል ሥምምነት በፍርድ ቤት የተሰጠ ውሳኔ ያህል አስገዲጅነትና ተፈፃሚነት ያለው ከመሆኑ ባሻገር በዚህ እርቅ ውል ተካፊይ ያልሆነ መብቴ ተነክቷል የሚል ወገን የፍርድ መቃወሚያ ሉያቀርብ የሚችል ሥለመሆኑ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.276፣277(1) እና 358
ተከሳሽ ከሳሽ ያቀረበውን ክስ አምኖ ነገር ግን ሕግ ወይም ላላ ፍሬ ነገር በመጥቀስ የቀረበብኝ ክስ ዋጋ የለዉም ብል የሚከራከር ከሆነ ሙግቱን የሚጀምረው ተከሳሽ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 258/1/
አንድ ጠበቃ ሕግን የማስከበር ፣ፍትህን የማስገኘትና ለፍትህ አስተዲደሩ የማገዝ ኃላፉነቱን በመተው ተቃራኒ ተግባራትን ሲያከናውን የቆየ መሆኑ ከተረጋገጠ የጥብቅና ፍቃደ ሉሰረዝ የሚችል ስለመሆኑ የአማራ ክልል የጥብቅና ፍቃድ አሰጣጥ ምዝገባና የጠበቆች ሥነምግባር ለመቆጣጠር የወጣው አዋጅ ቁ. 75/1994
ለአንድ ንብረት የሚከፈለው የኢንሹራንስ ገንዘብ የመያዣ መብት ላላቸው ገንዘብ ጠያቂዎች ይሰጣል የሚለው ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ኢንሹራንስ ሰጪው ላልተከፈለ የአርቦን ክፍያ ኢንሹራንስ ገቢውን ከመጠየቅ ውጪ የመያዣ መብት ያለውን አካል መጠየቅ የማይችል ስለመሆኑ የን/ሕ/ቁ.684(1) XXVI
የይግባኝ መዝገብ በድሀ ደንብ እንዱከፈት የሚቀርብ ጥያቄን ለመወሰን አመልካች ከአቅሙ በላይ በሆነ ምክንያት ( ንብረት በመታገደ ፣ገንዘብ ማንቀሳቀስ የማይችል እና የሚከፍለው ገንዘብ የላለ እንደሆነ) ለዲኝነት የሚከፈለው ገንዘብ ያለው ወይም የላለው መሆኑ መጣራት እና መረጋገጥ ያለበት ሰለመሆኑ፤ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 567 ፣ፍ/ሕ/ቁ 1793/ለ/ እና አክሰስ ሪል እስቴት እና ጋቢኢንቨስትመንትኃ/የተ/የ ግ/ማ 8/10/ 2008 ዓ.ም 66 VI 37(1) 16. መብቴን የሚነካ ፍርድ ተሰጥቷል በሚል የሚቀርብ የፍርድ መቃወሚያን ለይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት ይቅርብ በማለት የሚሰጥ ውሳኔ ተገቢ ሰላለመሆኑ፤ መቃወሚያ መቅረብ ያለበት ክርክሩን ሰምቶ ውሳኔውን ለሰጠው ፍ/ቤት ሰለመሆኑ ፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 418
የስጦታ ዉል ውስጥ ተቃራኒ የሚሆን ቃል ከላለ በቀር ስጦታ ከተደረገ በኋላ ልጅ መወለደ ስጦታውን ለመሻር ምክንያት የማይሆን ስለመሆኑ፣ ፍ/ብ/ሕ/ቁ. 2450
አንድን ሰራተኛ በስራ ላይ አልተገኘም ማለት የሚቻለው ጎል ኢትዩጵያ II ውለ ፀንቶ እስከቆየበት ጊዜ ድረስ ብቻ ስለመሆኑ፡አዋጅ ቁጥር 377/1996 አንቀፅ 27 (1) (ለ) እና አቶ ዱዱሞ አጋቶ
በአባት በኩል ያለን መወለድ መቃወም የሚቻለው የልጁ አባት ነው ተብል በህግ ግምት የሚሰጠው ሰው እሱ የሞተ ወይም ችልታ ያጣ እንደሆነ ከተወላጆቹ አንደ የመካድ ክስ በማቅረብ መቃወም የሚችል ስለመሆኑ፣ የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁ. 213/1992/አንቀጽ 167፣174 እና 179
ከፉል የዲኝነት ሰልጣን ላለው አካል በፍሬ ነገር ደረጃ የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ መሆኑ በግልፅ ተቀምጦ እያለ፤ ይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት በሕግ አተረጎጎም ረገድ ብቻ የተሰጠውን ስልጣን በማለፍ ማሰረጃን በመመዘን በፍሬ ነገር ላይ የሚሰጠው ድምዲሜ ሰርዓቱን የተከተለ ስላለመሆኑ ፤ የአ/ብ/ክ/መ/ መገናኛ ብዙሀን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁ 200/2005 አንቀፅ 13(2) XIV ክልልች ከአሰሪና ሰራተኛ ጉዲይ ወሳኝ ቦርድ የሚነሱ ይግባኞች መቅረብ ያለባቸው ከፋደራለ ከፍተኛ ፍ/ቤት ጋር አቻ ስልጣን ላላቸው በየክልለ ላለ ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችልቶች ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁ. 377/96 አንቀጽ 154 የዑ.ፋ.ድ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 80/2/ አዋጅ ቁ. 322/95 ( አሥር ሰዎች) እና ኢትዩ ቴላኮም ጉሙሩክ 185
ፍ/ቤቶች የገንዘብ መቀጫን ሲወስኑ ከግምት እና ግንዛቤ ውሰጥ ሉያስገቡዋቸው የሚገቡ የተከሳሽ ግላዊና የወንጀለን ሁኔታዋችን በማገናዘብና ፤ በወንጅል ህጉ እና በቅጣት መመሪያው ላይ የተቀመጡ መሰፈርቶችን መሰረት በማድረግ መወሰን ያለባቸው እንጂ በደፈናው የገንዘብ መቀጮ መወሰን ተገቢ ሰላለመሆኑ ፤ የወ/ሕ/ቁ 88 /2/ እ 90 90 (2)፤ የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 1/2000 88542 አቶ ቢሆነኝ ደምሴ እና የት/ብ/ክ/መ/ዓቃቤ ሕግ 17/11/ 2005ዓ.ም 338 72. በወንጀለኛ መቅጫ ስነ ሥርዓት ህግ መሰረት ክስ እንዱሻሻል መፍቀድ የተፊጠነ ፍትህ የማግኘት መብትን የሚያጣብብ ነው የሚባል ስላለመሆኑ የወ/መ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 188፣119 ኢፋድሪ ሕግ መንግስት አንቀጽ 20(1)
በመሬት ይዞታዬ ላይ ጉዲት ደርሶብኛል በማለት የሚቀርብ ክስ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ መቅረብ ያለበት ሰለመሆኑ ፍ/ሕ/ቁ 2143 119563 ኢትዩጵያ ኤላክትሪክ ኃይል አገልግልት እና አቶ ሐጂ ነገዋ 26/1/ 2009 ዓ.ም 255 ቤተሰብ 258 53. እድሜው ያልደረሰ ልጅ የማይንቀሳቀስ ንብረት ለመሸጥ የሚያስችል የሞግዚት ስልጣን ይሰጠኝ ጥያቄ ፍ/ቤቶች የህፃንን መብትና ድህንነት ቅድሚያ እንዱሰጠው በማደረግ ሲወሰኑ ከዚሁ ጋር ተያይዞ የቀረበውን መሰረታዊ ጥያቄ እና አማራጭ መፍትሓ መኖሩን አለመኖሩን በማጣራት መወሰን ያለበት ሰለመሆኑ የኢ.ፋ.ዳ.ሪ መንግሰት 36 (2) ፣ ፍ/ብ/ሕ/ቁ 280 እና 289(1) የቤተሰብ ህግ አዋጅ 213/1992 አንቀፅ 43
አንድ ዕቃ ለመሸጥ /በተወሰነ ጊዜ ውስጥ ለማስረከብ/ የተዋዋለ ወገን ከዕርሱ አቅም በላይ በሆነ ችግር ምክንያት ውለን መፈጸም ባልቻለ ጊዜ በቅድሚያ ለዚሁ ስራ የተቀበለውን ገንዘብ ከወሰደበት ቀን ጀምሮ ከሚታሰብ ወለድ ጋር ከመመለስ ውጭ ውለን ባለመፈጸሙ ምክንያት ለደረሰው ኪሳራ እንዱከፍል የማይገደድ ስለመሆኑ፣ ፍ/ብ/ሕ/ቁ. 2356/1/
የዝውውር ውሳኔን ተከትል ሰራተኛው ለአምስት የሰራ ቀናት የሰራ ቦታ ላይ አልተገኘም በማለት የማሰናበት እርምጃ ተገቢነት ለማጣራት ፤ ከነባራዊ ሁኔታ እንዱሁም ሰራተኛው የሰራ ቦታ ላይ መገኘት ከሚችልበት ሁኔታ አንፃር እንዱሁም ከቀረበው ማስረጃ አንፃር በመመዘን የሚወሰን ስለመሆኑ አዱስ ፊና ጠቅላላ ሸቀጣ ሸቀጥ እና ሆቴልች ንግድ አ.ማ እና አቶ ሉቁ ብርሃነ
በአንድ ሰው ላይ ለደረሰ ጉዲት ኃላፉነትን በሚጥለ የተለያዩ የህግ ድንጋጌዎች ምክንያት ከአንድ በላይ የሆኑ ሰዎች ለጉዲቱ በአንድነትና በነጠላ ኃላፉ በሚሆኑበት ጊዜ ኃላፉ ከሆኑት ሰዎች አንደ ብቻ ጥፊት የሰራ እንደሆነ በመጨረሻ የተወሰነውን ዕዲ እርሱ እራሱ ብቻ የመቻል ኃላፉነት ያለበት ስለመሆኑ፣ ፍ/ብ/ሕ/ቁ. 2157 XIX
የጋራ ወራሾች ሀብት በሆነ ንብረት ላይ ከእንዲንደ የጋራ ባለሀብቶች ላይ ገንዘብ የመጠየቅ መብት ያላቸው ሰዎች የባለድርሻውን ድርሻ ለመያዝ የሚችለ ስለመሆኑ፣ በውርስ ሀብት እና የጋራ ወራሾች ያልተከፊፈለ የውርስ ንብረት መካከል ስላለው ልዩነት የፍ/ሕ/ቁ. 943፣1052፣1053፣1060 እና 1260
የከተማ ቦታን በሉዝ በመጫረት ጨረታውን በማሸነፍ የሉዝ ውል የተፈጸመ እንደሆነ ይህን የውል ግንኙነት ለመዲኘት የሚችለው ፍርድ ቤት ስለመሆኑ፣ የሉዝ አዋጅ ቁጥር 721/2004 የፍ/ሓር/ሕ/ቁ. 1731፣1808/2/
አንድን ሰራተኛ በስራ ላይ አልተገኘም ማለት የሚቻለው ጎል ኢትዩጵያ II ውለ ፀንቶ እስከቆየበት ጊዜ ድረስ ብቻ ስለመሆኑ፡አዋጅ ቁጥር 377/1996 አንቀፅ 27 (1) (ለ) እና አቶ ዱዱሞ አጋቶ
አንድ ጠበቃ በገባው ውል መሰረት እስከ መጨረሻው ድረስ ጉዲዩን ከተከታተለና ከሙያው አንጻር እውቀትና ጥረቱን ተጠቅሞ አገልግልት ከሰጠ የተፈለገው ውጤት ባለመምጣቱ ብቻ የተሟላ አገልግልት አልሰጠም ሉሰኝ የማይችል ስለመሆኑ እና በውለ መሰረት የተስማሙበትን የጥብቅና አገልግልት ክፍያ ቀሪ ሉያደርገው የማይችል እነ ወ/ሮ ዘውደ ፍቅሬ እና አቶ አበራ ጌታነህ XXXIII
በእምነት ማጉደል ወንጀል ላይ የተቀመጠው ያልተገባ ጥቅም የማዋል ሒሳብ መርሕ ፤ ለከባድ እምነት ማጉደል ወንጀልም ተፈፃሚነት ያለው ስለመሆኑ ፤ ወ/ሕ/ቁ 675(3) እና 676 (2) (ሀ) XXVIII
ወንጀል ፈጽሞ የተከሰሰን ህፃን ደህንነት ሉጠበቅበት ሥለሚችልበት አግባብ ለአዋቂ ጥፊተኞች የተደነገጉት መደበኛ ቅጣቶች ለወጣት ወንጀል አድራጊዎች ተፈጻሚነት የማይኖራቸው ስለመሆኑ፡- XXXI የኢ.ፋ.ድ.ሪ ህግ መንግሥት አንቀጽ 36 (2)፣ የህፃናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 3(1)፣ የአፍሪካ የህፃናት መብቶች ደኅንነት ቻርተር በአንቀጽ 4 (1) የወንጀል ህግ አንቀጽ 53 (1)፣ 157፣ 168 የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ህግ 171፣180
ከአንድ የወንጀል ድርጊት በኃላ ተከታትል የተፈፀመ ድርጊት ፤አንድን ወንጀል ከግብ ለማድረስ ሲል ተከታትል የተደረገ ድርጊት ከቀድሞ አሳቡና ሉደርስበት ከቀደው ግብ ጋር የተያያዘ በዋናው ወንጀል የሚጠቃለል ነው ወይስ አይደለም የሚለው ነጥብ የሚጣራበት አግባብ፤ ዓ/ሕግ ባስከፈተው የይግባኝ መዝገብ ላይ መ/ሰጭ ሕግን መሰረት አድርጎ የሚቀርበው ክርክር ተቀባይት ሉያጣ የማይገባው ሰለመሆኑ፤ ወ/ሕ/ቁ 88(3)
የመሬት የይዞታ መብት ያለው ሰው ፤በይዞታው ላይ የአላባ የመጠቀም መበት መስጠቱ በልላ ጊዜ ይዞታውን በስጦታ የማሰተላለፍ መብቱን የማይገድብ ሰለመሆኑ ፤ የአ/ብ/ክ/መ/መሬት አጠቃቀም አዋጁ 133/98 አንቀፅ 1፣7
የአሰሪውን ትእዛዝ አልፈፀመም ተብል የስራ ስንብት ያደረገ አሰሪ ትእዛዙ ያለመፈጸሙን የማስረዲት ግዳታ ያለበት ስለመሆኑ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 13
ከፉል የዲኝነት ሰልጣን ላለው አካል በፍሬ ነገር ደረጃ የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ መሆኑ በግልፅ ተቀምጦ እያለ፤ ይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት በሕግ አተረጎጎም ረገድ ብቻ የተሰጠውን ስልጣን በማለፍ ማሰረጃን በመመዘን በፍሬ ነገር ላይ የሚሰጠው ድምዲሜ ሰርዓቱን የተከተለ ስላለመሆኑ ፤ የአ/ብ/ክ/መ/ መገናኛ ብዙሀን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁ 200/2005 አንቀፅ 13(2) XIV ክልልች ከአሰሪና ሰራተኛ ጉዲይ ወሳኝ ቦርድ የሚነሱ ይግባኞች መቅረብ ያለባቸው ከፋደራለ ከፍተኛ ፍ/ቤት ጋር አቻ ስልጣን ላላቸው በየክልለ ላለ ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችልቶች ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁ. 377/96 አንቀጽ 154 የዑ.ፋ.ድ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 80/2/ አዋጅ ቁ. 322/95 ( አሥር ሰዎች) እና ኢትዩ ቴላኮም ጉሙሩክ 185
ሟች በተወው ኑዛዜ መሰረት ውርሱ ሲጣራ እንዱሁም ኑዛዜው በፍ/ቤት ሲፀድቅ ተቃውሞ ሳያቀርብ ፤ ኑዛዜው ከፀደቀ በኃላ ኑዛዜው ይሻርልኝ በማለት የሚቀርብ አቶ ተስፊዬ በቀለ እና እነ ወ/ሮ እሸቷ ጎሸዬ 23/1/ 2009 ዓ.ም 304 XXIII ተቀባይነት የላለው ስለመሆኑ ፤ በሥር ፍ/ቤት ያልቀረበን ክርከር በይግባኝ ደረጃ ላይ ማቅረብ ተቀባይት የላለው ሰለመሆኑ፤ ፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 329 (1) ( 3 ሰዎች ) 64. አንድ ለአካለ መጠን ያልደረሰ ልጅ ወራሽነት መብቱን ለአካላ መጠን ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ እስከ 15 ዓመት ባለው ጊዜ ውሰጥ የውርሱን ንብረት ለመጠየቅ በይርጋ የማይታገድበት ስለመሆኑ ፤ ፍ/ብ/ሕ/ቁ 198 ፣ 1000(2)
በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ በግልጽ በተቀመጡ ሁኔታዎች ካልሆነ በስተቀር አንዱት ሰፍሰጡር ሴት ከወሉድ በኋላ አራት ወራት ውስጥ ከስራ ያለመባረር መብት ያላት ስለመሆኑ አዋጅ ቁ. 377/96 አንቀጽ 25፣27፣29/3/ እና 87/5//6/
በክርክር ሂደት ላይ ፤ የቀረቡት የባለሙያ አሰተያየቶች ተቃራኒ ይዘት ካላቸው ፤ ግልፅ መሰፈረት እና ምክንያት በላለበት አንደኛውን ተቀብል ላላውን ውድቅ ማደረግ ተገቢ ሰላለመሆኑ፤ ፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 250 እና 136(1) 115963 አቶ ኤልያስታምራት እና እነ ወ/ሮ አሰቴር መከተ (ሁለት ሰዎች) 8/11/ 2008 ዓ.ም 75 18. የሰበር አቤቱታ በህጉ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ሳይቀርብ ጊዜው ካለፈ የሰበር አቤቱታ ከመቅረቡ በፉት የይግባኝ ማስፈቅጃ ማመልከቻ መቅረብ ያለበት ሰለመሆኑ፤ አዋጅ ቁጥር 25/88 አንቀፅ 22(4) ፣ ፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 324 101277 የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ እና ሚ/ር አቤንቻንድ ፓፓትላል 23/1/ 2009 ዓ.ም 81 19. በፍ/ሥ/ሥ/ሕጉ በግልፅ ያልተካደ ፍሬ ነገር አፍሮ ፅዩን 26/1 /2009 ዓ.ም 84 VII ይቆጠራል የሚለው ድንጋጌ በልዩ ስርዓት( በአጭር ሁኔታ) ለሚመሩ ክርክሮች ላይ ጭምር ለቀረበ መልስ ላይም ተፈፃሚ የሚሆን ስለመሆኑ፤ ፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 284 (ሀ) ኮ/ኃ/የተ/የግ/ማህ እና እነ አቶ ያሬድ ተሾመ ( ሦስት ሰዎች ) 20. ከሳሽ ያቀረበው ክስ እና የክሱ ዝርዝር ይዘት የተለያየ ሆኖ የተገኘ ከሆነ ፤ ጉዲዩ የቀረበለት ፍ/ቤት ክሱ ተሻሽል እንዱቀርብ በማዘዝ ፤የክርክሩን ሂደት መምራት ያለበት ሰለመሆኑ፤ ፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 90(1) 122249 አቶ በላይ አየለ እና በአ/አ/ከ/አ/ከ/ፅ/ቤት አዱስ ዙ ፓርክ ማዕከል 26/1 /2009 ዓ.ም 87 21. አንድ የዲኝነት አካል የሥረ - ነገር ስልጣን ባይኖረውም እንኳን የሰጠው ውሳኔ ሥርዓቱን ተከትል እስካልተሻረ ድረስ የፀናና የመጨረሻ በመሆኑ አዱስ ክስ በተመሳሳይ ጉዲይ ማቅረብ ተገቢ ስላለመሆኑ፣ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 5/1/ እና 212
በመንግስት የተወረሰን ቤት የባለቤትነት መብት ከላለው ሰው/አካል/ መግዛት የማይንቀሳቀስ ንብረትን በቅን ልቦና ባለሀብትነትን የሚያጎናጽፍ ስላለመሆኑ፣ አዋጅ ቁጥር 47/67 X ከገነባ ወይም የጋራ ሕንጻ ቤት ከገዛ ወይም የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲን ቤት ካገኘ ወይም በልላ በማናቸውም ምክንያት ቤቱን የለቀቁ ከሆነ ቤቱን ባለበት ሁኔታ ለአስተዲደሩ ማስረከብ ያለበት ስለመሆኑ፣ የአ.አ.ከ.አስተዲደር ባወጣው የመንግስት ቤቶች አስተዲደር መመሪያ ቁ. 3/2007 አንቀጽ 42/ሀ እና በጉ/ክ/ከ/ወ/7/ኮ/ቤ/አ/ል/ፅ/ቤ ት
በፍርድ አፈጻጸም ምክንያት ተይዞ የሚሸጠው የማይንቀሳቀስ ንብረት ሁለት /ከሁለት በላይ የሆኑ ሰዎች በህብረት የያዙት እና ያልተከፊፈለት በሆነ ጊዜ ከተከፊዮቹ አንደ ንብረቱን ለመግዛት በጨረታ ተወዲዲሪ ሆኖ የቀረበ እንደሆነ የፍርድ ባለእዲው እንደቀረበ ተቆጥሮ የተቀዲሚነት መብት የሚሰጠው ስለመሆኑ፣ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 443፣ የፍ/ብ/ህ/ቁ. 126/1/፣ 1386-1409
የዝውውር ውሳኔን ተከትል ሰራተኛው ለአምስት የሰራ ቀናት የሰራ ቦታ ላይ አልተገኘም በማለት የማሰናበት እርምጃ ተገቢነት ለማጣራት ፤ ከነባራዊ ሁኔታ እንዱሁም ሰራተኛው የሰራ ቦታ ላይ መገኘት ከሚችልበት ሁኔታ አንፃር እንዱሁም ከቀረበው ማስረጃ አንፃር በመመዘን የሚወሰን ስለመሆኑ አዱስ ፊና ጠቅላላ ሸቀጣ ሸቀጥ እና ሆቴልች ንግድ አ.ማ እና አቶ ሉቁ ብርሃነ
በወንጀል ተጠርጥሮ በህግ ከለላ ስር የሚገኝን ተጠርጣሪ በዋስትና የመለቀቅ ጥያቄ ባነሳ ጊዜ ተጠርጣሪው በከተማው ውስጥ ቋሚ የመኖሪያ /የመታወቂያ/ አድራሻ የለውም በማለት የዋስትና መብቱን መከልከል ህገ መንግስታዊ ስላለመሆኑ፣ አንቀጽ 19/6/፣ 25 እና የወ/መ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 69/ሀ/
የዋስትና መብት የሚነፈግባቸው ምክንያቶች ፍርድ ቤቶች ከተለያዩ ሁኔታዎች አንፃር እየተመለከቱ ሉመዝኗቸው የሚገባቸው ስለመሆኑ አንድ ተከሣሽ የዋስትና መብት ቢከበርለት ግዳታውን የሚፈጽም የማይመስል ነው ተብል ግምት የሚወሰደው በቂና ህጋዊ ሉባለ በሚችለ ምክንያቶች ላሆን እንደሚገባ፤ እንዱሁም ምክንያቶቹ በቂና ህጋዊ ናቸው የሚለው ጉዲይ ከተለያዩ ከባባዊ ሁኔታዎችና ከጉዲዩ ልዩ ባህርይ አንፃር ፍርድ ቤቱ ሉገነዘበው የሚችለው ተደርጎ ሉወሰድ የሚገባ ስለመሆኑ የወ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 67(ሀ) XXXII
የመድን ሥራ የሚሰሩ የመድን ኩባንያዎች በመድን ፖሉሲ ውስጥ ፖሉሲውን ተጠያቂነትን አያስከትልም ወይም በፖሉሲው መሰረት የካሳ ክፍያ ጥያቄ መነሻ የሆነው ክስተት ከደረሰ በኃላ የተወሰነ ድርጊት ከተፈፀመ ወይም ሳይፈፅም ከቀረ ኃላፉነቱ ቀሪ ይሆናል የሚል የውል ሁኔታ ተፈፃሚነት የላለው ስለመሆኑ አዋጅ ቁጥር 559/2000 በአንቀፅ 6 ንዐስ አንቀፅ 1 XXV ጉዲት ከደረሰም ኃላፉነት ለመውሰድ አይገደድም ከሚል መደምደሚያ ለብድር (ደቤ) ላይ ለተመሰረተ ግንኙነት ተፈፃሚ ሰላለመሆኑ ፤ የን/ሕ/ቁ 666 (4)
የግል አሰሪና ሰራተኛ (ስራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ) እና በሰራተኛ የሚነሳ ማንኛውም የስራ ክርክር የሚፈታው በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁጥር 632/2001 አንቀጽ 4
የመጀመሪያ ሚስት በንብረትዋ ላይ ስምምነት ባላደረገችበት ፤ባል ሁለተኛ ሚስት ሲያገባ መቃወሚያ አላቀረበችም በማለት በንብረትዋ ላይም ስምምነት አድርጋለች በማለት በመደምደም ፤ሁለተኛ ሚስት እኩል እንድትካፈል በማለት የሚሰጥ ውሳኔ ህጋዊ አቶ ሃንደግባ ሸኩር እና ወ/ሮ አለምቴ ኢብራሑም 27/8/ 2008 ዓ.ም 279 59. አንድ ሰው ህጋዊ ባለይዞታው ሳይቃወም በልላ ሰው ይዞታ ላይ ቤት ወይም ንብረት ያፈራ እንደሆነ የዚሁ ቤት/ ንብረት/ ባለመብት የሚሆን ስለመሆኑ፣ የፍትሐ ብሓር ህግ ቁጥር 1179(1)(2) ከኢ.ፋ.ድ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 40 አኳያ ላታይ ስለሚችልበት አቶ አህመድ ዐመር እና እነ አቶ ተስፊዬ አብርሃ /ሁለት ሰዎች/ XXII
የመጀመሪያ ሚስት በንብረትዋ ላይ ስምምነት ባላደረገችበት ፤ባል ሁለተኛ ሚስት ሲያገባ መቃወሚያ አላቀረበችም በማለት በንብረትዋ ላይም ስምምነት አድርጋለች በማለት በመደምደም ፤ሁለተኛ ሚስት እኩል እንድትካፈል በማለት የሚሰጥ ውሳኔ ህጋዊ አቶ ሃንደግባ ሸኩር እና ወ/ሮ አለምቴ ኢብራሑም 27/8/ 2008 ዓ.ም 279 59. አንድ ሰው ህጋዊ ባለይዞታው ሳይቃወም በልላ ሰው ይዞታ ላይ ቤት ወይም ንብረት ያፈራ እንደሆነ የዚሁ ቤት/ ንብረት/ ባለመብት የሚሆን ስለመሆኑ፣ የፍትሐ ብሓር ህግ ቁጥር 1179(1)(2) ከኢ.ፋ.ድ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 40 አኳያ ላታይ ስለሚችልበት አቶ አህመድ ዐመር እና እነ አቶ ተስፊዬ አብርሃ /ሁለት ሰዎች/ XXII
ሟች በተወው ኑዛዜ መሰረት ውርሱ ሲጣራ እንዱሁም ኑዛዜው በፍ/ቤት ሲፀድቅ ተቃውሞ ሳያቀርብ ፤ ኑዛዜው ከፀደቀ በኃላ ኑዛዜው ይሻርልኝ በማለት የሚቀርብ አቶ ተስፊዬ በቀለ እና እነ ወ/ሮ እሸቷ ጎሸዬ 23/1/ 2009 ዓ.ም 304 XXIII ተቀባይነት የላለው ስለመሆኑ ፤ በሥር ፍ/ቤት ያልቀረበን ክርከር በይግባኝ ደረጃ ላይ ማቅረብ ተቀባይት የላለው ሰለመሆኑ፤ ፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 329 (1) ( 3 ሰዎች ) 64. አንድ ለአካለ መጠን ያልደረሰ ልጅ ወራሽነት መብቱን ለአካላ መጠን ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ እስከ 15 ዓመት ባለው ጊዜ ውሰጥ የውርሱን ንብረት ለመጠየቅ በይርጋ የማይታገድበት ስለመሆኑ ፤ ፍ/ብ/ሕ/ቁ 198 ፣ 1000(2)
የአንድ ሰው መብትና ግዳታ ለተወላጆቹ በውርስ ሉተላለፍ የሚችለው በሟቹ ምክንያት የሚቋረጡ ካልሆነ በቀር ሟቹ በሞተበት ቀን የነበሩት መብቶችና ግዳታዎች ወ/ሮ ፅጌሬዲ በቀለ እና ወ/ሮ ፍቅርተ በቀለ XXIV የፍ/ሕ/ቁ. 826/2/ ሟች የድርሻ መልቀቅ ውል ፈጽሞ ከዚያም ኑዛዜ ቢያደርግና ይኽው ኑዛዜ የድርሻ መልቀቁን ውል እስካልነካ ድረስ የውለን ተፈጻሚነት ሉያስቀር የማይችል ወይም በአዱሱ ኑዛዜ ተተክቷል ልባል የማይችል ስለመሆኑ፣ የፍ/ሕ/ቁ. 900 እና 901 ባንክና ኢንሹራንስ 319
ለአንድ ንብረት የሚከፈለው የኢንሹራንስ ገንዘብ የመያዣ መብት ላላቸው ገንዘብ ጠያቂዎች ይሰጣል የሚለው ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ኢንሹራንስ ሰጪው ላልተከፈለ የአርቦን ክፍያ ኢንሹራንስ ገቢውን ከመጠየቅ ውጪ የመያዣ መብት ያለውን አካል መጠየቅ የማይችል ስለመሆኑ የን/ሕ/ቁ.684(1) XXVI