አንድ ፍ/ቤት ክስ ቀርቦለት ጉዲዩን የማየት ሥረ ነገር ስልጣን የለኝም በማለት መዛገቡን የዖጋው እንደሆነ ዋናውን ክርክር እንዲላየ የሚያስቆጥር ሲሆን በመዛገቡ ላይ የሰጣቸው ማናቸውም ትእዙዜች በማናቸውም ወገን ላይ ህጋዊ የሆነ አስገዲጅነት ውጤት የላለውና በዘሁ ጉዲይ ለሚመለከተው ፍ/ቤት መዛገቡ ቢቀርብ ከዘህ ቀደም በፍርድ ያለቀ ነው ሉያስብል የማይችል አቶ ደጓለ ገዲሙ እና ላይኩን ሙለጌታ (አራት ሰዎች) VII የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.5፣9 እና 231
የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ጋር በተያያዖ ሻጭ ንብረቱን ከ3ተኛ ወገን ይዜታና ቁጥጥር ነፃ በማድረግ የማስረከብ ግዳታ እና ገዣ ከተረከበ በኃላ ንብረቱ የእኔ ነው ባይ ቢመጣ ሻጩ በዋቢነት የመቆም ግዳታ የተለያየ ግዳታ ስለመሆኑ፤ ፍ/ብ/ሕ/ቁ 2875 ፣ 2274 ፣ 2880 ፣ 2881 ፣ 2882 ፣2879፣ 2888 ፣1206 ፣ 1195 ፤ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 33(2) 36(4) እና 40 (2)
በኦሮሚያ ክልል የገጠር መሬት አጠቃቀም ህግ መሰረት ግጭትና አለመግባባትን በመጀመሪያ በአስታራቂ ሽማግላዎች እንዱፈቱ የሚደነገጉት ድንጋጌዎች አርሶ አደር ከአርሶ አደር በሚያደርገው የሚፈጠርን አለመግባባትን ለመፍታት እንጂ በህግ ወለድ እና በአንድ አርሶ አደር ሰዎች መካከል የሚፈጠርን አለመግባባት ጭምር የሚያካትት ሥላለመሆኑ አዋጅ ቁጥር 130/99 አንቀፅ 16
በክርክር ተሳታፉ ያልሆነ ወገን በስር ፍርድ ቤት በተሰጠ እግድ ትዔዙዛ የዔግድ ትዔዙዘን ለሰጠው ፍ/ቤት የዔግድ ይነሳ አቤቱታ ሳያቀርብ በቀጥታ ለይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ይግባኝ የሚያቀርብበት እና የዔግድ ትዔዙዘ ላይ ውሣኔ የሚያሰጥበት ስርዓት የላለ ስለመሆኑ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ/ 154፤158 123833 አቶ ለሜሳ ደገፈ እና የአዲማ ከተማ ማዖጋጃ ቤት መጋቢት 29 ቀን 2ዐዐ9 ዓ.ም. VIII 20. በክስ አቀራረብ ሥርዓት ላይ ጉድለት ያለበት መሆኑ ተረጋግጦ የተዖጋ መዛገብ ምንም አይነት ክስ እንዲልቀረበ የሚያስቆጥርና የይርጋ ጊዚ የማቋረጥ ውጤት የላለው ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 278 (2) (ሀ) እና (3) 123123 አቶ ተኽሉት አፈርቂ እና የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ሚያዘያ 16 ቀን 2009 ዓ.ም 21. በአጭር ስነ ሥርዓት ክስ ላቀርብ ስለሚችልበት አግባብ በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ/ 284 124552 አቶ ምትኩ አበበ እና የከሰረውሆላንድ ካር ኃ/የተ/የግ/ማሕበር ሚያዛያ 16 ቀን 2ዐዐ9 ዓ.ም. 22. የሥር ፍ/ቤት በጭብጥነት ይዜ በአግባቡ ባጣራው ፍሬ ጉዲይ ላይ በይግባኝ ፍርደን የሚመለከተው ፍ/ቤት ያለበቂና ህጋዊ ምክንያት የተጣራውን ፍሬ ነገር በድጋሚ እንዱጣራ ወደ ሥር ፍ/ቤት መመለስ ተገቢ ስላለመሆኑ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.136(1)፣343(1) IX ሥነ-ሥርዓትየፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 30፣36፣224 እና 234(1)(ረ) እና የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/የሆሳህና ከተማ ቤቶች ልማት ፕሮጀክት ፅ/ቤት
በሥራ ላይ የደረሰ የአካል ጉዲት ወደ ዖላቂ የአካል ጉዲት ከተሸጋገረ የካሣ ጥያቄው የይርጋ ጊዚ መነሻ መቆጠር ያለበት ጉዲቱ ከደረሰበት ጊዚ ሳይሆን ዖላቂ የአካል ጉዲት መሆኑ ከታወቀበት ጊዚ ጀምሮ ስለመሆኑ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 162(1) የፍትሐ ብሓር ሥነ- ሥርዓት 46
ወንጀል አድራጊው የመጀመሪያውን የጥፊት ዓላማውን ከግብ ለማድረስ ሲል መሰረታዊ ከሆነው ወንጀል በኋላ አከታትል ያደረገው ድርጊት ከቀድሞ ሃሳቡና ሉደርስበት ካቀደው ግብ ጋር የተያያዖ ሆኖ ሲገኝ በዋናው ወንጀል ስር መጠቃለል የሚገባው ስለመሆኑ ፣ የወ/ሕ/ቁ. 61/3/
በንግድ ምልከት መመሳሰል በአንድ ምርት ወይም አገልግልት ጋር በተገናኘ ሁኔታ የሕዛብ ግንዙቤ ያዙባ ወይም ሉያዙባ የሚችል፤ በሁለት ድርጅቶች መካከል መሳከርን የሚፈጥር ከሆነ ሕብረተሰቡ ሉያገኝ የሚገባው ሕጋዊ ጥበቃና ዋስትና በተሟላ ሁኔታ ተፈፃሚ ለማድረግ የሚያስችል በመሆኑ በተመሳሳይ የንግድ ምልክት ላይ ምዛገባ እንዱደረግ የሚቀርብ ጥያቄ ተቀባይነት የላለው ስለመሆኑ አዋጅ ቁጥር 501/1998 አንቀፅ 7 አዋጅ ቁጥር 320/1995
አንድ ዲኛ ተግባሩን በሚያከናውንበት ወቅት የፍርድ ስራ ስህተት ተፈጽሟል ከተባለ በይግባኝ ፣ በሰበር ወይም በልላ በህግ በተዖረጋ ስርዓት ከማሳረም በቀር ስልጣንን አላግባብ ተጠቅሟል በሚል ሉቀጣ የማይችል የትግራይ ክልል ዓቃቤ ህግ እና አቶ ገብረሃርያ አሰፊ
የሉዛ ውል ሉቋረጥ ወይም ሉፈርስ ስለሚችልባቸው መሰረታዊ ምክንያቶች የሉዛ አዋጅ ቁ. 272/94 አንቀጽ 15/1/
በአንድ የህብረት ስራ ማህበር ውስጥ አባል የሆነ ሰው በማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ በአካል ተገኝቶ ድምፅ መሰጠት ያለበት ስለመሆኑ እና ይህ ሁኔታ /አጠቃላይ መርህ/ ሉታለፍ የሚችለው መረጃ ላቀርብበት የሚችል ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ሲያጋጥም ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁጥር 147/91 /በአዋጅ ቁጥር 402/96 እንደተሻሻለ አንቀጽ 18/2/
በኦሮሚያ ብሓራዊ ክልላዊ መንግስት ውስጥ አንድ ጠበቃ የጥቅም ግጭት ሉፈጥር በሚችልበት ሁኔታ የተለያዩ ተከራካሪዎችን በመወከል መከራከር የማይችልና ይሄንኑ ተግባር ፈፅሞ ሲገኝ እንደ ከባድ የሥነ -ምግባር ጥሰት ሉቆጠር የሚችል ስለመሆኑ የኦሮሚያ ክልል የጠበቆች እና ሕግ ጉዲይ ፀሃፉዎች እና ፍቃድ አሰጣጥ አዋጅ ቁ. 182/2005 አንቀፅ 36(3) ደንብ ቁጥር 57/92 አንቀፅ 10፣11፣12 እና 13
በአንድነት ተጣምረው መታየት የነበረባቸው የወንጀል ክሶች በተለያዩ ፍርድ ቤቶች ወይም ችልቶች በተናጠል ታይተው የተለያዩ ቅጣቶች በተወሰኑ ጊዚ እንደገና በአዱስ መልክ እያንዲንደ ቅጣት ተሰልቶና የቅጣት ማቅለያዎች ሁለ ታይተው የሚወሰን ሳይሆን ሕጉ ጥፊተኛው በፈፀማቸው ተደራራቢ ወንጀልች በአንድ ጊዚ ቢፈረድበት ኖሮ ሉወሰንበት ይችል ከነበረው ከፍተኛ ቅጣት ሳያልፍ መወሰን ያለበት አብዱ ኡመር ሰዑድ እና የፋዳራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ XXX የወንጀል ሕግ አንቀጽ 186(3)
የሉዛ ውል እንዱሰረዛ የሚቀርብን የዲኝነት ጥያቄን አቶ አብደልቀኒ አብደራህማን ሰኔ 27 ቀን 201 XVII መደበኛ ፍርድ ቤቶች ሉያስተናግድ የሚገባ ስለመሆኑ እና እነ አቶ ዲንኤል ወ/ኃዋሪያት(ሁለት ሰዎች) 2009 ዓ.ም. ጉሙሩክ 204 42. የተሻረው ህግ ይሰራ በነበረበት ጊዚ የተፈጸመ ወንጀል ሲኖርና በአዱሱ ህግ ግን እንደወንጀል ያልተቆጠረ ሲሆን ድርጊቱ ሉያስከስስም ሆነ ሉያስቀጣ የማይችልና የተጀመረውን ክስም የማቋረጥ ህጋዊ ውጤት ያለው ስለመሆኑ የኢ.ፋ.ድ.ሪ ህገ መንግስት አንቀፅ 21(2)፣ የኢ.ፋ.ድ.ሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 5/3/ አዋጅ ቁ. 622/2001 አንቀጽ 99፣ አዋጅ ቁ. 859/2006
ሁለት ወይም ከሁለት በላይ የሆኑ ክሶች ወይም ይግባኞች መጣመር በነበረባቸው ሰዓት ሣይጣመሩ ቢቀሩና የግራ ቀኙን የተለያየ መብት በሚያጎናፅፍ ሁኔታ ቢወሰን እነዘህን ውሳኔዎች ተጣጥሞ እንዱፈፀሙ ማድረግ ተገቢ ሥለመሆኑ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.11
በተዋዋይ ወገኖች መካከል የተደረገ ውል የፍቃድ ጉድለት ስለመኖሩ ማሳያ ሉሆኑ ከሚችለ ጉዲዮች ውስጥ ከተዋዋይ ወገኖች በአንደ ውልን ለማፍረስ የሚያስችል ጉዲይ መኖሩን ማሳየት ሲቻል ስለመሆኑ፣ የፍ/ሕ/ቁ. 1696፣1710/2/ XX
አንድ ሰራተኛ በስራ ቦታ ላይ በመሞቱ ብቻ አሰሪው ለደረሰው የሞት ጉዲት ኃላፉ የሚሆንበት አግባብ የላለ ሲሆን አሰሪው ኃላፉ የሚሆነው የሞት አደጋው የደረሰው በስራ ላይ በደረሰ አደጋ ምክንያት መሆኑ እና የውጤት ግንኙነት መኖሩን / proscimate cause & effect relationship/ የሚያሳይ ማስረጃ መኖሩ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 97
በደቡብ ክልል የገጠር መሬት አስተዲደርና አጠቃቀም አዋጅ መሰረት በወረዲ በተጀመረ ክርክር በክልለ ከፍተኛ ፍ/ቤት ከፀና ውሳኔው የፀናበት ወገን ለተጨማሪ ይግባኝ ለክልለ እነ አቶ ባንኩ ኢሩስ (ሁለት ሰዎች) እና XIV ይግባኝ ሰሚ ችልት ማቅረብ የሚችል ስለመሆኑ፣ የኢ.ፈ.ድ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 80/3//ሀ/ የደቡብ ክልል ህገ መንግስት አንቀጽ 75/2/ሐ/ የከ/ፍ/ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁ. 43/1994 አንቀጽ 5/3/ የፍደራል የገጠር መሬት አስተዲደርና አጠቃቀም አዋጅ ቁ. 456/1997 አንቀጽ 12 የደ/ክ/የገጠር መሬት አጠቃቀም አዋጅ ቁ. 110/1999 አንቀጽ 12/4/ አቶ ሳምሶን ገ/ዮኃንስ
በአማራ ክልል የገጠር መሬት አጠቃቀም አዋጅ መሰረት መሬት በኑዙዚ ተላልፍልኛል የሚል አካል ኑዙዚው ተቀባይነት እንዱያገኝ ሉያደርገው ስለሚገባ እርምጃ የአ/ክ/የመ/አጠቃቀም አዋጅ ቁ. 133/98 XIII ደንብ ቁ. 51/99ን ለማስፈጸም የወጣው መመሪያ አንቀፅ 13/1/2/ (ሁለት ሰዎች)
ከሳሽ ወገን ያለፍርድ ቤት ፈቃድ በተወው ወይም በሰረዖው ነገር ላላ ክስ ለማቅረብ የማይችል ስለመሆኑ፣ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.፤278፤ 279/1/
አንድ ዔቃ ለመሸጥ /በተወሰነ ጊዚ ውስጥ ለማስረከብ/ የተዋዋለ ወገን ከዔርሱ አቅም በላይ በሆነ ችግር ምክንያት ውለን መፈጸም ባልቻለ ጊዚ በቅድሚያ ለዘሁ ስራ የተቀበለውን ገንዖብ ከወሰደበት ቀን ጀምሮ ከሚታሰብ ወለድ ጋር ከመመለስ ውጭ ውለን ባለመፈጸሙ ምክንያት ለደረሰው ኪሳራ እንዱከፍል የማይገደድ ስለመሆኑ፣ ፍ/ብ/ሕ/ቁ. 2356/1/
የደቤ የቤት ሽያጭ ውል የወንጀል ተጠያቂነትን የሚያስከትል ህገ ወጥ ውል ነው በማለት በውለ መሰረት ላለመፈፀም የሚቀርብ ክርክር ህጋዊ መሰረት የላለው ስለመሆኑ የፍትሒ ብሓር ህግ ቁጥር 1792 ንዐስ አንቀጽ 1፤1793 119233 አያት አክሲዮን ማህበር እና ወ/ሪት ክፍለሚካኤል ተክላ ሚያዘያ 17 ቀን 2009 ዓ/ም 49. የዔቃ አቅርቦት ውል በአቅራቢው ባለመፈፀሙና ለተወሰደ ቅድሚያ ክፍያ እንዱሆን የቅድሚያ ክፍያ የዋስትና ሰነድ የሰጠ አካል ውል አቅራቢው በውል የገባውን ግዳታ ባለመፈፀሙ ምክንያት በሰጠው የዋስትና ሰነድ መሰረት ከዋናው ባለዔዲ ጋር በአንድነትና በነጠላ ኃላፉነት ያለበት ብሓራዊ የኢትዮጲያ ኢንሹራንስ /አ.ማ/ እና እነ የአብክመ ዖላቂ ግብርና ተሃድሶ ኮሚሽን ሚያዘያ 24 ቀን 2009 ዓ.ም 50. የህብረት ሥራ ማህበር ውስጥ ያለ የማህበር አባል ዔጣውን ወይም ጥቅሙን ሲያስተላልፍ ሉከተለው ስለሚገባ አካሄድአዋጅ ቁ.147/91 አንቀፅ 19 113013 ወ/ት ማህላት እንዲለ እና እነ አቶ አህመድ አለም (ሁለት ሰዎች) ሚያዘያ 25 ቀን 2009 ዓ.ም XXI 51. በህጉ አግባብ በሕግ ፉት የጸና የወለድ አገድ ዉል መደረጉ ባልተረጋገጠበት የወለድ አገድ ዉል ተቋቋሟል ማለት ስላለመቻለ የፍትሒ ብሐር ሕግ ቁጥር 3052፤ 3053፤3117—3130 117953 አቶ ሰብስቤ አበበ እና ወ/ሮ ፍቅርተ ካህሳይ ሚያዘያ 30 ቀን 2009 ዓ.ም ከውል ውጪ ኃላፉነት 262 52. በተሽከርካሪዎች ላይ የደረሰን ጉዲት በተመለከተ የገበያ ዋጋ አስልቶ ግምት ለማቅረብ በህግ ለትራፉክ ፖሉስ የተሰጠ ተግባር ስላለመሆኑ የተሽከርካሪ ዋጋ ግምት የመተመን አገልግልት መስጠት የትራንስፖርት ባለሥልጣን ስለመሆኑ በአንድ ንብረት ላይ የደረሰው ጉዲት ጠቅላላ ጉዲት (total loss) በሚሆንበት ጊዚ በንብረቱ ላይ የደረሰውን አጠቃላይ ግምት ከመጠየቅ ውጪ ይገኛል ተብል የሚታሰበውን ገቢ መጠየቅ አግባብነት የላለው ስለመሆኑ አዋጅ ቁ.681/2002 አንቀፅ 2(25)፣37(2(ሐ) አዋጅ ቁ.468/97 አንቀፅ 7(1(ዖ)) የፍ/ሕ/ቁ.2090(1)፣2092 እና 2119(1)(2) 127587 ፏርፋክት ትራንዘትና ትራንስፖረት ኃ/የተ/የግ/ማህበር እና አቶ አህመድ ዲውድ ሚያዘያ 16 ቀን 2009 ዓ.ም ቤተሰብ XXII 53. ባልና ሚስት የጋራ የሆነውን የንግድ ድርጅታቸውን መልካም ስም የማከራየት መብትና በቤቱ ውስጥ የሚገኘውን የንግድ ዔቃ የመከፊፈል መብት ያላቸው ስለመሆኑ፣ የን/ሕ/ቁ. 127
ቼክ የብድር ዉልን ተክቶ ብድር መኖሩን ለማስረዲት አግባብነት ያለዉ ሰነድ ነዉ ለማለት የሚያስችል የሕግ መሰረት የላለ ስለመሆኑ በብድር የተሰጠዉ ገንዖብ 500 /አምስት መቶ/ የኢትዮጵያ ብር በላይ ሲሆን የብድሩ ዉል በጽሐፍ ወይም በፍ/ቤት በተደረገ የእምነት ቃል ወይም መሐላ ካልሆነ በቀር ለማስረዲት የማይቻል ሥለመሆኑ ንግድ ሕጉ ቁጥር 827 /ሀ/ እና 854 የፍ/ብ/ሕ/ቁ.2472(1) 123984 አቶ ጌታቸዉ መሸሻ እና አቶ ተሾመ ወልዳ ሚያዘያ 25 ቀን 2009 ዓ.ም XXVI 62. አንድ የውጪ ዚግነት ያለው ሰው በኢትዩጵያ ውስጥ በሚካሄደው ኢንቨስትመንት ውስጥ አክሲዩንን በመግዙት ለንግድ ስራ ምቹ የሆነ ህንፃ በማሰራት የሥራ መስክ ሉሳተፍ የሚችል ስለመሆኑ አንድ የባለአክሲዮኖቹ ጉባኤ ሕግን፣ መመስረቻ ፅሐፍንና መተዲደሪያ ደንብን በመከተል የተደረገ እስከሆነ ድረስ በሕጉ ጥበቃ የሚያገኝ ስለመሆኑ አዋጅ ቁጥር 769/2004 አንቀጽ 12(1ሀ))፣ 2(6) እና 38 ደንብ ቁጥር 270/2005 አንቀጽ 3 የን/ሕ/ቁጥር 416(1)
የአንድ ሃገር ፍ/ቤት በጉዲዩ ላይ ብሓራዊ የዲኝነት(judicial jurisdiction) ስልጣን አለው ለማለት ሉወሰደ ስለሚገባቸው ዛርዛር እነ ማጂኮን ኮንስትራክሽን ሉትድ(ሁለት ሰዎች) እና አቶ ታትገኝ ፉጣሞ ወላቦ (አራት ሰዎች)
አንድ ሰራተኛ በራሱ ፈቃድ ስራ በሚለቅበት ጊዚ የሰላሳ ቀናት የማስጠንቀቂያ ጊዚ አለመስጠቱ የተረጋገጠ እንደሆነ ለሰራተኛው ከሚከፈለው ክፍያ ከሰላሳ ቀናት ክፍያ ያልበለጠ ካሳ ለአሰሪው ሉከፍል የሚገባ ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁ. 377/96 አንቀጽ 31፤አንቀጽ 45
ክስን ከማሻሻል ጋር በተያያዖ ፤ፍ/ቤት ክስ እንዱሻሻል ወ/ሮ አዚብ ታምሩ ህዲር 13 47 V በኃላ የቀረበውን ክስ የሚሻሻልበትን ነጥብ ተገቢነት መመርመር ያለበት ከመፍቀደ በፉት ስለመሆኑ እና ክሱ የተሻሻለበት ነጥብ ፍቃድ ከተሰጠበት ነጥብ ውጭ ከሆነም በውሳኔው ላይ መግለፅ ያለበት ስለመሆኑ ፤ ፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 91 እና 216 (3) እና አቶ ደጀኔ ዖውዳ ቀን 2009 ዓ.ም 12. ያለዋጋ ወይም በደመወዛ የሚሰጥ አደራ ሰጭና አደራ ተቀባይ ስምምነት ካላደረጉ በስተቀር በአደራ የሚቀመጥ ዔቃ ዋጋ የማይከፈልበት ስለመሆኑና አደራ ሰጭው አደራ ተቀባዩ ዔቃውን በመልካም አያያዛ ለማኖር ያወጣውን ወጭ ሁለ ሉከፍለው የሚገባ ስለመሆኑ፣ የፍ/ሕ/ቁ. 2788 እና 2793/2/
የእርሻ መሬት ይዜታን ከማስለቀቅ ጋር በተገናኘ የሚቀርብ ክስ ከእርሻ መሬት ልዩ ባህሪ አንጻር ከንብረቱ የሚገኘውን አቶ አስራት ኩምሳ እና XII ወይም ላላ ጥቅም ጭምር ከዋናው ክስ ጋር አጣምሮ ይክሰስ ልባል ስለማይችል፣ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 216/3/፣218/ሀ/ አዋጅ ቁ. 452/1997 አንቀጽ 12 የአ/ክ የገጠር መሬት አጠቃቀም አዋጅ ቁ. 130/1999 አንቀጽ 16 ደንብ ቁ. 151/2005 አንቀጽ 18 እነ ጉደታ በዲዲ (ሁለት ሰዎች) ዓ.ም
በጽሁፍ በተደረገ ውል አንደኛው ወገን ውለን ለማሻሻል ሲፈለግ ዋናው ውል በፅሁፍ እስከተደረገ ድረስ ማሻሻያውም በዙው አግባብ መሆን ያለበት ሥለመሆኑ በጽሁፍ በተደረገ ውል አንደኛው ወገን የውል ማሻሻያ ጽሁፍ ለላላኛው ወገን ሲላክልት ላላኛው ወገን ሉቀበለው እንደሚችል ሲደነግግ ውለን ለመቀበለ ግን የተለየ ስርዓት ካለማስቀመጡ በተጨማሪ በምክንያታዊ ጊዚ ውለን ያለመቀበለን እላ ኢንተርናሽናል ቢዛነስ ሀ/የተ/የግ/ማህበር እና ፊርም አፍሪካ የኢትዮ ፕሮግራም XIX ውለን እንደተቀበለ የሚቆጠር ስለመሆኑ፣ የፍ/ሕ/ቁ. 1722፣2625
ፍርድ ቤቶች የሥም ይቀየርልኝ ጥያቄ በሚቀርብላቸው ጊዚ የአመልካችን ስም መለወጥ አስፈላጊ የሚያደርጉ ሁኔታዎች መኖር አለመኖራቸውን በማስረጃ አጣርተውና የሶስተኛ ወገን ጥቅም የማይጎዲ ለመሆኑ ጭምር ካረጋገጠ በኋላ ወ/ሪት ሐናን እስማኤል አብደልዋሂድ እና የለም XXXIV መወሰን ያለባቸው ስለመሆኑ አዋጅ ቁጥር 361/1995 አንቀጽ 41/1/ /1/
በፍርድ አፈጻጸም ምክንያት ተይዜ የሚሸጠው እነ ወ/ሮ ደብካ መሰለ ህዲር 22 394 XXXI ንብረት ሁለት /ከሁለት በላይ የሆኑ ሰዎች በህብረት የያዘት እና ያልተከፊፈለት በሆነ ጊዚ ከተከፊዮቹ አንደ ንብረቱን ለመግዙት በጨረታ ተወዲዲሪ ሆኖ የቀረበ እንደሆነ የፍርድ ባለእዲው እንደቀረበ ተቆጥሮ የቀዲሚነት መብት የሚሰጠው ስለመሆኑ፣ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 443፣ የፍ/ብ/ህ/ቁ. 126/1/፣ 1386-1409 እና ሣጅን ሀይለ ሞገስ ቀን 2009 ዓ.ም 75. የባልና ሚስት የጋራ ንብረት ነው የተባለ ንብረትን አፈፃፀምን በተመለከተ የንብረቱ ሕጋዊነት ላይ የሚመለከተው አስተዲደር አካል አግባብ ያለው ውሣኔ እስኪሰጥ ድረስ መሸጥ መለወጥ ባይቻልም ባለበት ሁኔታ የግራ ቀኙን እኩል ተጠቃሚነት በሚያረጋግጥ አግባብ በጋራ የሚያስተዲድሩበት ወይም ተከፊፍለው የሚጠቀሙበት ወይም አከራይተው ጥቅሙን እኩል የሚከፊፈለበት ሁኔታ መመቻቸት ያለበት ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ 386/2/ XXXIII ንብረቱን ለመረከብ ፈቃደኛ ከሆነ ብቻ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 423/(1)(2)፣የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 428/2
የገጠር መሬት ሕጋዊ በሆነ ሁኔታ አግባብ ባለው አካል በስጦታ የተላለፈለት ተጠቃሚ ለረጅም ጊዚ ተጠቃሚ የሆነበት መሬት መሆኑ ከተረጋገጠ መሬቱ በስጦታ ሰጪዉ ስም ተመዛግቦ መገኘቱ እና ግብር በስሙ መከፈለ ብቻ ይዜታዉ በስጦታ ዉል አልተላለፈም የሚያሰኝ ወይም በመሬቱ ላይ ያለዉን የባለይዜታነቱን መብት የማያስቀር ስላለመሆኑ የኦሮሚያ ክልል ገጠር መሬት አስተዲደርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር 130/1999 አንቀፅ 2/3፤9(5) 122740 አቶ ጤና ጋርደዉ እና ወ/ሮ መደቅሴ ገርቢ ሚያዘያ 30 ቀን 2009 ዓ.ም 36. የመንግስት ቤት ተከራይቶ የሚኖሩ ሰዎች የባለቤትነት እነ አቶ መክብብ ተስፊ ሚያዘያ 26 175 XV (የመፊለም ክስ) የመጠየቅ ክስ ማቅረብ የሚችለበት ህጋዊ ምክንያት ስላለመኖሩ የፍ/ሕ/ቁ. 1205 (ሁለት ሰዎች) እና እነ ወ/ሮ ፀሐይ ለገሰ (ሁለት ሰዎች) ቀን 2009 ዓ.ም የዲኝነት ስልጣን 37. የአዱስ አበባ ከተማ ቦታ ማስለቀቅና የካሳ ጉዲዮች ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ቀደም ብል በሰጠው ፍርድ ላይ የሚቀርብለትን የፍርድ መቃወሚያ ተቀብል የመዲኘት ስልጣን ያለው ስለመሆኑ፣ የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 358፣የኢ.ፋ.ድ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 37/1/ አዋጅ ቁ. 721/2004
በትግራይ ክልል የገጠር መሬት አጠቃቀም አዋጅ መሰረት ወራሽ የላለው መሬት በቀበላው የገጠር መሬት አስተዲደር ኮሚቴ መሬት ለላላቸው ከተሸጋሸገ በኋላ የሚቀርብ አቤቱታ ከመሬት ዲኝነትና ከፍርድ ቤት ውሳኔ ውጭ ተቀባይነት የላለው ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁ. 239/2006 አንቀጽ 14/8/ ደንብ ቁ. 85/2006 አንቀጽ 22/1//ሀ/፣21/8/
በህግ የሰውነት መብት የተሰጣቸው ተቋማት በድሃ ደንብ ዲኝነት ሳይከፍለ ለመስተናገድ በማስረጃ ሉያቀርቡት የድሬ እንጭኒ ወረዲ መንገድች ባለስልጣን VI ጉዲዮችየፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.467-479 እና አንጭኒ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዛ ዓ.ም
ፍርድ ቤቶች በተከሳሽ ላይ የሚጣለው ቅጣት ከወንጀል አፈጻጸሙ ሆነ ባህሪዉ እንዱሁም ከተፈፀመው ወንጀል ክብደት አንፃር ፍትሃዊ ውሳኔ ለመስጠት በቅጣት አወሳሰን መመሪያዉ መሰረት ለመወሰን የማያስችል ሆኖ በተገኘ ጊዚ በቅጣት አወሳሰን መመሪያው መሰረት ምክንያቱን በማስቀመጥ በመመሪያው ከተቀመጠው በተለየ መልኩ ቅጣት ሉወስኑ የሚችለ ሥለመሆኑ የቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 1/2002 አንቀፅ 21(1) የወንጀል ሕጉ አንቀጽ 88(2)
የተጨማሪ እሴት ታክስ የፋዳራል ታክስ በመሆኑና የክልል የገቢዎች ቢሮዎች ታክሱን የሚያስተዲድሩት በዉክልና ስልጣናቸዉ በመሆኑ ምንም እንኳ ታክሱ የተወሰነዉ በክልለ የገቢዎች ቢሮ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት እና የግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ቢሆንም የሕግ ስህተት አለበት የሚል ወገን ይግባኝ ማቅረብ የሚገባዉ ስልጣን ላለዉ የፋዳራል ፍ/ቤት ወይም የዉክልና ስልጣን ላለዉ የክልል ፍ/ቤት ሥለመሆኑአዋጅ ቁጥር 285/94 አንቀጽ 28(2) እና አንቀጽ 30፣አንቀጽ 43(3)፣ 112
ተከራካሪ ወገኖች ባላነሱት የመከራከሪያ ነጥብ ወይም የግራ ቀኙ ወገኖች ባልተለያዩበት ጉዲይ እንዱጣራ በማድረግ ውሳኔ መስጠት ተገቢ ስላለመሆኑ፣ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 241፣242
በአማራ ብሓራዊ ክልላዊ መንግስት የመሬት አስተዲደርና አጠቃቀም አዋጅ መሰረት ስጦታው በተደረገበት የእርሻ መሬት ላይ በቤተሰብነት የተመዖገበ አባልን ያገለለ መሆኑ ከታወቀ ይኸው ሰነድ በህግ ተቀባይነት የማይኖረው ስለመሆኑ ህጉን ያልጠበቀ የገጠር መሬት ይዜታ በኑዙዚ ወይም በስጦታ ተላልፎል የሚለው ወገን መብቱን ለማስጠበቅ በሁለት ዓመት መጠየቅ ነበረበት ልባል የሚችል ስላለመሆኑ በፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 2441፣ አዋጅ ቁጥር 456/97 የአ/ብ/ክ/መ/የመ/አስ/አጠቃቀም አዋጅ ቁ. 133/98 አንቀጽ 16/3 ፣ ደንብ ቁጥር 51/99 አንቀጽ 11/2
አንድ አሽከርካሪ በአንድ ቸልተኝነት ተግባር በተለያዩ ሰዎች ላይ የአካል ጉዲት ሲያደርስ የወንጀል ሕግ ቅጣቱን ከፍ ከሚያደርግበት በስተቀር በቸልተኝነት ተደሪራቢ አካል ማጉደል ወንጀል እንደፈፀመ ተቆጥሮ ተደራራቢ ወንጀል ክስ አቶ አዱሱ ገመቹ እና የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ዓ/ሕግ XXVIII በተደራራቢ ወንጀል በመፈፀም ጥፊተኛ ተብል ሉቀጣ የሚገባ ስላለመሆኑ የወንጀል ሕግ አንቀፅ 60(ሐ)፣61፣ 543(3)፣559(2)
ጋብቻ የተፈጸመው በአንድ ክልል ውስጥ እና በዘያው ክልል ሕግ መሰረት ሆኖ ክስ በቀረበበት ጊዚ ተጋቢዎቹ የሚኖሩት በተለያዩ ክልልች ውስጥ መሆኑ ቢረጋገጥ እንኳ ከፍቺ እና መሰል ጥያቄዎች ጋር ተይይዖው የሚነሱ ጉዲዮችን የማስተናገድ የስረ ነገር ስልጣን በክልለ ሕግ መሰረት ጉዲዩን የማየት ስልጣን የተሰጠው የክልለ ፍርድ ቤት እንጂ ተጋቢዎቹ መደበኛ ነዋሪነታቸው በተለያዩ ክልልች ውስጥ እንደሆነ ተቆጥሮ ጉዲዩ በፋዳራል ፍርድ ቤቶች የስረ ነገር ስልጣን ስር የሚወድቅ ስላለመሆኑ አዋጅ ቁጥር 25/1988 (እንደተሻሻለ) አንቀጽ 5 (2) XXIII
አንድ ጠበቃ ከጅምሩ የሕግ መሰረት የላለዉና አዋጭ አለመሆኑ የተረጋገጠን ወይም ተከራክሮ የመርታት ዔድል የላለዉ አቶ እንዲልካቸዉ ይላቅ እና XXXV እያወቀ ደንበኛዉን አላስፈላጊ ለሆነ ክርክርና ወጪ መጋበዛ የላለበት ስለመሆኑ አንድ ጠበቃ የጥብቅና አገልግልት ዉል ከመዋዋለ በፉት ማስረጃ ሰብስቦ ማጠናቀቅ ወይም ምስክሮችን አስቀርቦ መጠየቅና የሚያዉቁትን አስቀድሞ ማወቅ የሚጠበቅበት ሥላለመሆኑ የደንብ ቁጥር 57/92 አንቀጽ 4 የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር ዐ/ሕግ
በህገወጥ መንገድ ተይዖው በተገኙ የቁም እንስሳት ላይ አግባብ ያለው አካል በሚወስደው እርምጃ ላይ በቀጥታ ክስ ስልጣን ላለው ፍ/ቤት ማቅረብ የሚቻል ስለመሆኑ፣ የቁም እንስሳት ግብይት አዋጅ ቁጥር 819/2006 አንቀጽ 15/5/ XVI እና 8 ደንብ ቁጥር 341/2007 አንቀጽ 19/4/ እና 5
በፋደራል የቤተሰብ ህግ መሰረት በአባት በኩል ያለን መወለድ የመካድ ክስ በማቅረብ መቃወም ስለሚችለ ሰዎች የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር 213/1992 አንቀጽ 177/1-3 ውርስ
አንድ ሰራተኛ የሥራ መሪ ሆኖ ሥራውን ሲመራ በፈጸማቸው ማናቸውም ክንውኖች ምክንያት በተወሰደበት እርምጃ ሉያነሳቸው የሚችላቸው የመብት ጥያቄዎች የሥራ መሪው በሂደት ወደ ሰራተኛ የሥራ መደብ የተዙወረ ቢሆንም እንኳን በፍትሐብሓሩ ድንጋጌዎች የሚገዘ ስለመሆናቸው አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 3/1፣3/2/ ወጋገን ባንክ እና አቶ አናጋው ገበየሁ
በልላ አገር ህግ እና በኢትዮጵያ የቤተሰብ ህግ መካከል እንደባልና ሚስት አብረው በመኖር ግንኙነት ውስጥ የተፈራ ንብረት የጋራ እንዱሆን ለመወሰን በሁለቱም ህጎች መካከል ግጭት መኖር ያለመኖሩን የላላኛው አገር ህግ እንዱቀርብ በማድረግ መወሰን የሚገባው ስለመሆኑ በዓለም አቀፍ የግለሰብ ህግ /Private International law/ መሰረት በዖርፈ እውቀት ያለ ወይም ምሁር /Scholar/ የሰጠውን አስተያየት በማስረጃነት ሲቀርብ የቀረበውን አስተያየት እንደማንኛውም ማስረጃ የመመዖን ሥልጣን አስተያየቱ የቀረበለት ፍርድ ቤት ስለመሆኑ የኢ.ፉ.ድ.ሪ ቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር 213/92 አንቀጽ 5፤102 /1/ 123132 አቶ ከሳሁን ታደሰ እና ወ/ረ ፀዲለ ሀፍታይ ሚያዛያ 30 ቀን 2009 ዓ/ም 56. ለህፃን ልጅ ማሳደጊያ ቀለብ የመስጠት ግዳታ ያለበት ወላጅ፣ የሚከፍለውን የገንዖብ መጠን በተመለከተ ለመወሰን ግምት ውስጥ ሉገቡ ስለሚገባቸው ሁኔታዎች የተሻሻለው ፋዳራል የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር 213/92 አንቀጽ 197 (2) ፣202 XXIV
አንድ ተከሳሽ በወንጀል ተጠርጥሮ የጣት አሻራ ሰጥቷል በመባለ ብቻ እንደጥፊተኛ ተቆጥሮ የወንጀል ጥፊት ሪከርድ እንዲለበት ተደርጎ ግምት በመውሰድና እንደ ቅጣት ማቅለያ ሳይያዛ የሚሰጥ ውሳኔ መሰረታዊ የህገ መንግስት መርህን የሚጣረስ ስለመሆኑ የወንጀል ህግ አንቀጽ 82 131705 እነ አብርሃም ሰለሞን (ሦስት ሰዎች) እና የፋዳራል ዓ/ህግ ሚያዘያ 16 ቀን 2009 ዓ.ም 68. በወንጀል ጉዲይ በኤግዘቪትነት የተያዖ ንብረት በፍርድ ውሳኔ የሚያገኘው በወንጀለ ላይ የመጨረሻ ውሳኔ ሲሰጥ ለባለንብረቱ ይመለስ ወይም ለመንግስት ገቢ ይሁን ተብል ሲወሰን ወይም ተገቢውን የህግ ስርዓት ተከትል ሥልጣን ባለው አካል ትዔዙዛ ሲተላለፍ የአርሲ ነገላ ከተማ ፖሉስ ጽ/ቤት እና አቶ ተስፊአለም ገ/ሚካኤል ሚያዘያ 26 ቀን 2009 ዓ.ም. XXIX 69. ተከሳሽ በሚያቀርበው ይግባኝ መነሻነት ቅጣትን በማክበድ መወሰን መሰረታዊ የህግ ስህተት ስለመሆኑ የወንጀል መ/ስ/ስ/ሕ/ቁጥር 196(2
አንደን የፍትሒብሓር ክስ ባንድ ወይም ካንድ በበለጡ ፍርድ ቤቶች ዖንድ ለማቅረብ የሚቻል ሲሆን የክሱ ማመልከቻ በቀደምትነት የቀረበለት ፍርድ ቤት ብቻ የዲኝነት ሥልጣን እንዲለው ተቆጥሮ ለክርክሩ ውሳኔ ላሰጥ የሚችል ሥለመሆኑ አንድን ሰው በመወከል በፍርድ ቤት ቀርቦ ለመሟገት በህጉ የተቀመጠውን የዛምድና ደረጃ ወይም በህጉ የተቀመጡትን መስፈርቶች የሚያሟላ የውክልና ወ/ሮ አልማዛ እምሩ እና ወ/ሮ አይጠገብ ቀሬ X የሚያስፈልግ ስለመሆኑየፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 7(2)፣32፣57፣58 እና 63
በጠፊው ሰው መሞት ምክንያት መብት የሚያገኙ ሰዎች በመብታቸው መጠቀም የሚችለት መጥፊቱን የሚወስነው ፍርድ የመጨረሻ ከሆነ በኃላ ስለመሆኑ የፍትሐብሕር ህግ ቁጥር 165(1)
ሰውን ለአደጋ ማጋለጥ ወይም መተው ወንጀል ተፈጽሟል ለማለት ስለሚገባቸው ሁኔታዎች የወ/ሕ/ቁ. 57
በመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚፈጸም ጊዚያዊ ቅጥር ውል ሉከተላቸው ስለሚገባ ዶ/ር ደስአለኝ ተመስገን እና II መንግስት መስሪያ ቤት የሚደረግ የጊዚያዊ ሰራተኛ ቅጥር ውል ለፕሮጀክት ስራ ካልሆነ ተቀባይነት የላለው ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁ. 515/99 አንቀጽ 22/3/፣93 የኢ.ፋ.ድ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ህዲር 18/2005 በቁጥር መ80-893/1/ የተጻፈ ደብዲቤ የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር በቁጥር ሲሰመ30/መ/18/22/459 በ የተጻፈ ደብዲቤ የአዱስ አበባ ሳይንስና ቴክኖልጂ ዩኒቨርስቲ ዓ.ም
አንድ ግብር ከፊይ የሂሳብ መዛገብ እና ሰነድ ካልያዖ ወይም በማናቸውም ምክንያት የሂሳብ መዛገቡን እና ሰነደን የግብር አስገቢው ባለስልጣን ያልተቀበለው እንደሆነ ወይም ግብር ከፊዩ በሕጉ በተወሰነው ጊዚ ውስጥ ገቢውን ያላስታወቀ እንደሆነ ግብር አስገቢው ባለስልጣን የግብሩን ልክ በግምት ሉወስን አቶ ተክላ ፈረጃ ጋዱሳ እና የኢ/ያ ገ/ጉ/ ባለስልጣን የመርካቶ ቁ.1 XVIII ስለመሆኑ፡የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 286/94 አንቀጽ 69
በወንጀል ጉዲይ ፍርድ ከተሰጠ በኋላ ይግባኝ የሚጠይቅ አካል ሉከተላቸው ስለሚገቡ ቅድመ ሁኔታዎች የወንጀል ሥነ- ሥርዓት ሕግ ቁጥር 187/1
አንድን ጉዲይ በግልግል እንዱያይ የተቀመጠን የግልግል ዲኛ ከተከራካሪ ወገኖች በአንደ እንዱነሳ ጥያቄ ሲቀርብ ዲኛው ገለልተኛ ወይም ነፃ ላይሆን የሚችልበት ግምት ለመውሰድ የሚያስችል ወይም ጥርጣሬን የሚፈጥር አከባቢያዊ ምክንያት መኖሩ ብቻ በቂ ሥለመሆኑ የፍ/ሕ/ቁ. 3340(2)፣3342
የውርስ ንብረት የመከፊፈል ጥያቄ ንብረቱ በአይነት ተለይቶና ተገምቶ እስከቀረበ ድረስ በቀረበው ግምት መሰረት የፍርድ ቤቶችን የስረ ነገር ስልጣን ሉወሰንበት የሚገባ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 18፣23 124313 እነ ወ/ሪት ቅድስት ዮሴፍ (ሁለት ሰዎች) እና እነ ወ/ሮ ምስራቅ አለማየሁ (ሶስት ሰዎች) ሚያዘያ 16 ቀን 2009 ዓ.ም 59. ፍ/ቤት የሟችን ኑዙዚ ፈራሽ መሆን አለመሆን ላይ ተመስርቶ በሚቀርብለት የዲኝነት ጥያቄ ላይ አግባብ ያለው ዲኝነት ከመስጠት አልፍ በኑዙዚ የሚደርሳቸውን ድርሻ በትክክል ለይተው ሳይጠይቁ የውርስ ንብረት መጠን ግምት በመቀመጡ ብቻ ይኼው ግምት መሰረት ተደርጎ ሉፈጸም የሚችል ዲኝነት ስላለመኖሩ ፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁጥር 182(1) ንግድ 302 XXV
በፍርድ ቤት የቀረበ ጉዲይ የክስ ምክንያት አለው ብል ለመወሰን የሚቻለው በክሱ ላይ የተገለፀው ነገር ቢረጋገጥ ከሳሹ የጠየቀውን ዲኝነት ለማግኘት ሕግ የሚፈቅድለት የሆነ እንደሆነ ስለመሆኑ፡ማንኛውም ሰው በፍርድ ሉወሰን የሚገባውን ጉዲይ ለፍርድ ቤት ወይም ለላላ በህግ የዲኝነት ስልጣን ለተሰጠው አካል የማቅረብ እና ውሳኔ ወይም ፍርድ የማግኘት መብት ያለው ስለመሆኑ፡የኢፋድሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 37(1) XI
ከቅጥር ውል በመነጨ ግንኙነት የሚጠየቅ ማንኛውም ክስ በአንድ ዓመት ጊዚ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ የሚታገድ ስለመሆኑ ፣ የይርጋ ጊዚ መቆጠር የሚጀምረው በመብቱ ለመጠቀም ከሚችልበት ቀን ቀጥል ካለው ቀን ጀምሮ ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀጽ 162/1/፣163/1/
ለተወሰነ ጊዚ የተቀጠረን ሰራተኛ የሥራ ውለ የሚቋረጥበት ጊዚ ሲደርስ አሰሪው ማሰናበት የሚችል ሲሆን ስንብቱ ከህግ ውጪ ነው ሉያሰኝ የማይችል ሲሆን በዘህ አግባብ የተሰናበተን ሰራተኛ የሥራ ሥንብት ክፍያ ሉያገኝ ይገባል የማያስብል ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁ. 377/96 አንቀጽ 24/1/፣ አንቀጽ 30/1/
ቼክ አምጪው በስድስት ወር ጊዚ ውስጥ ባንክ ሣያቀርብ ይህንኑ ጊዚ አሳልፍ አንድ ዓመት ሣያልፍ ባንክ አቅርቦ በቼክ አውጪው ስም በቂ ስንቅ የላለው መሆኑን ያረጋገጠ ቼክ አምጪ ቼኩን መሰረት አድርጎ የሚያቀርበው ክስ አንድ ዓመት አላለፈም በሚል የሚያቀርበው ክስ ተቀባይነት የላለው ስለመሆኑ፣ በንግድ ህግ ቁጥር 881/1/ ስር በተመለከተው የአንድ ዓመት የጊዚ ገደብ ክስ የማቅረብ መብታቸው በህግ ፉት አስማማው በየነ እና አሰፊ ነጋሽ XXVII ሉኖር የሚችለው በን/ሕ/ቁ. 855 ስር ቼኩን በስድስት ወራት ጊዚ ውስጥ ለባንክ የማቅረብ ቅድመ ሁኔታ ሲያሟላ ስለመሆኑ፣ የን/ሕ/ቁ. 855፣881/1 ወንጀል
ማንኛውም ወገን የይርጋው ጊዚ ካለፈ በኋላ የይርጋ ጊዚን እንደመቃወሚያ አድርጎ ለማንሳት ያለውን መብት ሉተው የሚችል ስለመሆኑ፣ ዳኞች በገዙ ስልጣናቸው የይርጋውንም ደንብ መከላከያ ለመጥቀስ የማይችለ ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁ. 377/96 አንቀጽ 165/5/፤ የፍ/ሕ/ቁ. 1856/2/
በልዩ አዋቂነት ጉዲዩን የያዖው ፍርድ ቤት በሑሳብ አጣሪነት የሾመው ባለሙያ ለማጣራቱ ሥራ ይረዲው ዖንድ ሉቀርቡለት የሚገቡ ጠቃሚ ማስረጃዎች ከአንደኛው ተከራካሪ ወገን ወይም በሁለቱም ወገን ተከራካሪዎች ወይም በልላ ሶስተኛ ሰው ሳያቀርቡለት ቢቀሩ ሉከተላቸው ስለሚገቡ እርምጃዎች በፍ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 132፣136፣145(1)እና 250
አንድ ይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት ከተከራካሪ ወገኖች አንዲቸው በስር ፍ/ቤት ውሳኔ ቅር በመሰኘት የይግባኝ አቤቱታ ሲያቀርቡለት በስር ፍ/ቤት የታዩ ሰነድችን ወይም መታየት የነበረባቸውን ሰነድች አስቀርቦ ሳይመረምር በይግባኙ ላይ ውሳኔ፣ ፍርድ ወይም ትእዙዛ መስጠት የላለበት ስለመሆኑ፣ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ. 145/1/
በጡረታ አበል ተጠቃሚ ሆኖ በወንጀል ጥፊት ምክንያት ከሦስት ዓመት ያላነሰ ጽኑ እስራት የተፈረደበት የዖለቄታ የጡረታ አበል መብቱን ያጣ ባለመብት የተሻሻለው የጡረታ አዋጅ ከፀናበት ጊዚ ጀምሮ ውዛፍ አበል ሳይጨምር የጡረታ አበል የማግኘት የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ እና ወ/ሮ ቸኮለ ሙለጌታ
አንድ አሰሪ የቀጠረውን ሰራተኛ በሙከራ ጊዚ አጥጋቢ ውጤት አላሳየህም በማለት የሥራ ውለን ያለምንም ማስጠንቀቂያ ለማቋረጥ መብት የሚኖረው በህጉ አግባብ የተደረገ የሙከራ ታደሰ እንጆሪ ሆቴልና ጠቅላላ ንግድ ስራ ኃ/የተ/የግ/ማህበር እና III ስምምነት መኖሩ ሲረጋገጥ ብቻ ስለመሆኑ፣ አዋጅ ቁ. 377/96 አንቀጽ 11/1/ /2/ እና /3/ ወ/ሪት ለላ ዖሪሁን
በኮንትራት /በጊዚያዊነት/ የተሰጠ አገልግልት ለጡረታ ተግባር ስለሚያዛበት አቶ ተሞገስ ወ/መላክ እና IV አዋጅ ቁጥር 345/1995 ፤በአዋጅ ቁጥር 907/2007 የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ዓ.ም