በጡረታ አበል ተጠቃሚ ሆኖ በወንጀል ጥፊት ምክንያት ከሦስት ዓመት ያላነሰ ጽኑ እስራት የተፈረደበት የዖለቄታ የጡረታ አበል መብቱን ያጣ ባለመብት የተሻሻለው የጡረታ አዋጅ ከፀናበት ጊዚ ጀምሮ ውዛፍ አበል ሳይጨምር የጡረታ አበል የማግኘት የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ እና ወ/ሮ ቸኮለ ሙለጌታ
No summary available.
/መ/ ሕዲር 21 ቀን 2009 ዓ.ም ዳኞች፡- አልማው ወላ ሙስጠፊ አህመድ አብርሃ መሰለ አብዬ ካሣሁን እትመት አሰፊ አመልካች፡- የመንግሥት ሰራተኞች ማሕበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ …ነ/ፈጅ ሄኖክ መሳው ቀረቡ ተጠሪ፡- ወ/ር ቸኮል ሙለጌታ ….. ቀረቡ መዛገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል።
ጉዲዩ የቀረበው አመልካች የፋዳራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችልት በመ.
ሐምል 27 ቀን 2007 ዓ.ም የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ሥሕተት የተፈጸመበት ስለሆነ ሉታረም ይገባል በማለት ባቀረበው አቤቱታ መነሻነት ነው።ተጠሪ ከነሐሴ 01 ቀን 1990 ዓ.ም እስከ ሚያዛያ 30 ቀን 2001 ዓ.ም ድረስ በወንጀል ጥፊተኛ ተብለው በእስር ላይ የቆዩ መሆናቸውን በመጥቀስ ተቋርጦ የቆየው የጡረታ አበል ይከፈላቸው ዖንድ ለአመልካች አቤቱታ አቅርበዋል፤አመልካች በጉዲዩ ላይ የሕግ አስተያየት እንዱሰጥበት አድርጓል፤የአመልካች መሥሪያ ቤት የሕግ ጉዲዮች ዲይሬክቶሬት ተጠሪ የጡረታ አበል በመቀበል ላይ ያለት በአስገድድ መድፈር ወንጀል ጥፊተኛ ተብለው 12 ዓመት ከተቀጡ በኋላ በመሆኑ እየተከፈላቸው የነበረው የጡረታ አበል አግባብ አይደለም፤ለወደፉትም መቋረጥ አለበት የሚል አስተያየት በመስጠቱ አመልካች የተጠሪን የጡረታ አበል ክፍያ አቋርጧል።
ተጠሪ በአመልካች መሥሪያ ቤት ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለማሕበራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ይግባኝ አቅርበዋል።ይግባኝ ሰሚው ጉባኤ ጉዲዩን ከመረመረ በኋላ ተጠሪ በወንጀል ጥፊተኛ ተብለው 12 ዓመት ጽኑ እሥራት የተፈረደባቸው በመሆኑ እና የቀድሞ የጡረታ አዋጅ ቁጥር 5/1967 አንቀጽ 34 የመንግሥት ሰራተኛ በወንጀል ተከሶ ጥፊተኛ መሆኑ በሕግ በተቋቋመ ፍ/ቤት ከተረጋገጠበት እና ቢያንስ የሦስት ዓመት ጽኑ እሥራት ቅጣት ከተወሰነበት የጡረታ መብቱን ያጣል ወይም በመከፈል ላይ ያለው የጡረታ አበል ይቋረጥበታል የሚል በመሆኑ አመልካች የሰጠው ውሳኔ ተገቢ ነው በማለት አጽንቶታል።
ተጠሪ በዘህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለፋዳራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችልት ይግባኝ አቅርበዋል።ይግባኙ የቀረበለት ፍ/ቤት ግራቀኙን ካከራከረ በኋላ አመልካች እና የማሕበራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ የተጠሪን የጡረታ አበል ለማቋረጥ መሰረት ያደረጉት የአዋጅ ቁጥር 5/1967 አንቀጽ 34 ድንጋጌን ነው፤ሆኖም ይህ አዋጅ በአዋጅ ቁጥር 424/97 እና 714/2003 ተሽሯል፤አዋጅ ቁጥር 714/2003 በወንጀል የተቀጣ ሰው የጡረታ መብት እንደሚያጣ አይደነግግም፤የዘህ አዋጅ አንቀጽ 49/1 ውዛፍ ክፍያ በሦስት ዓመት ይርጋ እንደሚቋረጥ የሚደነግግ በመሆኑ ውዛፍ ክፍያ ለመክፈል አዋጁ ይከለክላል በማለት የተሰጠው ውሳኔ ተገቢ ነው ሆኖም ተጠሪ የጠየቀው ውዛፍ ክፍያ እንዱከፈለው ሆኖ ሳለ አመልካች የተሻረን አዋጅ በመጥቀስ ተጠሪ ባልጠየቀው ዲኝነት ላይ እየተከፈለ ያለው የጡረታ አበል እንዱቋረጥ በማለት መወሰኑ ተገቢ አይለም በማለት አመልካች እና የማሕበራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ የሰጡትን ውሳኔ በመሻር የተጠሪ የጡረታ አበል ሉቋረጥ አይገባም፤የተጠሪ የጡረታ አበል ከተቋረጠበት ጊዚ ጀምሮ ይከፈላቸው በማለት ውሳኔ ሰጥቷል።የሰበር አቤቱታው የቀረበው ይህን ውሳኔ በመቃወም ነው።
የአመልካች የሰበር አቤቱታ ዋና ይዖት፡-ይግባኝ ሰሚው ፍ/ቤት የአመልካች ውሳኔ ተገቢ ነው?
ወይስ አይደለም? የሚለውን ጭብጥ በመያዛ ውሳኔ መስጠት ሲገባው ተጠሪ በጠየቁት የውዛፍ የጡረታ አበል ይከፈለኝ መነሻነት በመከፈል ላይ ያለው የጡረታ አበል እንዱቋረጥ መደረጉ ተገቢ ነው? ወይስ አይደለም? የሚለውን ጭብጥ መስርቶ ውሳኔ መሰጠቱ ተገቢ አይደለም፤በአዋጅ ቁጥር 714/2003 አመልካች መሥሪያ ቤት ተጠየቀም አልተጠየቀም በራሱ ተነሳሽነት ምርመራ ካደረገ በኋላ አላግባብ ሲከፈል የተገኘን የጡረታ አበል ሉያስቆም ይችላል፤በጽኑ እሥራት ምክንያት ተከልክል የነበረው የጡረታ መብት የተፈቀደው በአዋጅ 907/2007 ነው፤ሆኖም ይህ አዋጅ ውዛፍ የጡረታ አበልን ሳይጨምር ለወደፉት የጡረታ አበል የማግኘት መብት ይኖረዋል በሚል የሚደነግግ እንጂ ውዛፍ ክፍያን የሚፈቅድ አይደለም፤አመልካች የተጠሪን የጡረታ አበል በማቋረጥ ውሳኔ የሰጠው ይህ አዋጅ ከመውጣቱ በፉት ነው፤ተጠሪ የጡረታ አበል መቀበል የሚችለት አዋጁ በሥራ ላይ ከዋለበት ጊዚ ጀምሮ በመሆኑ የፋዳራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችልት የተጠሪ የጡረታ አበል ተቋርጦ ከነበረበት ጊዚ ጀምሮ እንዱከፈላቸው በማለት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ሥሕተት የተፈጸመበት ነው።በልላ በኩል አዋጅ ቁጥር 345/95 እና አዋጅ ቁጥር 714/2003 አዋጆቹ ከመውጣታቸው በፉት የነበሩት ሕጋዊ ሁኔታዎች ተፈጻሚነታቸው እንደሚቀጥል የሚደነግጉ በመሆኑ አመልካች እና ይግባኝ ሰሚው ጉባኤ የሰጡት ውሳኔ የሕግ መሰረት አለው የሚል ነው።የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ ለተጠሪው እንዱከፈላቸው የተወሰነው የጡረታ አበል ክፍያ ከአዋጅ ቁጥር 907/2007 አንጻር ለመመርመር ሲባል ጉዲዩ በዘህ ችልት እንዱታይ ተደርጓል።ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎም ግራቀኙ በጽሐፍ እንዱከራከሩ ተደርጓል።
የጉዲዩ አመጣጥ በአጭሩ ከላይ የተገለጸው ነው።ይህ ችልትም እንዱጣራ የተያዖውን ነጥብ በጭብጥነት በመያዛ የግራቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና ለጉዲዩ አግባብነት ካላቸው ሕጎች ጋር በማገናዖብ እንደሚከተለው መርምሮታል።
አመልካችም ሆነ የማሕበራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚ ጉባኤው የተጠሪ የጡረታ አበል ሉቋረጥ ይገባል ከሚል መደምደሚያ ላይ ሉደርሱ የቻለት የጡረታ ሕግን አስመልክቶ በወቅቱ ሥራ ላይ የነበሩትን የሕግ ማእቀፍች መሰረት በማድረግ በመሆኑ ተጠሪ በወንጀል ተከሰው ጥፊተኛ ተብለው ከሦስት ዓመት በላይ ጽኑ እሥራት ቅጣት የተወሰነባቸው በመሆኑ የጡረታ መብታቸው ሉቋረጥ ይገባል በማለት መወሰናቸው ተገቢ ነው።በልላ በኩል የፋዳራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችልት አዋጅ ቁጥር 907/2007 ከመውጣቱ በፉት አሥቀድመው ሥራ ላይ የነበሩት የጡረታ ሕግ ማዔቀፍች በወንጀል ጥፊተኛ የተባለ እና ከሦስት ዓመት በላይ ጽኑ እስራት የተፈረደበት ሰው የጡረታ መብቱን እንደሚያጣ የሚደነግጉ ሆነው ሳላ በሥራ ላይ የነበሩት አዋጆች ከሦስት ዓመት በላይ በጽኑ እስራት የተቀጣ ሰው የጡረታ መብቱን እንዱያጣ አይደነግጉም በማለት የደረሰበት መደምደሚያ ተገቢ ኖኖ አላገኘነውም።
አመልካች እና የማህበራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚ ጉባኤው ውሳኔ ከሰጡ በኋላ አዋጅ ቁጥር 907/2007 ወጥቶ ሥራ ላይ ውሎል። የዘህ አዋጅ አንቀጽ 11/9 የጡረታ አበል ተጠቃሚ ሆኖ በወንጀል ጥፊት ምክንያት ከሦስት ዓመት ያላነሰ ጽኑ እስራት ቅጣት ተፈርድበት የዖለቄታ የጡረታ አበል መብቱን ያጣ ባለመብት ማሻሻያ አዋጁ ከጸናበት ጊዚ ጀምሮ ውዛፍ አበል ሳይጨምር የጡረታ አበል የማግኘት መብት እንደሚኖረው የሚደነግግ በመሆኑ አዋጁ ከመውጣቱ በፉት ለነበሩ የማሕበራዊ ዋስትና ጉዲዮች ተፈጻሚነት ያለው ሆኖ አግኝተነዋል።
አመልካች ለዘህ ችልት ባቀረበው ክርክርም አዋጅ ቁጥር 907/2007 ለጉዲዩ ተፈጻሚነት ያለው ሕግ መሆኑን አምኖ የተከራከረ በመሆኑ ተጠሪ በወንጀል ጥፊተኛ ተብለው ከሦስት ዓመት በላይ ጽኑ እስራት ተፈርድባቸው የነበረ እና አስቀድመው በሥራ ላይ በነበሩት ሕጎች የጡረታ መብታቸው የተቋረጠ ቢሆንም በአዋጅ ቁጥር 907/2007 መሰረት የጡረታ ክፍያ የማግኘት መብት አላቸው።ሆኖም የአዋጅ አንቀጽ 11/ 9 የጡረታ ባለመብቱ የጡረታ ክፍያ የማግኘት መብት የሚኖረው ማሻሻያ አዋጁ ከጸናበት ጊዚ ጀምሮ ውዛፍ አበል ሳይጨምር እንደሆነ የሚደነግግ በመሆኑ የተጠሪ የጡረታ ክፍያ ከተቋረጠበት ጊዚ ጀምሮ እንዱከፈላቸው በማለት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ሥሕተት የተፈጸመበት ሆኖ አግኝተነዋል።በዘህም ምክንያት ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል።
የፋዳራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችልት በመ. ሐምል 27 ቀን 2007 ዓ.ም የሰጠው ውሳኔ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 348/1 መሰረት ተሻሽሎል።
የፋዳራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችልት የተጠሪ የጡረታ አበል በተጠሪ የቋረጠበት ጊዚ በሥራ ላይ የነበሩት የጡረታ ሕግ ማዔቀፍች በወንጀል ጥፊተኛ ተብል ከሦስት ዓመት በላይ ጽኑ እስራት የተፈረደበት ሰው የጡረታ መብቱን እንደሚያጣ አይደነግጉም በማለት የሰጠው የውሳኔ ክፍል እና የተጠሪ የጡረታ አበል ክፍያ ከተቋረጠበት ቀን ጀምሮ እንዱከፈላቸው በማለት የተሰጠው የውሳኔ ክፍል ተሽሯል።
የተጠሪ የጡረታ አበል ሉቋረጥ አይገባም በማለት የተሰጠው የውሳኔ ክፍል ጸንቷል።
ተጠሪ የጡረታ አበል ክፍያ የመንግሥት ሰራተኞች ጡረታ አዋጅን ለማሻሻል የወጣው አዋጅ ቁጥር 907/2007 ከጸናበት ከ
No topics extracted.