መድን ሰጪ ለኢንሹራንስ ገቢዉ /ለደንበኛዉ/ በከፈለዉ የገንዘብ መጠን ጉዲት እንዱደርስ ባደረጉት ሶስተኛ ወገኖች በከፈለዉ ገንዘብ መጠን ባለት መብቶችና ክሶች በደንበኛዉ ምትክ ሆኖ መጠየቅ የሚችል በመሆኑ መድን ሰጪው ለደንበኛው በከፈለዉ የገንዘብ መጠን ባለት መብቶች በደንበኛው እግር ተተክቶ ወይም በምትክነት ለጉዲቱ መንስኤ ነዉ የተባለዉን ተሽከርካሪ ከሶ ከመጠየቅ የሚያግደዉ ነገር ስለላለ በደንበኛው ተሽከርካሪ ላይ ለደረሰዉ ጉዲት መንስኤ ነዉ የተባለዉን ተሽከርካሪ ባለቤት ወደ ክርክሩ እንዱገባ ተደርጎ ካሳ ድርሻዉን መክፈል አለበት በሚል ለሚቀርብ ክርክር ፍ/ቤት ይህን ሶስተኛ ወገን ወደ ክርክሩ እንዱገባ ከማድረግ የሚከለክል ነገር የላለ ስለመሆኑ የንግድ ሕግ አንቀጽ 683 /1/ እና የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.43 /1/
ምንም እንኳን የፍርድ መቃወሚያ የቀረበው አስቀድሞ የነበረ ክርክር በሚታወቅበት ሁኔታ ቢሆንም የፍርድ መቃወሚያ የቀረበበት ክርክር የውርስ ሀብትን መሰረት ያደረገ ከሆነ የውርስ ሀብቱ ክፍፍል ከተደረገ በኋላም ቢሆን የሚቻል ክርክር በመሆኑ የፍርድ መቃወሚያ እነ አቶ መስፍን እንደሬ (4 ሰዎች) እና እነ ወ/ሮ ብዙነሽ እሸቴ አመልካች አስቀድሞ ክርክሩን ያውቅ ነበር በሚል ውድቅ የማይደረግና የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህግ ቁጥር 358 ድንጋጌ የውርስ ሀብት ክርክርን በተመለከተ ተፈፃሚነት ያለው ነው ለማለት የሚቻል ስላለመሆኑ የፍትሀ ብሄር ህግ ቁጥር 1080 (2 ሰዎች)
ፍርድ ያረፈበት ንብረት በአፈፃፀም ደረጃ ላይ እያለ የተቃውሞ ማመልከቻ ክርክር በሚቀርብበት ጊዜ ተቃውሞ የቀረበው በሥረ-ነገሩ በተሰጠው ፍርድ ላይ በፍብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.358 መሰረት ነው ወይሥ ለፍርድ አፈጻጸሙ በተከበረው ንብረት ላይ በፍብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 418 መሰረት ነው እነ ወ/ሮ መዓዛ አባተ (2 ሰዎች) እና እነ ወ/ሮ ጥሩአለም ረታ በመለየት ተቃውሞው የቀረበበትን ምክንያት የሚጠይቀውን የክርክር ሂደት መከተል እንጂ የአፈጻጸሙ ክርክር ዋናው ፍርድ በተሰጠበት መዝገብ ላይ የሚመራ ስላለመሆኑ (4 ሰዎች)
ሉከፍል የማይገባዉን ገንዘብ የከፈለ ሰዉ ገንዘቡ እንዱመለስለት የመጠየቅ መብት ያለዉ ቢሆንም፤ ስህተት ሳይኖር፣ የሚያስከፍለዉም የህግ ወይም የዉል ግዳታ ምክንያት ያለመኖሩን እየተረዲዉ የተከፊይ ሰው ስም እና የባንክ ሂሳብ ቁጥር በመፃፍ ገንዘብ ገቢ ያደረገ ሰው፤ በራስ ፍቃድ ታስቦበት እንደተከፈለ ስለሚቆጠር ገንዘቡ እንዱመለሰ መጠየቅ የሚቻል ስላለመሆኑ የፍትሐ ብሓር ህግ አንቀጽ 2165
ንብረት ያረፈበት ቦታ ለልማት ሲፈልግ ወይም በመሬት ላይ የሚገኝ ንብረት የተወሰደበት ሰዉ እንደ አግባብነቱ ምትክ ቦታ እንዱሰጠዉ ወይም ከመሬት ላይ ለተነሳዉ ንብረት የማፈናቀያ ካሳ እንዱከፍለዉ የመጠየቅ መብት ያለዉ ሲሆን መንግስትም ይህን የማድረግ ግዳታና ንብረቱ የተወሰደበት ወይም ከቦታዉ እንዱነሳ የተደረገ ሰዉ የሚያቀርበዉ የካሳ ይገባኛል ጥያቄ ይህን ሁለ ከግምት ዉስጥ ባስገባ መልኩ ምላሽ ሉያገኝ የሚገባ አቶ ጫላ ያኢ ፈሪ እና የንፊስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ መሬት ልማትና ከተማ ማደስ ጽ/ቤት የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 40(8) እና ለህዝብ ጥቅም ሲባል የግል ንብረትን መዉሰድ የሚቻልበትን አግባብ የሚደነግግ አዋጅ ቁጥር 455/97 አንቀጽ 7 እና 8
በተዋዋይ ወገኖች መካከል በተደረገ ውል የአፓርትመንት ቤቶችን ገንብቶ ለማስረክብ እና ክፍያዎችም መፈጸም የሚገባቸዉ የግንባታ ዉልች፣ የእነዙህ ዉልች አካል እንዱሆኑ የተስማሙባቸዉ ዱዚይንና ስፔስፉኬሽን መሰረት መሆን እንዲለበት በተደረገ ስምምነት ቤቶች ተሰርተው ባለመጠናቀቃቸው ቤቶቹን ባለበት ሁኔታ እንዱያስረክብ በሚል የሚሰጥ ውሳኔ፤ ተሰርቶ የተጠናቀቁ ወይም ያልተጠናቀቁ ሥራዎች ሉኖሩ ስለሚችለ ከዉለ አንጻር የተሰሩ ሥራዎችንና ግንባታዉ የደረሰበት ደረጃ በባለሙያ ሳይጣራ፤ ምን ያህል ክፍያ መከፈል እንዲለበት ተጣርቶ ሳይገመትና ምንም ዓይነት ክርክር ሳይነሳበት፤ በግንባታ ዉል መሰረት ሙለ ክፍያዎች ሉከፈለኝ ይገባል በሚል የሚቀርብ ክርክር ተቀባይነት የላለው መይ ሪል ስቴት ዳቨልፔመንት ኃ/የተ/የግ/ማህበር እና እነ አቶ ፊሲል ጌታቸዉ (24 ሰዎች) ስለዉልች በጠቅላላዉ የተመለከቱት የፍትሕ ብሓር ሕግ እንዱሁም የሕንጻ ሥራን የሚመለከቱ የፍ/ብ/ሕ/ቁ.3019-3040 ድንጋጌዎች
በፍትሐብሕር ሥነ ሥርዓት ህግ አንቀጽ 358 መሰረት የሚቀርብ አቤቱታ የክርክሩ ተሳታፉ ባልሆነበት በተደረገ ክርክር የተሰጠ ዉሳኔ መብቱን የሚነካበት ሦስተኛ ወገን የመቃወም አቤቱታዉን አቅርቦ የክርክሩ ተሳታፉ በመሆን ተከራክሮ መብቱን ማስከበር እንዱችል ታስቦ እንጂ ወኪል ሆኖ ሉከራከር የሚችልበት መብትና ጥቅም ክርክር በማድረግ ተመሳሳይ መብትና ጥቅም ለማስከበር ስልጣን ባለዉ ጉዲዩ በሚመለከተዉ አካል ክርክር ቀርቦበት ዉሳኔ ከተሰጠ በኋላ ዉሳኔዉን በፍትሐብሕር ሥነ ሥርዓት ህግ አንቀጽ 358 መሰረት መቃወም የሚቻልበት ህጋዊ አግባብ ያለ ስላለመሆኑ የፍትሐብሕር ሥነ ሥርዓት ህግ አንቀጽ 33(3) እና 92 (የፋ/ፍ/ቤቶችን አዋጅ እንደገና ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር 1234/2013 መሰረት በፋ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት ቀደም ሲል በሰ/መ/ መዝገብ ላይ ተሰጥቶ የነበረው የህግ ትርጉም ተለውጧል።)
የተጋቢዎች ስምምነት ሳይኖር የጋራ ንብረት የሆነ ቤት ላይ የተደረገ የቤት ሽያጭ ውል ስልጣን ባለው ሰነድች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ፅ/ቤት ባልተመዘገበበት ሁኔታ በውለ ላይ ስምምነቱን ያልሰጠው ተጋቢ የተደረገውን የሽያጭ ውል አውቆ መቃወሚያ ሉያቀርብ የሚችልበት አግባብ የላለ ስለመሆኑ የፍ/ሕ/ቁጥር 1723 እና 2878 በተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር 213/1992 አንቀጽ 69 መሰረት ከባልና ሚስት ከጋራ ስምምነት ውጪ የተደረገ ውል ስለሚያስከትለው ውጤት በማንኛውም ሁኔታ ውለ ከተደረገበት ጀምሮ በሁለት ዓመት ውስጥ የውል ይፍረስልኝ ክስ መቅረብ አለበት የሚለው ደንጋጌ ተፈፃሚ የሚሆነው ውለ ቢመዘገብ ወይም ባይመዘገብም እንኳን በልላ አግባብ ስለውለ መደረግ በሚያውቅ ተጋቢ ላይ ሲሆን የይርጋ ጊዜው መቆጠር የሚጀምረው የውለ መደረግ ከታወቀበት ጊዜ ጀምሮ ስለመሆኑ
የወራሽነት ምስክር ወረቀት የሚኖረውን ውጤት በተመለከተ በፍ/ሕ/ቁ. 997 መሰረት ወራሹ በምስክር ወረቀቱ እንደተገለጸው ወራሽ እንደሆነ ግምት የሚወሰድ ቢሆንም በፍ/ሕ/ቁ. 946 እና ተከታዮቹ መሰረት ወርስ ተጣርቶ የወራሾች ማንነትና የወራሾች የዉርስ ሀብት ድርሻ ተለይቶ በፍትሐ ብሓር ሕግ ቁጥር 996 መሰረት ተገልጾ የተሰጠ የወራሽነት ምስክር ወረቀት ባለመሆኑ በህግ የተገኘን መብት ለማረጋገጥ የሚሰጥ እንጂ የወራሽነት ማስረጃዉን በመጥቀስ ክርክር የማይቀርብበትና በእራሱ የተለየ መብት የሚሰጥ ስላለመሆኑ አንድ ድርጊት ወይም መብትና ግዳታ በተፈጠረበት ጊዜ የነበረዉ ህግ በልላ ህግ የተተካ ሆኖ ሲገኝ እና ክርክሩ ለፍርድ ቤት ወይም ለዲኝነት ሰጪ አካል የቀረበዉ አዱሱ ህግ በስራ ላይ ከዋለ በኋላ ሆኖ ከተገኘ ይህ መሰረታዊ ህግ (substantive law) ወደ ኋላ ተመልሶ እንዱሰራ ህግ አዉጪዉ እራሱ በልዩ ሁኔታ ካላመላከተ በስተቀር፣ፍርድ ቤቱ ክርክሩን መምራት እና ዉሳኔ መስጠት ያለበት በተሻረዉ ህግ መሰረት ሲሆን ክርክሩ አዱሱ ህግ ስራ ላይ ከዋለ በኋላ ለፍርድ ቤት መቅረቡ ጉዲዩ በአዱሱ ህግ መሰረት እንዱመራ ምክንያት ላሆን የሚችል እነ አቶ ሰይፈ ላቀው (2 ሰዎች) እና አቶ አሸናፉ ተክለ የአማራ ክልል የገጠር መሬት አጠቃቀምና አስተዲደር አዋጅ ቁጥር 133/1998 እና አዋጁን ለማስፈጸም የወጣው ደንብ ቁጥር 51/1999 እንዱሁም የአማራ ክልል የገጠር መሬት አጠቃቀምና አስተዲደር አዋጅ ቁጥር 252/2009 በፍ/ሕ/ቁ. 826(1) እንደተመለከተው ዉርስ የሚከፈተዉ አዉራሹ በሞተበት ጊዜ እና ቦታ በመሆኑ ለውርስ ክርክር ወራሾቹ ሆነ ቀዲሚ ወራሾች እነማን ናቸው የሚለው ሉወሰን የሚገባው አውራሽ በሞተበት ጊዜ በሥራ ላይ ባለው ሕግ መሰረት እንጂ በክርክሩ ጊዜ አዱስ ሥራ ላይ በዋለው ሕግ መሰረት ስላለመሆኑ (የፋ/ፍ/ቤቶችን አዋጅ እንደገና ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር 1234/2013 መሰረት በፋ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት ቀደም ሲል በሰ/መ/ መዝገቦች ላይ ተሰጥቶ የነበረው የህግ ትርጉም ተለውጧል።)
በጣልቃ ገብነት ይርጋን በመቃወሚያነት በማንሳት ለሚቀርብ ክርክር የላላኛው ተከራካሪ ወገን ከሚያቀርበው መከራከሪያ ጋር አከራክሮ ውሳኔ መስጠት ሲገባ ጣልቃ ገብቶ የሚከራከር ወገን ይርጋን እንደመቃወሚያ አንስቶ ሉከራከር አይችልም በሚል የይርጋ መቃወሚያ ክርክር ውድቅ የሚደረግ ስላለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህግ ቁጥር 358-360
የሁከት ይወገድልኝ ክስ ለማቅረብ የሚቻለው አቤቱታ አቅራቢው ለክርክሩ መነሻ በሆነው ንብረት ላይ በቀጥታ ወይም በጠባቂ ይዞታ ሲኖረውና ይህንኑ በሀይል ሲነጠቅ ወይም በይዞታዉ ስር ባለ ንብረት ላይ የመጠቀም መብቱን የሚያዉክ ተግባር ሲፈጸም እንዱሁም ንብረቱ በሕግ አግባብ በይዞታው ሥር የነበረና የሁከት ድርጊት ፈፃሚው የሀይል ተግባር በመጠቀም ወይም በሚስጥር ንብረቱን እንደወሰደበት ማረጋገጥ ያለበት ስለመሆኑ የፍትሐብሕር ሕግ ቁጥር 1149/1
ክስ ማሻሻል አስፈላጊ ከሚሆንባቸዉ ምክንያቶች ዉስጥ አንደ የሆነው የክሱ ምክንያት ጠቃሚ አካል የሆነ ፍሬ ነገር ሳይጠቀስ የቀረ እንደሆነና ይህንኑ ፍሬ ነገር ማካተት አስፈላጊ ሆኖ ለክሱ መሰረታዊ የሆነዉ ነጥብ ግልጽ ካልሆነ፤ የክስ አቤቱታ እንዱሻሻል በማድረግ ክርክሩ በሥነ ሥርዓት ሕጉ የተዘረጋዉን ሥርዓት በተከተለ መንገድ ላመራና ፍርድ ከመሰጠቱ በፉት በተከራካሪ ወገኖች ጠያቂነት ወይም በፍርድ ቤቱ አነሳሽነት ክሱ እንዱሻሻል መደረግ ያለበት ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 91/1
በቤተሰብ ህግ መሰረት ባልና ሚስት ከጋብቻ በኋላ በውርስ ወይም በስጦታ በየግላቸው ያገኟቸው ንብረቶች የግል ንብረቶቻቸው ሆነው እንደሚቀሩ በተደገነገገበት ሁኔታ በጋብቻ ወቅት ባልና ሚስት በፍ/ቤት ወይም ስልጣን ባለው አካል ባልፀደቀ ውል ከውርስ የሚገኝ ንብረት የጋራ ነው በሚል ቢዋዋለም ውለ በፍርድ ቤት ካልተረጋገጠ በቀር ውጤት ስለላለው በጋብቻ ወቅት በውርስ የተገኘ ንብረት የአንደኛው ተጋቢ የግል ንብረት ሆኖ የሚቀጥል ስለመሆኑ የኦሮሚያ ክልል የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር 69/1995 አንቀጽ 73 እና 89
ጋብቻ የተፈፀመበትን ትክክለኛ ጊዜ በተመለከተ በጋብቻ በምስክር ወረቀት ላይ የተገለፀውና በጋብቻ ክብር መዝገብ ላይ የተመዘገበው የተለያየ ሆኖ በተገኘ ጊዜ ውሳኔ ስለሚሰጥበት አግባብ የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር 213/1992 አንቀጽ 28፣ 30(ሐ) እና
የእርቅ ሥምምነት በፍርድ ቤት ከጸደቀ እንደ ፍርድ ተቆጥሮ የሚፈጸም በመሆኑ በዚህ መሰረት የአፈጻጸም ክስን መሰረት በማድረግ ጉዲዩ በመደበኛ ክስ አግባብ ሳይሆን በአፈጻጸም ክርክር ሥርዓት ሉመራ የሚገባ ስለመሆኑ የፍብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 277(2) እና የፍብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 378 ፍርድ ቤት ግራ ቀኙ ላቀረቡት የአፈጻጸም ክስ ባለዔዲ የሆነውን ወገን ፍርድን ፈጽሞ እንዱቀርብ ወይም የማይፈጸምበትን ሕጋዊ ምክንያት በቃል እንዱያስረዲ ማዘዝ ሲገባ እንደ መደበኛ ክስ በጽሁፍ መልስ እንዱሰጥበት የሚደረግ ስላለመሆኑ በፍርድ ቤት የጸደቀ ለአፈጻጸም የቀረበ ዔርቅ እንደ ፍርድ የሚቆጠር እንጂ እንደ ውል ታይቶ በውል ሕግ መሰረት በፍ/ሕ/ቁ. 1678፣ 1731፣ 1757 እና 1771 ድንጋጌዎች መሰረት የሚመራ ስላለመሆኑ በፍርድ ቤት በፀደቀ የእርቅ ስምምነት ንብረት ከማዛወር ጋር በተያያዘ ሉከፈል የሚገባ የተጨማሪ እሴት ታክስን በተመለከተ በእርቅ ሥምምነቱ ማን ሉከፍል እንደሚገባ ያልተመለከተ ከሆነ የታክስ ክፍያው በገዢ (በመጨረሻ ተጠቃሚው) ሉከፍል የሚገባ ስለሆነ ሥመ-ሀብቱ ሲዛወር ገዢ ሉከፍል ይገባል በሚል የሚሰጥ ውሳኔ ፍርደን ለማስፈጸምና ሥመ-ሀብቱን ለማዛወር መታለፍ ያለባቸውን ሂደቶች እልባት የሚሰጥ እንጂ ከፍርደ/ከዔርቅ ሥምምነቱ ውጭ የተሰጠ ትዕዛዝ ተደርጎ የማይወሰድና የተጨማሪ እሴት ታክስ ክፍያው የሚመለከትው ለየትኛው ንብረት ነው፣ ያለተጨማሪ እሴት ታክስ ክፍያ ሉዛወር የሚችል ንብረት መኖር አለመኖሩን በመለየት አፈጻጸሙም የሚቀጥል ስለመሆኑ በተሰጠ ፍርድ ላይ ሥመ-ሀብት ዝውውር የሚደረገው ክፍያው ተጠናቆ ከመከፈል ጋር ያልተያያዘ ሆኖ የፍርድ ባለመብት ያልተፈጸመለት እንዱፈፀም የአፈጻጸም ክስ ባቀረበበት ሁኔታ በፍርድ ቤት ዲኝነቱን ማስፈጽም ሲገባ አቤቱታ ሲቀርብ የሚታይ ነው በሚል የሚሰጥ ውሳኔ አፈጻጸም ችልት ያለውን ተግባርና ኃላፉነት ያልተከተለ ስለመሆኑ ግዳታ ለመፈጸም ዋስትና እንዱቀርብ በዔርቅ በሥምምነት ላይ ባልተመለከተበት ሁኔታ በዔርቅ ሥምነት መሰረት ካልተፈጸመ የአፈጻጸም ክስ በማቅረብና ገንዘብ በባለዔዲው ካልተከፈለ ንብረት በማስከበር መብትን ማስፈጸም እንጂ ግዳታን ለመወጣት ቅድሚያ ዋስ እንዱቀርብ መጠየቅ ፍርድንና የሥነ-ሥርዓት ሕግን የተከተለ ስላለመሆኑ
የማይንቀሳቀስ ንብረትን በተመለከተ በወራሾች መካከል የውርስ ሀብት ክፍፍል ስምምነት ሉፈፀም የሚገባበትን ፍርማሉትን አስመልክቶ ግልጽ የህግ ድንጋጌ ባይኖርም የሚደረገው ስምምነት በተስማሚዎቹ መካከል መብትና ግዳታን የሚፈጥር ውል እንደመሆኑ መጠን የሚደረግ የክፍፍል ወይም የማዚወር ስምምነቶች ሁለ በጽሐፍ በሚገባ አኳኋን በፍርድ ቤት መዜገብ ወይም ውል ለማዋዋል ሥልጣን በተሰጠው አካል ፉት ላደረግና በሚመለከታቸው ወራሾች የተፈረመበት ላሆን የሚገባ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 1079፣ 1719፣1677 እና የፍ/ብ/ህ/ቁጥር 1723(2)
በግራ ቀኝ መካከል ላለ ክርክር አልባት ለመስጠት የእርቅ ስምምነት ተፈጽሞ በፍርድ ቤት በማጽደቅ በተሰጠ ዉሳኔ ሶስተኛ ወገንን በተመለከተ የተደረገ ክርክር ካለመኖሩም በተጨማሪ የተሰጠ ዉሳኔ በላለበት ፍርድ የመፈጸም ግዳታ የሚኖርበት የፍርድ ባለእዲዉ እንጂ ከጉዲዩ ጋር ግንኙነት የላለዉ ሦስተኛ ወገን ስላለመሆኑ የፍ/ብ/ስ/ስ/ሕግ ቁጥር 378 እና 392/1
በሽያጭ ውል ሻጭ ለተሸጠዉ ንብረት ዋጋዉን ከገዥ መጠየቅ የሚችለዉ እና ገዥም ንብረቱን የገዛበትን ዋጋ ለሻጭ ለመክፈል የሚገደደዉ ንብረቱን በዉለ በተመለከተዉ አግባብ ከተረከበ ወይም ያለበቂ ምክንያት ንብረቱን ለመረከብ ፍቃደኛ ያልሆነ እንደሆነ ብቻ መሆኑን፣ ገዥዉ ንብረቱን ተረክቦ ወይም መረከብ ሲገባዉ ያለ በቂ እና ህጋዊ ምክንያት ሳይረከብ ቀርቶ የንብረቱን ዋጋ ለሻጭ ያልከፈለዉ እንደሆነ ሻጭ ገዥዉ ገንዘቡን ተገድ እንዱከፍል ወይም ዉለ እንዱሰረዝ ወይም/እና ካሳ እንዱከፈለዉ ዲኝነት መጠየቅ የሚችል መሆኑን እና ሻጭ ይህን ዲኝነት ለመጠየቅ ግን በበኩለ በዉለ መሰረት የሚጠበቅበትን ግዳታ የተወጣ መሆኑን ወይም ለመወጣት ዝግጁ መሆኑን የማረጋገጥ ኃላፉነት ያለበት ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሕግ አንቀጽ 2274፣ 2279፣ 2303፣ 2329-2359 እና 2360
አንድ የማይንቀሳቀስ ንብረትን ባለሀብትነት በማወቅ የመመዝገብ ሥልጣን ያለው አካል ይዞታ በስጦታ የተገኘ መሆኑ ተረጋግጦ በባህር መዝገብ ተመዝግቦ የዚህ ይዞታና ቤት ባለቤት ስለመሆን በሚመለከተው አካል ፉት የተረጋገጠ እንዱሁም የባለይዞታው ህጋዊ ይዞታ አይደለም የሚል ወገን ቢመጣም መቃወሚያ እንዲይሆን የሚያደርግ ህጋዊ ሂደቱ ተጠብቆ በህግ ጥበቃ እየተደረገለት ያለ መብት በህግ አግባብ ለባለይዞታ የተላለፈ እና ይህንኑ ንብረት ህጋዊ ውክልናን በመያዝ ሲተዲድር የቆየ መሆኑ የሚያሳይ ሆኖ እያለ ይዞታው እንዱለቀቅና በውርስ ህግ አግባብ ሉጠየቅ ይገባል በሚል የሚሰጥ ውሳኔ ተገቢነት የላለው ፅጌ ቀለመወርቅ እና ወ/ሮ አረጋይ ከበደው
ይግባኝ ባይ ያቀረበዉ የይግባኝ ማመልከቻ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.327 (2) መሰረት ከሥር ፍ/ቤቶች የመዚግብት ግልባጭ ጋር ለፍ/ቤት ተያይዝ ባልቀረበለት፣ መዜገቡ ቀጠሮ የተሰጠው መሆኑን በግልጽ ለይግባኝ ባይ መነገሩ ባልተረጋገጠበት ወይም ይግባኝ ባይ ቀጠሮን ባላወቀበት ሁኔታ በቀጠሮ ቀን ባለመቅረቡ ቅሬታዉን መስማት አለመቻለንና ቅሬታዉን የማሰማት መብትም መታለፈን በመጥቀስ ይግባኙ አያስቀርብም በማለትና በመሰረዜ ፍርድ ቤት የሚያሳልፈዉ ትዕዚዜ የህግ ድጋፍ የላለዉ አቶ ታዬ ሰይፈ መኩሪያ እና የሟች ወ/ሮ ስርጉት ተፈራ ወራሾች (4 ሰዎች)
በመሬት ሽያጭ ግዢ ውል የተገኘ ይዞታ ላይ የይዞታ ማረጋገጫ በስም ውጥቶለትና ቤት በመስራት ግብርም እየተገበረበት ያለ ቢሆንም የመሬት ሽያጭ የተከለከለ በመሆኑ ይዞታው የተገኘበት መንገድ ህገወጥ ልባል ሲገባ የይዞታው መተላለፉያ መንገድ ሳይመረመር እና ህጋዊነቱም ከህገ መንግሥት ስለመሬት ማስተላለፉያ መንገድች በህጋዊ መንገድ ለመተላለፈ ሳይረጋግጥ ውሳኔ የሚሰጥ ቢላድ አህመድ ከሉፊ እና አንበር አህመድ ኡመር የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 40 (3)
በመርህ ደረጃ ደመወዝ የሚከፈለዉ በስራ ገበታዉ ላይ ተገኝቶ ተገቢዉን አገልግልት ለሰጠ የመንግስት ሰራተኛ በመሆኑ እና ስራ ሳይሰራ ደመወዝ የሚከፈለዉ በህግ የተመለከተ ድንጋጌ ሲኖር ብቻ እና ይህም ለመርሁ ልዩ ሁኔታ በመሆኑ በጠባቡ መተርጎም የሚገባዉ ሲሆን በወንጀል ተጠርጠሮ ጉዲዩ በፍርድ ሂደት ላይ የነበረና በእስር ምክንያት በስራ ገበታዉ ላይ ላልተገኘ ሰራተኛ መስሪያ ቤቱ ደመወዝ ለመክፈል የሚገደድ ጉለላ የዔፅዋት ማዔከል፣ የአዱስ አበባ ከተማ አስተዲደር ፏብሉክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት እና አቶ ተስፊዬ ገ/ፃዱቅ የፍደራል መንግስት ሰራተኞች አዋጅ ቁጥር 1064/2010 አንቀጽ 36 እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች
ቤት የተሰራበት ይዞታ ለባልና ሚስት በጋራ የተመራና ከአንደኛው ተጋቢ በሞት መለየት በኋላ በህይወት ባለው ላላኛው ተጋቢ የተሰራ መሆኑ ከተረጋገጠ በጋራ የተመሩት ቦታ የከተማ ይዞታ ሆኖ ቦታው የተሰጠው የመኖሪያ ቤት ለመሥራት በመሆኑ ቤቱ የመሬቱ አንድ አቋም ተደርጎ ስለሚቆጠር ቤቱን የሰራው ተጋቢ በቤቱ ላይ ያለው ባለሀብትነት መሬቱንም የሚጨምር ሆኖ እያለ፤ ባልና እና ሚስት አከራካሪው ቤት የተሰራበትን የከተማ ይዞታ አብረው ስለተመሩ ብቻ በአንደኛው ተጋቢ ጥረት የተፈራው ቤትና ሟቹ ያልነበረው መብት በውርስ ሉተላለፍ የሚችል ስላለመሆኑ የፍትሐ ብሓር ሕግ ቁጥር 1131፣ 1132 እና 826(2)
ክስ ለማቅረብ በሕግ ችልታ የላለው ሰው በመሆኑ በሞግዚት ወይም በተሾመለት እንደራሴ አማካይነት ክስ ላቀርብ ሲገባ በዚህ አግባብ ሞግዚትና አሳዲሪ ሆኖ የተሾመ ስለመሆኑ የቀረበ የፍርድ ቤት ውሳኔ በላለበትና ክስ ለማቅረብ ችልታ ያለው መሆኑን ሳይረጋገጥ ወደ ክሱ ሥረ-ነገር በመግባት ውሳኔ የሚሰጥ ስላለመሆኑ የፍብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 33(1)፣ 34(1) እና የፍ/ሕ/ቁ. 210
ከሁከት ይወገድልኝ ክስ ጋር በተያያዘ የፍርድ ቤት ክርክር የክስ ማቅረቢያ ጊዜ አስመልክቶ ለአስተዲደር አካል የመብት ጥያቄ ማቅረቢያ ጊዜ እና ለፍርድ ቤት ክስ ማቅረቢያ ጊዜን ለይቶ ማየትና የቀረበ የመብት ጥያቄ በእርግጥም በይርጋ የሚታገድ መሆኑን ለማጣራት ለመብቱ መጠየቅ መሰረት የሆነው ጉዲይ የተፈጠረበትን እና ለአስተዲደር አካል እና ለፍርድ ቤት የመብት ጥያቄው የቀረበበትን ጊዜ በአግባቡ ማየት የሚገባ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ህግ ቁጥር 1149(2) እና የፋዳራል ቤቶች ኮርፕሬሽን የቤቶች አስተዲደር መመሪያ ቁጥር 02/2010 አንቀፅ 56(1(ሀ)) በፍትሐ ብሓር ክርክር ጉዲይ ወደ ክስ ሥረ ነገር ክርክር ሳይገባ ክሱን ያቀረበው አካል ክስ ለማቅረብ የሚያስችል መብት እና ጥቅም የለውም በሚል ምክንያት አቤቱታውን ውድቅ ለማድረግ ክስ ያቀረበው አካል በእርግጥም መብት እና ጥቅም የላለው ለመሆኑ እርግጠኛ መሆንና በዚህ አኳኋን አቋም ለመውሰድ የሚያስችል ግልፅ ማሳያ ከላለ በቀር ክሱን ያቀረበው አካል የሚኖረው መብት እና ጥቅም በሥረ ነገር ክርክር ወቅት በማስረጃ የሚረጋገጥና በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህግ ቁጥር 33 መሰረት አቤቱታው ውድቅ የሚደረግ ስላለመሆኑ የሁከት ይወገድልኝ ክስ በቀረበበት ወቅት ለክሱ ምክንያት የሆነው ቤት በከሳሽ እጅ መኖሩ ካልተካደ ሁኔታው የሁከት ይወገድልኝ ክስ ለማቅረብ በቂ መብት የሚፈጥር በመሆኑ ከሳሽ በመጀመሪያው የክርክር ምዔራፍ ላይ መብት እና ጥቅም የለውም ልባል የማይችልና የቤቱ አያያዝ ህጋዊነት፣ በህግ ረገድ ስለሚኖረው ውጤት እና ተያያዥ ጉዲዮች በክርክር ሂደት ግራ ቀኙ በሚያቀርቡት የተሟላ ክርክር እና ማስረጃ ነጥሮ የሚወጣ ጉዲይ እንጂ ክስ ለማቅረብ ከሚኖር መብት እና ጥቅም ጋር የሚያያዝ ስላለመሆኑ የአንድ ንብረት ባለይዞታ የሆነ ሰው ንብረቱን በተመለከተ በህግ ከተረጋገጡለት መብቶች ውስጥ አንደ በሀብቱ ላይ የተፈጠረው ህገ ወጥ ሁከት እንዱወገድለት የሁከት ይወገድልኝ ክስ የሚያቀርብ ሰው ዋና ዋና ፍሬ ነገሮች የሆኑትን ሁከት ተፈጠረበት የተባለውን ንብረት/ሀብት/ ባልተጭበረበረ መንገድ በእጁ አድርጎ በእውነት የሚያዝበት መሆኑን እና በዚሁ ይዞታው ላይ በተከሰሰው አካል ህገ ወጥ በሆነ መንገድ ሁከት የተፈጠረበት መሆኑን ማረጋገጥ የሚጠበቅበት ስለመሆኑ የፍ/ብ/ህ/ቁ/1140፣ 1146 እና 1149
የባልና ሚስት የጋራ ሀብት በዓይነት እንዱከፊፈል ማድረግ ቅድሚያ ሉሰጠዉ የሚገባዉ የክፍፍል ሥርዓት መሆኑን እና በግራ ቀኝ ስምምነት ለአንደኛዉ ተጋቢ ንብረቱ እንዱሰጥ የማይደረግ ከሆነ ንብረቱ በሃራጅ እንዱሸጥ የሚደረገዉ ንብረቱን በዓይነት ማካፈል እንደማይቻል ሲረጋገጥ እና እያንዲንደ ተጋቢ ከጋራ ሀብቱ የተወሰነ ንብረት እንዱደርሰዉ ማድረግ ቅድሚያ ሉሰጠዉ የሚገባዉ የክፍፍል ሥርዓት ሲሆን በዚህ መልኩ እኩል ማከፊፈል የማይቻል እንደሆነ ልዩነቱን በገንዘብ እንዱካካስ በማድረግ ክፍፍለን መፈጸም የሚገባ ስለመሆኑ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር 79/95 አንቀጽ 102 (1 እና 2)
የፍትሐ ብሓር ክርክርን በመጀመሪያ ደረጃ ሥልጣን ለማየት ሥልጣን ያለው ፍርድ ቤት ተከራካሪ ወገኖች በግልጽ ባልጠየቁት ጉዲይ ላይ ዲኝነት የሚሰጥ ስላለመሆኑ የፍትሐ ብሓር ሥነ ሥርዓት ሕጉ ቁጥር 182(2) በመጀመሪያ ደረጃ ሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት በተደረገ ክርክር ላይ ያልተነሳ አዱስ ክርክር በይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ደረጃ ሉነሳ የሚችል ስላለመሆኑ የፍትሐ ብሓር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 329(1)
ዉል በፀና አኳኋን ተደርጓል ልባል በሚችል አኳኋን በተዋዋዮች ፈቃድ እና ችልታ፣ የዉለ ጉዲይ የሚቻል፣ ሕጋዊና ሞራላዊ ከመሆን አኳያ እና በሕግ ከተደነገገዉ ፍርም አንጻር ጉድለት ሳይኖርበት ጉድለት አለበት በሚል ክርክር ሳይቀርብበትና ለክርክሩ መነሻ የሆነዉን ዉል የሚያስፈርስ ምክንያት በላለበት፤ የዉል ግዳታ መፈጸሚያ ጊዜ በመዘግየቱ ምክንያት የደረሰ እነ አቶ ደልቦ ደንድሬ (2 ሰዎች) እና አቶ ደጀኔ ጌታነህ ካለ ተገቢዉን ኪሳራ እንዱጠየቅ ከሚቻል በስተቀር በዉለ የተመለከተዉን ጊዜ አለማክበር ዐይነተኛ የሆነ የዉል መጣስ ወይም ቁርጠኛ የሆነ የዉል መፈጸሚያ ጊዜ ተጥሷል የማይባልና ዉል የሚያስፈርስና የሚያሰርዝ ምክንያት ባለመሆኑ ውለ ሉፈጸም የሚገባ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 1711፣1808 ተዋዋይ ወገኖች የኪሣራ ክፍያ የተዋዋለት ለውለ አፈጻጸም መዘግየት ስለመሆኑ በግልጽ ካልተመለከተ በስተቀር ሉፈጸም የሚችል ውል ላይ ኪሣራ ለመጠየቅ የሚቻል ስላለመሆኑ የፍ/ሕ/ቁ. 1890(2)
ተደራራቢ ወንጀልች በአጠቃላይ በአንድ ጊዜ (ሀሳባዊ መደራረብ) ወይም ከአንድ በላይ በሆኑ ጊዜያት የተፈፀሙ ድርጊቶችን (ቁሳዊ መደራረብ) የሚመለከቱ ሲሆኑ መደጋገም የቁሳዊ መደራረብ መለያ ባህሪ በመሆኑ ተመሳሳይ ድርጊቶች በተለያዩ ጊዜያት ቢፈፀሙ ወይም የተለያዩ ድርጊቶች በተለያዩ ጊዜ ተፈፅመው ቢገኙ ቁሳዊ መደራረብ አለ ለማለት የሚቻል ሲሆን፣ በአንድ ነጠላ ድርጊት ከአንድ በላይ የሆኑ ወንጀልች መፈፀማቸው የሀሳባዊ መደራረብ መለያ ባህሪ ስለመሆኑ የወ/ህ/አ.60(ሀ)እና(ለ) በተደራራቢ ክሶች ፍ/ቤት በወ/ሕ/አ/577/3/ ድንጋጌ መሰረት የአምባጓሮ ወንጀል ተፈጽሟል ብል ያመነ ከሆነ ዐቃቤ ሕግ የወ/ሕ/አ/539/1/ሀ/ ተጠቅሶ በዛው በተፈጠረ አምባጓሮ ድርጊት ምክንያት ሰው የሞተ መሆኑን በመጥቀስ ተከሳሽ የሰው መግደል ወንጀል ፈጽሟል በማለት ያቀረበውን ክስ ድርጊቱ የተደራራቢ ወንጀልን መስፈርት የማያሟላ መሆኑን በመረዲት 2ኛው ክስ በ1ኛው ክስ ውስጥ የሚጠቃለል ነው ብል መወሰንና ታሪኩ ኬድ ኬሪ እና የፋዳራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ወንጀል የመስራት ሃሣብ የተፈፀመን ድርጊት ወንጀል እንደተደራረበ አድርጏ ተከሳሽ በ2ኛው ክስ ጥፊተኛ የሚባል ስላለመሆኑ
ተሽከርካሪ ከሚያደርሰው ግጭት የሚመነጭ ኃላፉነትን መድን ገቢው የመድን ሽፊን እንዱኖረው በማድረግ ኃላፉነት፤ በንብረት ላይ ለሚደርስ ኪሣራ የመድን ሰጭው የኃላፉነት መጠን ጣሪያው 100,000.00 ያልበለጠ እንደሆነ የተመለከተው በዋነኛነት የተጎጂውን ቁጥር ሳይሆን ጣሪያው የተወሰነው አደጋ በደረሰ ጊዜ እና የኃላፉነት ጣሪያው የደረሰን አደጋ የሚከተልና ጉዲት በንብረት ላይ በሚደርስ ጊዜ ጉዲት የደረሰባቸው የባለንብረቶች ቁጥር ግምት ውስጥ ሳይገባ በጠቅላላው አንድ ጊዜ ለተከሰተ አደጋ በንብረት ላይ ለሚደርስ ኪሣራ የተገለጸ ጣሪያ መሆኑና በአንድ ጊዜ፣ ቦታ እና ሁኔታ በተከሰተ አደጋ በንብረት ላይ ለሚደርስ ጉዲት፤ አደጋው በብዙ ባለንብረቶች ላይ ወይም በአንድ ሰው ንብረት ላይ ያደረሰው ኪሣራ ከ100ሺ በላይ ከሆነ መድን ሰጭው የመሸፈን ኃላፉነት ያለበት እስከ ብር 100,000.00 ድረስ ብቻ ስለመሆኑ የተሽከርካሪ አደጋ የሦስተኛ ወገን መድን አዋጅ ቁጥር 799/2005 አንቀጽ 16(1) (ሐ)
የፍደራል ፍርድ ቤቶች ስልጣን በሆኑ ጉዲዮች ላይ የክልል ከፍተኛ እና ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች፣ በቅደም ተከተል የፍደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትን እና የፋዳራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ስልጣን በዉክልና የማየት ስልጣን ያላቸው ሲሆን ሆኖም የፋዳራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትንም ሆነ የፋዳራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቶች በሀገሪቱ በሙለ ወይም በከፉል ማደራጀት እንደሚቻል በተደነገገው መሰረት የፍደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በብሓራዊ ክልላዊ መንግስት ውስጥ ከተደራጀ የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በዉክልና የማየት ስልጣን የላለዉ ስለመሆኑ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 80(2 እና 4)፣ አንቀጽ 78 (2) እንዱሁም የፋዳራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትን በተወሰኑ ክልልች ለማደራጀት የወጣ አዋጅ ቁጥር 322/95 አንቀጽ 2 የፍትሐብሕር ክስ የቀረበለት ፍርድ ቤት በቅድሚያ እንዱያከናዉን ከሚጠበቁት ተግባራት ዉስጥ አንደ የቀረበው ክስ ህጋዊ ብቃት ያለዉ መሆን ያለመሆኑን የማረጋገጥ ተግባር በመሆኑ ይህ ሲረጋግጥ መሰረት የሚደርገዉም በከሳሽ የቀረበዉን ክስ መሰረታዊ ይዘት እንዱሁም የተከራካሪ ወገኖችን ማንነት እና አድራሻ መሰረት በማድረግ ሲሆን፣ የቀረበዉ ብዙነህ ቢላ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ እና ሲ.አር.ሲ.ሲ ጋምቤላ አቦቮ ፐኚድ መንገድ ስራ ፔሮጀክት ህጋዊ ብቃቱን ያሟላ መሆን ያለመሆኑን በመወሰን ረገድ ግምት ዉስጥ መግባት ካለባቸዉ ሁኔታዎች ዉስጥም አንደ ፍርድ ቤቱ ጉዲዩን ለማየት የስረ-ነገር ስልጣን ያለዉ መሆን ያለመሆኑ ስለሆነ በስልጣን ስር ሉወድቅ የሚችል ካልሆነ የቀረበዉን ክስ ዉድቅ ማድረግ የሚገባ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥርዓት ህግ አንቀጽ 231 (1/ለ) እና አንቀጽ 9
ከሕግ-ዉጭ የሥራ ዉል ተቋርጦብኛል የሚል ሰራተኛ በአሰሪዉ የሥራ ዉለ ከሕግ አግባብ ዉጭ በሆነ አኳኋን እንደተቋረጠበት ማስረዲት የሚጠበቅበትና ሰራተኛው የሚሰራውን ስራ አሰሪው መቀበለን፣ ሥራን መስራት እንዲይቻል ወይም ሥራ መከልከልን በክርክር ማስረዲት አሰሪው ከሕግ አግባብ ዉጭ የሥራ ዉል አቋርጧል ወደሚል ድምዲሜ የሚያደርስ ስላለመሆኑ አሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 12(1-3) እና 32 (1/መ እና 2)
በባልና ሚስት ንብረት ክርክር የጋራ ንብረት የሆነውን የግል የሚያደርግ፤ የግል የሆነውን ንብረት የጋራ የሚያደርግ የንብረት ክፍፍል ስምምነት ህጋዊነት የላለው ስለመሆኑ የአማራ ብ/ክ/መ የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር 79/95 አንቀጽ 97(1) እና አንቀጽ 101
የከሳሽ ክስ በተከሳሽ የተካደ እንደሆነ በቅድሚያ ማስረጃዎችን አቅርቦ የማስረዲቱ ሸክም የሚወድቀዉ በመርህ ደረጃ በከሳሽ ላይ መሆኑ የማስረጃ አቀራረብ እና የማስረዲት ሸክም መርህ እንደተጠበቀ ሆኖ በልዩ ሁኔታ በቅድሚያ የማስረዲት ሸክም ከከሳሽ ወደ ተከሳሽ ላዞር የሚችለዉ ተከሳሽ በከሳሽ የተመለከተዉን ፍሬ ነገር አምኖ ኃላፉነት የለብኝም የሚልበትን አዱስ የፍሬ ነገር ክርክር ካቀረበ ወይም ከሳሽ የህግ ወይም የፍሬ ነገር ግምት ተጠቃሚ ከሆነ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥርዓት ህጉ አንቀጽ 258(1) እና 259(1)
አንድ ሰራተኛ በራሱ ጥፊት በድርጅት ንብረት ላይ ከተሰወነ የገንዘብ መጠን በላይ ጉዲት ማድረሱ በዱስፔሉን ኮሚቴ ከተረጋገጠ ያለምንም ማስጠንቀቂያ ከስራ የሚሰናበት ስለመሆኑ በህብረት ስምምነት ላይ ተደንግጎ በዚህ መሰረት ጥፊት የተፈፀመ ቢሆንም ሰራተኛው ከስራ ሳይሰናበት በገንዘብ መቀጮ ከደመወዙ በየወሩ 1/3ኛ እየተቀነሰ እንዱከፍል በሚል የሚሰጥ ውሳኔ ከደመወዝ እየተቀነሰ ሉከፍል የሚገባዉ በህብረት ስምምነቱ ላይ በተገለፀው የገንዘብ መጠን ድረስ ያለዉን ጉዲት እንጂ ከተቀመጠዉ ጣሪያ በላይ ላሆን የማይገባና ከዚህ በላይ ለሆነዉ ገንዘብ ሉጠየቅ የሚገባዉ ስልጣን ባለዉ ፍርድ ቤት ክስ ቀርቦ ግራ ቀኙ በሚያቀርቡት ክርክርና በማስረጃ ተጣርቶ ሲወስን ብቻ አቶ ጌታቸው ሀይለ እና የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፕርትና ልጅስቲክስ አገልግልት ድርጅት
በሽያጭ ውል ገዥዉ እቃዉ እንደዉለ ትክክል አይደለም ወይም ጉድለት አለበት በማለት እንዱሟላ ወይም ጉድለቱ እንዱስተካከል ለመጠየቅ ያለዉ መብት በጊዛ የተገደበ በመሆኑ የተረከበዉን እቃ ባጭር ጊዛ ዉስጥ መመርመር እና ልዩነት ካለም ባጭር ጊዛ ዉስጥ ማስታወቅ ያለበትና በእቃዉ ላይ ጉድለት መኖር አለመኖሩን ለማስታወቅ የሚቻልበት ጊዛ በስምምነት የተወሰነ ከሆነ ገዥዉ በዉል በተወሰነዉ ጊዛ ዉስጥ የማስታወቅ ግዳታውን ካልተወጣ ይህን የሚያነሳዉን የመብት ጥያቄ ሉያጣ የሚችል ስለመሆኑ በፍ/ብ/ህግ ቁጥር 2291(1) እና 2292፣ 2294፣ 2293 የግራ ቀኙ ክርክር እና ማስረጃ በተሟላ ሁኔታ ሳይሰማ እና ሳይጣራ የሚሰጥ ዉሳኔ የክርክር አመራር ጉድለት ብቻ ሳይሆን የተከራካሪ ወገኖችን እኩል የመሰማት መብት እና አንጻራዊ እዉነትን ከማረጋገጥ አንጻር ሲታይ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ነዉ ተብል ሉታረም የሚገባ ስለመሆኑ
ከብር 500.00(አምስት መቶ ብር) በላይ ለመበደር ወይም ለማበደር ወይም ለላላ ሰዉ ዋስ ለመሆን የተጋቢዎቹ ስምምነት የሕግ ግዳታን ባለማክበር አንደ ተጋቢ የውል ግዳታ ገብቶ ሲገኝ ላላኛው ተጋቢ ግዳታው እንዱፈርስ ክስ ሲያቀርብ የውል ግዳታ የገባው ተጋቢ ላላኛው ተጋቢ ግዳታ መገባቱን ያውቃል በሚል በቤተሰብ ሕጉ አንቀጽ 69/2 ስር የተደነገገዉን የ6 ወር የይርጋ ጊዜ በመቃወሚያ የሚያቀርብ ተከራካሪ (ተጋቢ) ላላኛዉ ተጋቢ ግዳታዉ መገባቱን እንዳትና መቼ እንዲወቀ ማስረዲት የሚጠበቅበት ስለመሆኑ በአንደኛዉ ተጋቢ የዉል ግዳታ ሲገባ በስምምነቱ ተሳታፉ ያልሆነ[ዉ]ችዉ ተጋቢ ዉል ይፍረስልኝ ክስ ለማቅረብ በሚያስችል ልክ ስለዉለ መኖር የተሟላ እዉቀት ሉኖረዉ(ልኖራት) ስለሚገባ በአንደኛዉ ተጋቢ የተደረገ የገንዘብ ብድር ዉል መኖሩን ላላዉ/ዋ ተጋቢ አወቀ/አወቀች ልባል/ልትባል የሚችለዉ/የምትችለዉ ቢያንስ የገንዘብ ብድር ዉለ ከማን ጋር እንደተደረገ፣ የምን ያህል ገንዘብ ብድር ዉል እንደሆነ፣ መቼ የተደረገ የብድር ዉል እንደሆነ ማወቅ ሲችል/ስትችል ስለመሆኑ የፍትሐ ብሓር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 33(2 እና 3) ፣ 80(2-4)፣85 እና 222/1፣ 258-260 እንዱሁም የፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 2001/1 የጋብቻ ፍቺ ተከትል በሚደረገዉ የባልና ሚስት ንብረት ክፍፍል ጊዜ ካልሆነ በቀር በተሻሻለው የፍደራል የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር 213/1992 አንቀጽ 68/መ እና 69/1 መሰረት የገንዘብ ብድር ዉል ሲደረግ ያልተሳተፈ ተጋቢ የብድር ዉለ እንዱፈርስ ለመጠየቅ ምክንያት ሉያደርግ የሚገባዉና ዉለ እንዱፈርስ ከመወሰኑ በፉት በፍሬ ነገር ደረጃ ሉረጋገጥ የሚገባዉ በገንዘብ ብድር ዉል ግዳታዉ በተዋዋይነት አለመሳተፈን ብቻ እንጂ ከዚህ ዉጭ ዉል ይፍረስልኝ በሚል ከሚቀርብ ክስ ጋር በተያያዘ በብድር ተገኘ የተባለዉ ገንዘብ ለትዲር ጥቅም ዉሎል ወይስ አልዋለም በሚለዉ ጭብጥ ላይ በማከራከር ዉሳኔ የሚሰጥ ስላለመሆኑ
በቤት ሽያጭ ውል ሻጭ የሆነው አካል ቤቱን ገዝቻለሁ ከማለት ውጪ ለገዥ ለማስተላለፍ በስሙ ያስመዘገበበት ሁኔታ ስለመኖሩ የሚገልጽ ማስረጃ ወይም ቤቱን ለመሸጥ የሚያስችል ላላ ህጋዊ ምክንያት ስለመኖሩ የሚያስረዲ ማስረጃ በላለበት የቤቱ ስመ ሀብት በገዥ ስም በመመዝገቡ ብቻ ሻጭ ቤቱን በሽያጭ ለማስተላለፍ ከዉል ወይም ከህግ የመነጨ መብት ያለዉ መሆኑን የማስረዲት ሸክም ባልተወጣበትና የራስ ባልሆነ ቤት ላይ የተደረገ የቤት ሽያጭ ውል ተፈፃሚነት የላለው ስለመሆኑ የፍ/ብ/ህግ ቁጥር 1808፣1784 እና ተከታዮቹን ድንጋጌዎች፣የፍ/ብ/ህ/ቁ 2281 እና 2282፣ እንዱሁም 1195 እና 1196
ይግባኝ ሰሚ ችልት በፍብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 345 መሰረት ተጨማሪ ማስረጃ የመቀበልና የመመዘን ሥልጣን ያለው በመሆኑ በዚህ አግባብ ማስረጃ ተቀብል በመመዘን የሚሰጠው ውሳኔ በሥር ፍ/ቤት ክርክር ያልቀረበ ማስረጃና ሥነ-ሥርዓታዊ አይደለም የማይባልና የክርክር አመራር ጉድለት ወይም የማስረጃ ምዘና መርሕ ስህተት ልባል የሚችል ኤፍ.ቲ.ሲ(FTC) ጠቅላላ የግንባታ ሥራዎች ኃ/የተ/የግል ማሕበር እና እነ አቶ ዲንኤል ዘውዳ (4 ሰዎች)
ፍርድ ቤት በክስ አቤቱታ ላይ የተገለፀው ነገር የማያስከስስ ሆኖ ሲያገኘው፤ እንዱሁም በክሱ ላይ የተገለፀው ጉዲይ ከፍርድ ቤቱ ሥልጣን ውጪ ሲሆን የቀረበለትን የክስ አቤቱታ ተቀባይነት የለውም ብል መወሰኑ ከሳሽ ክሱን አሻሽልና አስተካክል እንዲያቀርብ የማይከለክልና ክሱ ተቀባይነት የለውም መባለ ወይም መሰረዙ ከሳሽ ክሱን አሻሽል እና የጎደለውን አሟልቶ በዚያው ነገር እንደገና ክስ ከማቅረብ የሚያግደው ስላለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 231(1)፣ 232(2) እና 231 በድጋሚ ክስ ማቅረብ የማይቻለው በቀደመው ክርክር የተያዘው ጭብጥ እና የፍሬ ነገር ክርክር ተመሳሳይ መሆኑና የተከራካሪ ወገኖች አንድነት በመኖሩ ብቻ ሳይሆን በፍሬ ጉዲዩ ላይ የመጨረሻ ፍርድ የተሰጠ መሆኑ ሉረጋገጥ የሚገባ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 5(1) ኪሳራ ለማስከፈል የሚቀርብ የዲኝነት ጥያቄ ለፍርድ ቤት የሚቀርብ ሲሆን መሰል የዲኝነት ጥያቄን ተቀብል ዲኝነት ላሰጥ የሚችል ላላ የዲኝነት አካል በላለበትና የፍርድ ቤት ስልጣንም በቀጥታም ይሁን በግልጽ ባልታገደበት ሁኔታ ፍርድ ቤት ጉዲዩን ለማየት ስልጣን የለኝም በማለት የሚወስን ስላለመሆኑ
አንድን የቀረበ የወንጀል ክስ ለማረጋገጥ የሚያስችለትን ማስረጃዎች የመለየት እና የመወሰን ስልጣኑ የዓቃቤ በመሆኑ ክሱን ያረጋግጡልኛል ያላቸውን ማስረጃዎች እስካቀረበ ድረስ የቀረቡት ማስረጃዎች በእርግጥም ክሱን በህግ በተቀመጠው የማስረዲት ደረጃ የሚያረጋግጡ መሆን ያለመሆናቸው ከሚመዘን በቀር አንድን የማስረጃ አይነት ለይቶ “ካላቀረብክ” ተብል የሚገደድበት የህግ አግባብ የላለ ስለመሆኑ የወንጀል ህግ ሥነ ሥርዓት ቁጥር 133፣ 134፣ 141 እና 149(1) በወንጀል ጉዲይ የሚቀርበው ማስረጃ ደግሞ በማስረጃነት እንዲይቀርብ በህግ በልዩ ሁኔታ ካልተከለከለ በቀር ስለ ድርጊቱ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሉያረጋግጥ የሚችል ማናቸውም ማስረጃ ላቀርብ የሚችል ስለመሆኑ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ህገ መንግስት አንቀፅ 19(5) እና የወንጀል ህግ ሥነ ሥርዓት ቁጥር 137 የቀረበን ክስን ለማረጋገጥ ቀርበው ከተሰሙ ምስከሮች ውስጥ የግል ተበዲዮች በማስረጃነት ስለመቆጠራቸው እና ቀርበው ያለመሰማታቸው ላልች ማስረጃዎች እንዲይመዘኑ የማያደርግ እና ተከሳሽም ቢሆን የቀረበውን ማስረጃ በተገቢው ስርዓት ከሚጠይቅ በቀር ተበዲዮች በማስረጃነት ያለመቅረባቸው ለተከሳሽ መስቀልኛ ጥያቄን ከመጠየቅ አንፃር የመብት መጣበብ የሚፈጥር ስላለመሆኑ
አንድን የቀረበ የወንጀል ክስ ለማረጋገጥ የሚያስችለትን ማስረጃዎች የመለየት እና የመወሰን ስልጣኑ የዓቃቤ በመሆኑ ክሱን ያረጋግጡልኛል ያላቸውን ማስረጃዎች እስካቀረበ ድረስ የቀረቡት ማስረጃዎች በእርግጥም ክሱን በህግ በተቀመጠው የማስረዲት ደረጃ የሚያረጋግጡ መሆን ያለመሆናቸው ከሚመዘን በቀር አንድን የማስረጃ አይነት ለይቶ “ካላቀረብክ” ተብል የሚገደድበት የህግ አግባብ የላለ ስለመሆኑ የወንጀል ህግ ሥነ ሥርዓት ቁጥር 133፣ 134፣ 141 እና 149(1) በወንጀል ጉዲይ የሚቀርበው ማስረጃ ደግሞ በማስረጃነት እንዲይቀርብ በህግ በልዩ ሁኔታ ካልተከለከለ በቀር ስለ ድርጊቱ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሉያረጋግጥ የሚችል ማናቸውም ማስረጃ ላቀርብ የሚችል ስለመሆኑ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ህገ መንግስት አንቀፅ 19(5) እና የወንጀል ህግ ሥነ ሥርዓት ቁጥር 137 የቀረበን ክስን ለማረጋገጥ ቀርበው ከተሰሙ ምስከሮች ውስጥ የግል ተበዲዮች በማስረጃነት ስለመቆጠራቸው እና ቀርበው ያለመሰማታቸው ላልች ማስረጃዎች እንዲይመዘኑ የማያደርግ እና ተከሳሽም ቢሆን የቀረበውን ማስረጃ በተገቢው ስርዓት ከሚጠይቅ በቀር ተበዲዮች በማስረጃነት ያለመቅረባቸው ለተከሳሽ መስቀልኛ ጥያቄን ከመጠየቅ አንፃር የመብት መጣበብ የሚፈጥር ስላለመሆኑ
በስራ ሂደት አስተባባሪ የስራ ሀላፉነት በስራ መዘርዜር አግባብ ስራን አለመስራት ምክንያት የወንጀል ድርጊት ከተፈፀመ በወ/ህ/አ.420(2) መሰረት የስራ ሀላፉነትን ባለመወጣት የወንጀል ድርጊት የሚያስጠይቅ እንጂ ስራዎችን መከታተልና መቆጣጠር ሲገባ ይህንን ግዳታ ባለመወጣት በስር የማስተባብር የስራ ሀላፉነት በአግባቡ ባለመቆጣጠር የመንግስትን ስራ በማያመች አኳኋን በመመምራትና የደረሰን ጉዲት በመጥቀስ የሙስና ወንጀልችን ለመደንገግ የወጣን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀፅ 13(2) መሰረት በማድረግ ክስ የሚቀርብ የአ.ብ.ክ.መ. ጠቅላይ ዓ/ህግ እና አቶ አዱስ አለሙ
የቀረበ ክስ በአንድ በኩል የውል አለመፈጸምንም መሰረት ያደረገ መሆኑን ሲያሳይ በልላ በኩል ውለ ከሚሸፍነው ጉዲት በላይ ስለደረሰ ጉዲቱን አጠቃል የቀረበ ከሆነ ከውል ውጭ ግንኙነትንም መሰረት ያደረገ የክስ አቀራረብ የተከተለና የውል ጉዲት ኪሣራ ማዔቀፍ ውስጥ የሚታይ እንጂ ግንኙነቱን ከውል ውጭ የሚያደርገውና ክስ አቀራረቡ የክሱን መሰረት ግልጽ ያላደረገ በመሆኑ በክስ አቤቱታው ላይ ትክክለኛ የሆነው የውል ግንኙነት በሚያሳይ መልኩ እንዱሻሽልና ተከሳሽም በተሻሻለው ክስ መሰረት ክርክር እንዱያቀርብ ተደርጎ ክርክሩ የሚመራ ስለመሆኑ የፍብ/ስ/ስ/ህ/ቁ. 91/1/
ተከሳሽ የዋስትና መብት ተጠብቆለት የዓቃቤ ሕግ ክስና ማስረጃ ሲሰማ በመገኘት ምስክሮች የመጠየቅና የመመርመር መብቱን በአግባቡ ከተጠቀመ ብይን ለመስጠት በተያዘው ቀነ ቀጠሮ አለመቅረቡ ፍርድ ቤት የዓቃቤ ሕግን ማስረጃ መርምሮ አስቀድሞ የሰራውን ብይን እንዲያነብ፤አስቀድሞ የተሰራ ብይን ከላለም በዔለቱ ወይም በቀጣይ ቀጠሮ ብይን እንዲይሰጥ የሚያግድው ስላለመሆኑ የወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 161 እና ተከታይ ድንጋጌዎች፣ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 20/4
በሕብረት ሥምምነት መሰረት የሰራተኛ ተወካይ የሆነ ግለሰብ የማሕበሩ ተወካይ በመሆኑ በዚህ አመራርነት የመገናኛ ብዙኋንን በመቀጠም በማሕበሩ አባላት ላይ ደርሰዋል ያለትን የመብት ጥሰቶችና ግድፈቶች በመግለጽ ሰራተኛዉ በአጠቃላይ ችግሮች አለበት የሚል የተደረገ ቃለምልልስ የተሳሳተ መረጃ በመስጠት ስምና ዝና የሚያጎድፍ፣ መልካም ግንኙነት የማያሻክርና ከባድ ጥፊት ተፈጽሟል የማያስብልና የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና አቶ ተከስተ ካሴ ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 27(1)(ሸ) ድንጋጌ ተጥሷል በሚል ለስራ ስንብት ምክንያት ላሆን የሚችል ስላለመሆኑ
በባል ወይም በሚስት ስም ተመዜግቦ የሚገኝ ቤት በጋብቻ ወቅት በጋራ ጥቅም ላይ የዋለ በመሆኑ የጋራ ነው በሚል የንብረት ክፍፍል ዲኝነት ሲቀርብ የጋራ ንብረት ነው የተባለበት ምክንያት በትዲር ውስጥ ስላፈሩት ነው ወይስ የግል ንብረት የነበረውን በጋብቻቸው ጊዛ የጋራ ያደረጉት የሚለውን በመለየት ውሳኔ የሚሰጥበትና ቤቱ የግላ ነው በሚል የሚቀርብ ክርክር የግል ስለመሆኑ ማስረዲት የሚጠበቅበትና የግል ንብረት መሆኑን ካሳየ የግል ንብረቱ የጋራ ሆኗል የሚል ተከራካሪም ይህንን ማስረዲት የሚጠበቅበት ስለመሆኑ ቤት በባል ወይም በሚስት ስም ተመዜግቦ ያለ መሆኑ ተረጋግጦ እያለ በትዲር ባለበት ጊዛ ሲጠቀሙበት የነበረ መሆኑ ባልተካደበት የጋራ ንብረት ስለመሆኑ የተቀመጠውን የህግ ግምት ቤቱ በስሙ የተመዘገበው ተጋቢ የግል ንብረቱ መሆኑን በማስረጃ ማስረዲት እየተገባ የጋራ ንብረት መሆኑን አላስረዲም/አላስረዲችም ልባል የሚችል ስላለመሆኑ የተሻሻለው የፍደራል የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር 213/92 አንቀጽ 63(1)
በመጀመሪያ ደረጃ ክርክር የቀረበለት ፍ/ቤት ተከራካሪ ወገኖች በዝርዝር ባቀረቡት ወይም በግልጽ ባመለከቱት ጉዲይ ላይ ተመስርቶ በህጉ አግባባ ውሳኔ ከሰጠ በኋላ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ይህን ውሳኔ ሲሽርም ሆነ ሲያሻሽል ግን በህግና በማስረጃ የተደገፈ ምክንያት ላሰጥ፣ ግራ ቀኝ የጠየቁትን የይግባኝ የዲኝነት ጥያቄ፤ ክርክሩ የሚመራበት የሥነ ሥርዓት ህግ ለይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የተሰጠውን የዲኝነት ስልጣን እንዱሁም የስር ፍርድ ቤት ያረጋገጠውን ፍሬ ነገር መሰረት ሉያደረግ የሚገባ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 182(2) እና 348(1)
የሰራተኛ ማህበር አመራር በግለ ሳይሆን በሰራተኛ ማሕበሩ በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት በሚዱያ የሚሰጥ የቃለምልልስ ማብራሪያ በጥቅለ አሰሪውን የማይወክለና ምክትል ሉቀመንበርነት በሚመራው ማሕበርና በማሕበሩ አባላት ላይ ደርሰዋል ያለትን የመብት ጥሰቶችና ግድፈቶች በመግለጻቸው የተሳሳተ መረጃ በመስጠት ስምና ዝና የሚያጎድፍ፣ መልካም ግንኙነት የሚሻክር ከባድ ጥፊትና በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 27(1)(ሸ) ድንጋጌ መጣሱን የሚያስረዲ ሳይሆን በአሰሪው ዱሲፔሉን ኮሚቴው በሕብረት ሥምምነቱ በተመለከተው አግባብ የሰራተኛ ማሕበር ተወካዮች መሳተፍ ሲገባቸው ባልተገኙበት የውሳኔ ሃሳብ ቀርቦ አስፈላጊ ሂደቶችን ሳይከተል በተሰጠ ውሳኔ የሚደረግ የሥራ ስንብት ሕገ-ወጥ ስለመሆኑ የአሰሪው ስንብት ህገ ወጥ ከሆነ የሥራ ውለ ከሕግ ውጭ በአሰሪው የተቋረጠበት ሰራተኛው ወደሥራ ሉመለስ የማይችለው ከሥራው ጠባይ ግንኙነት የተነሳ ወይም ከክርክር ሂደት ከተወሰደው ግንዛቤ በሥራ ቢቀጥል ከፍተኛ ችግር ያስከትላል ተብል በፍርድ ቤቱ ሲታመን እንደሆነ በአዋጁ አንቀጽ 43(3) ላይ የተደነገገው ከፍተኛ ችግር የሚለው የሕጉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፔ እና አቶ ማርቆስ የሱወርቅ ማንኛውንም ዓይነት ጉዲት ሰራተኛውን ወደሥራው እንዲይመለስ ማድረግ የማይችል እና የሚያስከትለው ጉዲት ጉልህ ላሆን የሚገባና ሰራተኛው ከሥራ ኃላፉነቱ ጋር የተያያዘ ጥፊት ካልፈፀመና ወደሥራ ቢመለስ ሥራው ላይ የሚያደርሰዉ ከፍተኛ ጉዲትን አሰሪው ካላሳየ በቀር ሰራተኛው ወደስራው የሚመለስ ስለመሆኑ የአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 43(1)(2)
የአክሲዮን ማህበር አባላት የሚጠበቅባቸዉን ክፍያዎች ሳይከፍለ በመቅረታቸዉ ከማህበር አባልነታቸዉ እንዱወጡ የማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ የወሰነዉ ዉሳኔ እንዱሰረዜላቸዉ ክስ አቅርበዉ ተቀባይነት ያጣ ሆኖ ሳለ፣ በፍ/ቤት ክርክር የማህበሩ አባላት ከአባልነት ይሰረዘ በማለት ማህበሩ የሚያቀርበዉ አቤቱታ ዲግመኛ የቀረበ ጉዲይና የክርክር አመራር ጉድለት ያለበት ነዉ የሚባል ስላለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.5 (1)
አፈፃፀም ለአፈፃፀሙ መነሻ የሆነውን መሰረታዊ ፍርድ/ውሳኔ የሚከተል በመሆኑ ለአፈፃፀም መነሻ የሆነን ፍርድ በይግባኝ ያላሻረ ወይም እንዱሻሻል ያላደረገ ተከራካሪ ወገን በዋናው ጉዲይ ላይ ሉነሱ የሚገባቸውን የክርክር ነጥቦች በአፈፃፀም በተያዘው መዝገብ ላይ የክርክሩ መሰረት ሉያደርጋቸው የማይችልና የተሰጠው ፍርድ እንዱሻር የተደረገ መሆኑን በመጥቀስ የቀረበ ክርክርም ሆነ ማስረጃ ከላለ አፈፃፀሙን የሚመራው ፍርድ ቤት ፍርደን የሚያስፈፅመው በስነ ስርዐት ህጉ በተዘረጋው ስርዐት መሰረት እንደ ፍርደ ይዘትና መንፈስ ውጤት ባለው መልኩ በፍርደ አግባብ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ስ/ስ/ህ/ቁ.372፤378፤392(1)
ፍርድ ቤት ተከራካሪ ወገኖች በዝርዝር ባላቀረቡት ወይም በግልጽ ባላመለከቱት ጉዲይ ላይ ፍርድ መስጠት የማይችልና በተከራካሪ ወገን ያልተነሳን መከራከሪያ ፍርድ ቤት በራሱ አንስቶ ውሳኔ የሚሰጥ ስላለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 182(2)
ኢትዮጵያዊ የሆነ ዜጋና የውጭ ሀገር ዜጋ ህጋዊ ጋብቻ ፈፅመው በትዲር አብረው መኖር የሚከለክላቸው ህግ እስከላለ ድረስ ጉዱፈቻ ለውጭ ሀገር ዜጋ ተከልክሎል በሚል ብቻ ከትዲራቸው በፉት የባል ወይም የሚስት ልጅ የሆነውን ላላኛው ተጋቢ በጉዱፈቻ ለመውሰድ የጉዱፈቻ ስምምነት እንዱፀድቅላቸው የሚያቀርቡትን አቤቱታ ውድቅ በማድረግ የሚሰጥ ውሳኔ ተገቢነት የላለው ስለመሆኑ የተሻሻለው የፍደራል የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር 213/92 አንቀጽ 187
በትዲር ጊዜ በርከት ያለ ገንዘብ ወጪ ያደረገ ተጋቢ ይኸው ገንዘብ ለትዲር ጥቅም እንዲልዋለ ክርክር ሲቀርብበት ገንዘቡ በሙለ ለትዲር ጥቅም ስለመዋለ የቀረበውን ክርክርና ማስረጃ ማስተባበል የሚጠበቅበት ሲሆን ማስተባበል ካልቻለ የላላውን ተጋቢ ድርሻ ገንዘብ የሚከፍል ስለመሆኑ የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር 213/92 አንቀጽ 62(1)
ውል ያልፈጸመ ወገን ያልተፈጸመው ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ካልሆነ በስተቀር ውል ያልፈጸመው ወገን የደረሰውን የጉዲት ኪሣራ የሚከፈለው ተዋዋዮች በፍ/ሕ/ቁ. 1889 መሰረት አስቀድመው የወሰኑት ከሆነ በውለ የተመለከተውን መጠን ሲሆን ተዋዋዮች አስቀድመው ኪሣራውን ካልወሰኑ በክርክር ሂደት ፍርድ ቤት ኪሣራውን በማስረጃ አጣርቶ የሚወሰን ሲሆን ከውል ውጭ ኃላፉነት መሰረት ያደረገ ከሆነ የሚከፈለው ካሣ ከደረሰው ጉዲት ጋር ተመዛዛኝ ወይም ተመጣጣኝ መሆን ያለበት ስለመሆኑ የፍ/ሕ/ቁ. 1790 እና 1791 እንዱሁም 2090(1)
ኑዛዜ በመንፈስ መጫን የተደረገና ከሟች የቀድሞ ጋብቻ የሚወለደ ልጆችን በዝምታ ከውርስ የመንቀል ውጤት አለው በሚል ኑዛዜ እንዱሰረዝ ለቀረበ አቤቱታ ተናዛዡ የኑዛዜ ተጠቃሚዎች እንዲያበላልጥ በህግ የተቀመጠ ክልከላ ሳይኖር ሟች የሰፊ መብት ለወራሾች መስጠታቸው ኑዛዜው በመንፈስ መጫን የተደረገ፣ የላልች ወራሾችን መብት የጎዲና ውርሱ ተጣርቶ የእያንዲንደ ወራሽ ድርሻው ሳይታወቅ በውጤቱ ወራሾችን ከውርስ የነቀለ በመሆኑ ፈራሽ ነው የሚባል ስላለመሆኑ የፍትሐ ብሓር ሕግ ቁጥር 868
የአስተዲደር ተቋም በዔለት ተዔለት ተግባሩ በሰዎች መብት ወይም ጥቅም ላይ በሰጠው የአስተዲደር ውሳኔ ጥቅሙ የተነካበት ሰው የክለሳ አቤቱታ ማቅረብ የሚችል ሲሆን ከዚህ በቀር የአስተዲደር ውሳኔው የተሰጠው አዋጁ ከመውጣቱ በፉት ከተሰጠ ውሳኔ ጋር በተያያዘ በመሆኑ የክለሳ አቤቱታ ላቀርብበት አይችልም እንዱሁም በእንዱህ አይነት ሁኔታ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ስልጣን አይኖረውም የሚባልበት የህግ ምክንያት የላለ ስለመሆኑ የፍትሐ ብሓር ሕግ ስለ አስተዲደር ክፍልች አንቀጽ ሶስት ምዔራፍ አንድ ቁጥር 401(1) እና 402(1) እንዱሁም የአስተዲደር ሥነ ሥርዓት አዋጅ ቁጥር 1183/2012 አንቀጽ 48(2) እና 49(1) በአስተዲደር ሥነ ሥርዓት አዋጁ መሰረት በሚከናወኑ የክለሳ ክርክሮች በአዋጁ የተመለከቱ ሥነ ሥርዓት ነክ ድንጋጌዎች የሚፈፀሙ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ የክለሳ ስነ ስርዓት ጉዲዮች ላይ አግባብነት ያላቸው የፍትሐ ብሓር ሥነ ሥርዓት ሕግ ድንጋጌዎች ተፈጻሚነት ያላቸው ስለመሆኑ አስተዲደር ሥነ ሥርዓት አዋጅ ቁጥር 1183/2012 አንቀጽ 58
የሁከት ይወገድልኝ የክስ አቤቱታ ቀርቧል ለማለት የሚቻለው ለክርክሩ መንስዓ የሆነው ንብረት በእጅ አድርጎ የሚገኝ እና ንብረቱ ላይ በእውነት ለማዘዝ እንዱችል የንብረቱ አያያዝ ያልተጭበረበረና በማናቸውም መንገድ ሕገ ወጥ በሆነ ሁኔታ ያልተያዘ መሆኑ ሲረጋገጥ እና ተከሣሽ ድርጊቱን እንዱፈፅም የተፈቀደለት መብት ወይም ስልጣን ያለው ስለመሆኑ በማይታበይ ሁኔታ ማስረዲት የሚጠበቅ ስለመሆኑ የፍ/ብ/ሕግ ቁጥር 1140ና 1149
ከይዞታ ላይ አላግባብ ተቀንሶ የተሰጠ ካርታ ይምከንልኝ የዲኝነት አቤቱታን ጨምሮ የአስተዲደር ስነ ስርዓት አዋጅ ከወጣ በኋላ በአስተዲዲር መስሪያ ቤቶች በዔለት ዔለት ስራቸዉ መሰረት የሚሰጡ አስተዲደራዊ ውሳኔዎች ላይ ቅሬታ ያለው አካል በአስተዲደር ስነ ስርዓት አዋጅ በተዘረጋዉ ስርዓት መሰረት ያለትን ሂደቶች ተከትል ሳይጨርስ (exhaustion of available remedies) በአስተዲደራዊ ተቋሞቹ የቅሬታ ማስተናገጃ ቅሬታ ሰሚ አካል ጋር ቀርቦ ተቋሙ የመጨረሻ ዉሳኔውን ባልሰጠበት ሂደት ፍርድ ቤቶች ጉዲዩን በቀጥታ ክስ ለማየት ስልጣን ያላቸው ስላለመሆኑ የፍ/ስ/ሰ/ህግ ቁጥር 9(2)፣ እና የአስተዲደር ስነ ስርዓት አዋጅ 1183/2013 አንቀጽ 2(3)፣ 43 እና 44
የሉዜ ዉል ከሕግ ዉጭ ተቋርጦብኛል፤ በዉል ያገኘሁት መብት እንዱከበርልኝ፣ እንዱወሰንልኝ በማለት የሚቀርብ የዲኝነት ጥያቄ በተሻሻለው የአዱስ አበባ ከተማ አስተዲደር ቻርተር አዋጅ ቁጥር 361/95 አንቀጽ 41 (1) (ሀ) እና (መ)፣ በድሬደዋ አስተዲደር ቻርተር በአዋጅ ቁጥር 416/1996 አንቀጽ 33 (1) (ሀ) እና (መ) ሥር የሚወድቅ ጉዲይ መሆኑን የሚያመለክት ነገር ስለላለ በአዱስ አበባ ከተማ አስተዲደርም ሆነ በድሬዲዋ ከተማ አስተዲደር ዉስጥ ከሉዜ ዉል አፈጻጸም ጋር የተያያዘ ጉዲዮች መሰረት በማድረግ የሚቀርበዉን ክስ ሰምቶ ለመወሰን የሥረ-ነገር የዲኝነት ስልጣን ያላቸዉ የፋዳራል ፍ/ቤቶች እንጂ የአዱስ አበባም ሆነ የድሬዲዋ ከተማ የአስተዲደር ፍ/ቤቶች ይህን ጉዲይ ለማየት የሥረ-ነገር የዲኝነት ስልጣን ያላቸው ስላለመሆኑ የኢ.ፋ.ዳ.ሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 37 (1)፣ 79 (1) ሐጂ መሀመድ እስማኤል እና የድሬዲዋ አስተዲደር ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ፣ አቶ ጌታቸዉ ረጋሳ ካባ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.4 (የፋ/ፍ/ቤቶችን አዋጅ እንደገና ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር 1234/2013 መሰረት በፋ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት ቀደም ሲል በ #### #### የሰ/መ/ቁ 54697 መዝገብ ላይ ተሰጥቶ የነበረው የህግ ትርጉም ተለውጧል።) የሉዜ ዉል በሕግ በግልጽ የአስተዲደር ዉል ነዉ ተብል ያልተመለከተ እና የከተማ ቦታን በሉዜ ዉል በመያዜ የመጠቀም መብት ከፍ/ብ/ሕ/ቁ.3132 ድንጋጌ አንጻር ሲታይ በዙህ ድንጋጌ ሥር የተመለከቱትን ሁኔታዎች የሚያሟላ ባለመሆኑ የአስተዲደር ዉልች ሥር የሚወድቅ ነዉ ልባል የሚችል ስላለመሆኑ
የሟች ወራሽ ላልሆነ ሰዉ የተሰጠ የወራሽነት ማረጋገጫ ማስረጃ እንዱሰረዝ መብት ያለዉ ሰዉ ክስ ሲያቀርብ ተከሳሹ የወራሽነት መብት የላለዉ መሆኑን በክሱ የማሳየት እና ይህንኑ የማረጋገጥ ኃላፉነት ያለበት ስለመሆኑ የፍትሐብሕር ህግ አንቀጽ 997-999 በፍትሐብሕር ህግ አንቀጽ 1000(1) ላይ የተመለከተዉ የይርጋ ጊዜ የወራሽነት ማስረጃን ለማሰረዝ ወይም ህጋዊ መብት በላለዉ ሰዉ የተያዘ የዉርስ ንብረት እንዱለቀቅ የሚቀርብ ክስ የሚቀርብበትን ጊዜ የሚመለከት በመሆኑ ይህም በባህሪዉ ክስ እንዲይቀርብ የሚከለክል (limitation of actions) ስለመሆኑ አንድ ሰዉ የወራሽነት ማስረጃን በተወሰነ ጊዜ ዉስጥ ከፍርድ ቤት ካልወሰደ ወይም ወራሽነቱን ካላሳወጀ የመዉረስ መብት እንደሚያጣ (extinctive prescriptive) በህግ የተመለከተ ድንጋጌ ባለመኖሩ የተሰጠ ማስረጃ ሉሰረዝ ይገባል በሚል የሚቀርብ ዲኝነት ተቀባይነት የላለዉ ወ/ሮ ገነት ጉልላት እና ወ/ሮ ተቋመወርቅ በለጠ
ፍርድ ቤት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያዎችን ውድቅ በማድረግ በዋናው ፍሬ ጉዲይ ላይ ክርክር ለመስማት ቀጠሮ መለወጡ ብቻ ከስረ-ነገሩ ፍርድ በፉት ይግባኝ ላቀርብበት የማይችልና በጉዲዩ ላይ የመጨረሻ ፍርድ ወይም እልባት የተሰጠበት ባለመሆኑ በዚህ ሁኔታ ቅሬታ ካለ በስረ-ነገሩ ጉዲይ እነ ወ/ሮ አታሬ አሳላ (3 ሰዎች) እና እነ ወ/ሮ ሹምቡቤ ሻሬቾ የመጨረሻ ፍርድ ከተሰጠ በኋላ መቃወሚያው በመታለፈም ያለውን ቅሬታ ጨምሮ በአንድ ላይ በማጠቃለል ይግባኙን/የሰበር አቤቱታው የሚቀርብ እንጂ ክርክሩ ቀጥል ባለበት ሁኔታ በመቃወሚያ በተሰጠ ብይን ላይ ይግባኝ የሚቀርብ ስላለመሆኑ የፍ/ብ/ስ/ሰ/ህ/ቁ 320(3) (7 ሰዎች)
በስር ፍርድ ቤት ለቀረበ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ላላው ተከራካሪ ወገን በጉዲዩ ላይ የሚያቀርበው ክርክር ከተሰማ በኋላ ፍርድ ቤት ውሳኔ ለመስጠት ተገቢ መስል የገመተውን ማስረጃ በመመርምር የቀረበው መቃወሚያ በተገቢና በቂ በሆነ ማስረጃ የተደገፈ መሆን አለመሆኑን እነ ወ/ሮ ብርቄ ታደሰ (3 ሰዎች) እና አቶ ንጉሴ ታደሰ ነገርን ለማጣራት እና ማስረጃ ለመመዘን በህግ በተሰጠው ስልጣን መሰረት የሰጠውን ውሳኔ፤ የክልል ሰበር ሰሚ ችልት ማስረጃውን መዝኖ፣ ከወረዲ ፍርድ ቤት እስከ ክልል ይግባኝ ሰሚ ድረስ ያለ ችልቶች አግባብነትና ተቀባይነት ያለውን ማስረጃ ተቀብለው በመመዘን አረጋገጥን ከሚለት የፍሬ ነገር መደምደሚያ በመውጣት ወሳኔ የሚሰጥ ስላለመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ህ/ቁ 245(1) እና (2)
በግራ ቀኙ መካከል የሽያጭ ውል የላለና ረቂቅ ውል መሆኑና የሚፈጽሙት የቤት ሽያጭ ዉል የለም ከተባለ ግራ ቀኙ ከዉለ በፉት ወደ ነበሩበት ቦታ የሚመለሱና ለቤት ሽያጭ በሚል የተከፈለው ገንዘብ የሽያጭ ዋጋ ከፉል (ቅድሚያ) ክፍያ እንጂ ቀብድ አለመሆኑ አቶ ጌታሁን ኪዲነማርያም እና እነ ወ/ሮ አሰለፈች በቀለ (7 ሰዎች) የተከፈለ ገንዘብ ያህል መመለስ እንጂ አጠፋታ እንዱከፍል የሚያስገደደ ስላለመሆኑ የፍ/ብ/ህግ ቁጥር 1885(2) እና 1815(1)
የቤት ሽያጭ ዉል ስለመደረጉ ክርክር በቀረበበት ሁኔታ ዉለ በጽሁፍ መደረጉን ብቻ ሳይሆን ስርዓቱን ተከትል ዉል ለማዋዋል ስልጣን ባለዉ አካል ፉት የተረጋገጠ የቤት ሽያጭ ዉል ባልቀረበበትና ይህም በክርክሩ ሂደት የተረጋገጠ ፍሬ ነገር ሆኖ፤ ረቂቅ ነዉ የተባለ ሰነድ ላይ እነ አቶ ጳውልስ ኦርጂኖ (2 ሰዎች) እና አቶ ተስፊዬ ኤጌድ ፊርማ እና የምስክሮች ቃል መሰረት በማድረግ በግራ ቀኙ መካከል የቤት ሽያጭ ዉል መኖሩ ሉረጋገጥ የሚችል ስላለመሆኑ የፍ/ብ/ህግ ቁጥር 1720(1) እና 1723/1/፣ 1678 (ሐ)፣ 1719(2) የቤት ሽያጭ ዉል የለም ከተባለ ግራ ቀኙ ከዉለ በፉት ወደ ነበሩበት ቦታ ሲመለሱ ለቤት መግዣ በሚል የተከለፈ ገንዘብ ቀብድ ሳይሆን የሽያጭ ዋጋ ከፉል ክፍያ መሆኑ ከተረጋገጠ የተከፈለው ገንዘብ ያህል የሚመለስ እንጂ አጠፋታ እንዱከፍል በሚል የሚያስገድድ ስላለመሆኑ የፍ/ብ/ህግ ቁጥር 1885(2) እና 1815(1)
ሁከት እንዱወገድ በሚል በቀረበ ክስ ሁከት ተፈጠረበት የተባለው ቤት ባለቤትነት አከራካሪ፣ ከሳሽም ቤቱ በውርስ የተገኘና ባለቤት እንደሆነ የገለጽ ከሆነ፤ ተከሳሽ የሚያነሳው ባለቤትነትን የተመለከተ ክርክር አግባብነት ያለውና ቤቱ የከሳሽ የግል ሀብት አለመሆኑ ተጣርቶ የሚሰጥ ውሳኔ ከሳሽ ለጠየቁት ዲኝነት ምላሽ የሰጠ እና በአግባቡ የተሰጠ ፍርድ ነው ከሚባል በቀር፤ፍርድ ቤት ከቀረበለት የሁከት ይወገድልኝ ክስ ጭብጥ ወጥቶ የቤት ባለቤትነት ጉዲይ ላይ ፍርድ ሰጥቷል የሚያስብል እነ አቶ ብርሃኑ ሻይ (4 ሰዎች) እና የአዱስ ከተማ ክፍለ ከተማ የይዞታ አስተዲደር የሽግግር ጊዜ አገልግልት ፔሮጀክት ጽ/ቤት (2 ሰዎች)
ጋብቻ በህጋዊ መንገድ ሳይቋረጥ ላላ ትዲር ከተመሰረተ በኋላ በተፈራ ቤት ላይ የበፉት/የመጀመሪያው ተጋቢ በቤት ማፍራቱ ላይ አስተዋፅኦ የላለው ስለመሆኑ የተረጋገጠ ቢሆንም ቤቱ በተፈራበት ወቅት የቀደመው ጋብቻ ያልተቋረጠ የነበረ በመሆኑ በቤቱ መፈራአት ላይ አስተዋጽኦ የላለው ተጋቢ የቤቱ ቀሪ ግማሽ ድርሻ(50%) ከሆነው ከቀድሞ ተጋቢ ድርሻ ውስጥ ግማሹን (25%) ድርሻ የማያሳጣውና የሁለተኛው ጋብቻ ባል/ሚስት ቤቱ የተፈራው በጋብቻ ውስጥ ባለበት ወቅት በመሆኑ በተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር 213/92 አንቀጽ 62(2) መሰረት የቤቱ ግማሽ (50%) ድርሻ ባለመብት ሃዱያ ያሲን ሸዩቦ እና ሁሴን ሰኒ ኢብራሂም
ስለ ጋብቻ መፍረስ በተመለከተ ውሳኔ የመስጠት ወይም የማጽደቅ ሥልጣን የፍርድ ቤት ብቻ ቢሆንም ባልና ሚስት ለረጅም ጊዜ ተለያይተው የራሳቸውን ህይወት በየፉናቸው በመኖራቸው ጋብቻው የተቋረጠ በመሆኑ ተለያይተው ስለኖሩ ብቻ ጋብቻ በሁኔታ የለም በሚል ከፍርድ ቤት አቶ ፍቃደ ገብሬ እና ወ/ሮ እመቤት ኃይለ 253 ውጪ የጋብቻ ፍቺ አለ በሚል የሚስጥ ውሳኔ ተፈጻሚነት የላለው ስለመሆኑ የተሻሻለው የፍደራል የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር 213/92 አንቀጽ 75 እና የኢ.ፋ.ዱ.ሪ የፋደሬሽን ም/ቤት በመ/ቁጥር 50/10 ኛ የፒርላማ ዘመን፣ አምስተኛ ዓመት፣ አንደኛ መደበኛ ስብሰባ የተሰጠ ውሳኔ
በአንድ የንግድ ማህበር ውስጥ አብሮ የመስራት ፍላጎት ባልጠፊበት፣ የማህበሩ አባላት ተስማምተው ለመስራት ፍላጎት እያላቸው፣ ማህበር አባላትን ለማሰናበት የሚያስችል በቂና አሳማኝ ምክንያት በላለበት ህግ ካስቀመጣቸው አማራጮች መካከል የመጨረሻ አማራጭ የሆነውንና ለተፈጠረ አነስተኛ ጥፊት፣ የማህበሩን ህልውና ለማስቀጠል እንደማይችል ተደርጎ ከማህበሩ እንዱሰናበቱ መወሰኑ የንግድ ህጉንም ሆነ የማህበሩን ደንብ መሰረት ያላደረገና ተቀባይነት የላለው እነ አቶ ሰለሞን እሸቱ (3 ሰዎች) እና ሰዓዲ ጌቱ እና ጓደኞቻቸው ሻወርና መፀዲጃ ህ/ሽ/ማህበር
የመድን ሽፊን ለተሰጠው ከቀረጥ ነጻ የገባ ተሽከርካሪ ጉዲት ሲደርስበት የመድን ሽፊን ሰጪው ከደንበኛው ጋር በገባው የመድን ውል ላይ ስለቀረጥ እና ታክስ የመድህን ሽፊን ለመስጠቱ በውለ ላይ ቢገለጽም ባይገለጽም፤ የመድን ሽፊን ሰጪው ጉዲት የደረሰበትን ተሽከርካሪ ቀረጥ እና ታክስ ለሚመለከተው ለመንግስት አካል፤ ቀረውን ለደንበኛው መክፈለ በህግ የተጣለበትን ግዳታ መወጣቱን የሚያሳይ እና ይህ እስከተረጋገጠ ድረስ ለጉዲቱ ሀላፉነት ያለበት ወገን የተከፈለውን ቀረጥ እና ታክስ ለመተካት ከህግ የመነጨ ግዳታ ያለበት ስለመሆኑ የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 859/2006 አንቀጽ 129 እና 130/3 እንዱሁም ከቀረጥ እና ታክስ ነጻ ወደ አገር ውስጥ ገብተው ከፍተኛ ጉዲት የደረሰባቸውን ተሸከርካሪዎችን የቀረጥ እና ታክስ አከፊፈል ሁኔታ ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 52/2003 አንቀጽ 5/1 እና አንቀጽ 14/1 የአደጋ መነሻ ክፍያን በሚመለከት የአደጋ መነሻ መሰላት ያለበት የመድን ሽፊን ከተሰጠው አጠቃላይ የተሽከርካሪ ዋጋ ላይ ነው ወይስ አደጋው በደረሰ ወቅት ባለው የተሽከርካሪ ዋጋ ላይ ነው በሚል ለሚነሳ ክርክር እልባት ለመስጠት የውለን ይዘት መሰረት በማድረግ ውሳኔ የሚሰጥ ንብ ኢንሹራንስ ኩባንያ አክስዮን ማህበር እና አቶ ገ/ስላሴ በየነ
ፍርድ የተፈረደለት ሰዉ ማመልከቻ በማቅረብ የፍርድ አፈጸጻም ሲጠይቅ ፍርደን የሚያስፈጽመዉ ፍርድ ቤት እንዱፈጸም የተጠየቀዉን ፍርድ መሰረት በማድረግ ፍርደን ለማስፈጸም በሚል የሚሰጠዉ ትእዛዝ፤ ፍርደን ተግባራዊ የሚያደርግ መሆኑንና የተወሰነላቸዉ ሰዎች የተወሰነላቸዉን ነገር እንዱያገኙ ለማድረግ የሚችል ተስማሚ ትእዛዝ መሆኑን መረጋገጥ ያለበትና ራሱን ችል ክርክር ባልተደረገበት ጉዲይ ላይ ትዕዛዝ የሚሰጥበት አቶ ፀጋዬ አለሙ እና አቶ ያሲን ኑሩ የፍ/ብ/ስ/ስ/ሕግ ቁጥር 378 እና 392/1
በፍርድ አፈጻጸም ጊዜ ፍርድ ቤቶች ሉያስፈጽሙ የሚገባው በተሰጠው ፍርድ መሰረትና በህግ አግባብ ከተዘረጋው ስርአት ውጪ የአፈጻጸም ችልት የፍርደን ይዘት በሚቀይር መልኩ ወይም ፍርድ ያልተሰጠበትን ነገር የሚያስፈጸም ስላለመሆኑ የፍ/ስ/ስ/ህ/ቁጥር 378 እና ተከታይ አቶ በቀለ ድሪብሳ እና አቶ የምክር በሪሁን
የአፈፃፀም ተከሳሽ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 439 መሰረት በዋናው ፍርድ ላይ እንዱከፍል የተወሰነበትን እዲና ቤቱም በጨረታ ለመሸጥ የወጣውን ወጪ መክፈል እንደሚፈልግና ገንዘቡን እንደሚያሲዝ በመግለፅ የጨረታው ሑደት እንዱቆምለት እና በልላ በኩል የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 430(1)፣(3) ድንጋጌን መሰረት አድርጎ በቤቱ ሽያጭ ጨረታ ላይ በአፈፃፀም ከሳሾች ተፈፅመዋል የሚላቸውን ቅን ልቦናን መሰረት ያላደረጉ እና ሕገ አቶ አቡበከር ዓሉ እና እነ አቶ ተስፊዬ እንድሪስ (2 ሰዎች) ድርጊቶች በመዘርዘር ጨረታው እንዱሰረዝለት የሚያቀርባቸው አቤቱታዎች የተለያዩ ፍሬ ነገሮችን መሰረት ያደረጉና የሚያስከትለት ውጤትም ለየቅል በመሆኑ ጉዲዩ በአግባቡ ሣይመርምር አቤቱታው በድጋሚ የቀረበ ነው፤ ጨረታው የሚሰረዝበት ምክንያት የለም በሚል አቤቱታው ውድቅ የሚደረግ ስላለመሆኑ
በስራ ሂደት አስተባባሪ የስራ ሀላፉነት በስራ መዘርዜር አግባብ ስራን አለመስራት ምክንያት የወንጀል ድርጊት ከተፈፀመ በወ/ህ/አ.420(2) መሰረት የስራ ሀላፉነትን ባለመወጣት የወንጀል ድርጊት የሚያስጠይቅ እንጂ ስራዎችን መከታተልና መቆጣጠር ሲገባ ይህንን ግዳታ ባለመወጣት በስር የማስተባብር የስራ ሀላፉነት በአግባቡ ባለመቆጣጠር የመንግስትን ስራ በማያመች አኳኋን በመመምራትና የደረሰን ጉዲት በመጥቀስ የሙስና ወንጀልችን ለመደንገግ የወጣን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀፅ 13(2) መሰረት በማድረግ ክስ የሚቀርብ የአ.ብ.ክ.መ. ጠቅላይ ዓ/ህግ እና አቶ አዱስ አለሙ
የወንጀል ህግ ድንጋጌዎች ይዘት ድንጋጌዎቹን መሰረት በማድረግ የሚቀርብ ክስ ድርጊቱ የተፈጸመው የማይገባ ጥቅም ለማግኘት ወይም ለማስገኘት ወይም በልላ ሰው መብት ወይም ጥቅም ላይ ጉዲት ለማድረስ በማሰብ ነው የሚለውን የሕጉን መስፈርት ማሟላት በሚያስችል ሁኔታ በተከሳሽ ተፈጽሟል የተባለውን ግዙፊዊ ፍሬ ነገር /material fact/ በአግባቡ መመሥረት እና ማስረዲት በሚያስችል ሁኔታ መመሥረት የሚጠበቅበት ሲሆን ይህ ባልተሟላበት ሁኔታ ተከሳሽ ክሱን እንዱከላከል ብይን ላሰጥ የሚችልበት ሕጋዊ ምክንያት የላለ አቶ ፈለቀ ታደሰ ዘነበ እና የፋዳራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 411/1(ሐ) እና (2)፣ እንዱሁም አንቀጽ 407/1 (ሀ) እና (2)
ተከሳሽ ወንጀል የፈፀመው ከላልች ሰዎች ጋር መሆኑ ቢረጋገጥም ግብረ አበሮች የወንበዳ ቡድን አባል ስለመሆናቸው የቀረበ ክርክርና ማስረጃ በላለበት በስምምነት ከላልች ሰዎች ጋር የተፈፀመ ወንጀል ሁለ ከባድ ውንብድና ወንጀል ማቋቋሚያ የሆነውን መመዘኛ የማያሟላና ተከሳሽ ጥፊተኛ ልባል የሚገባው በወንጀል ሕግ አንቀፅ 670 የተከለከለውን የውንብድና ድርጊት ተላልፍ በፈፀመው የውንብድና ወንጀል እንጂ በከባድ ውንብድና ወንጀል ስላለመሆኑ የወንጀል ሕግ አንቀፅ 670 እና 671(1)(ለ)ና (ሐ) በተከሳሽና በግብረ አበሮቹ የተፈፀመ የማስፈራራትም ሆነ የሐይል ድርጊት በኑሮ ልማድ እና በወንጀል ሕግ አንቀፅ 671 ማቋቋሚያ መርሆዎች መሰረት ሲመዘን ከፍ ያለ ፍርሀትን ወይም ሞትን በሚያስከትል መሳሪያ ስለመፈፀሙ ካልተረጋገጠ የተፈፀመው የሐይል ድርጊት በወንጀል ሕግ አንቀፅ 670 ስር የሚሸፈን ዮናታን ጎንቴ ዋልኮ እና የፋ/ጠ/ዐ/ሕግ
ጥፊተኛ የተባለ ተከሳሽ ላይ የሚወሰን ቅጣት እንዲይገደብ ሉያደርጉ የሚችለ በሕጉ የተቀመጡ ሁኔታዊች ውጪ በደፈናው ቅጣቱን መገደብ ጥፊተኛውን ያስተምራል ወይም ላልችንም ያስጠነቅቃል ብዬ አላመንኩበትም በሚል ቅጣት እንዲይገደብ ማድረግ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ በሕጉ ላይ የተገለፀ ባለመሆኑ የተላለፈ ቅጣት እንዲይገደብ ሉያደርጉ የሚችለ ተቀባይነት ያላቸው ምክንያቶች መኖራቸውን በውሳኔው ላይ ሳይገለጽ፣ በወንጀል ሕጉ አንቀጽ 194 ቅጣት እንዲይገደብ ለማድረግ የሚያስችለ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ባልተረጋገጠበት ሁኔታ የቅጣት ገደብ ጥያቄን ውድቅ ማድረግ አግባብ ስላለመሆኑ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 192 እና ተከታይ እነ ዲበረ ሆቴል ኃላ/የተ/የግ/ማሕበር እና የፋዳራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ
ሰራተኛ በህመም ምክንያት ለአሰሪው ማሳወቅ በማይችልበት ሁኔታ ውስጥ ካልሆነ በስተቀር አሰሪውን በማሳወቅ እና በመንግስት እውቅና ካለው የህክምና ተቋም የህክምና ፈቃድ በማቅረብ እረፍት የማግኘት መብት ያለው ሲሆን ሰራተኛ ለአሰሪው የሀኪም ፍቃድ ሳያቀርብ በህመም ምክንያት ፍቃድ ሲጠይቅ አሰሪው የስራው ሁኔታ አይፈቅድም በሚል ፍቃደኛ ሳይሆን ከቀረ ሰራተኛው በህግ አግባብ መብቱን ከሚያስከብር በስተቀር አሰሪው ፍቃድ እየከለከለው ሰራተኛው በራሱ ፍቃድ ከስራ የሚቀር ከሆነ ያለበቂ ምክንያት ከስራ እንደመቅረት የሚያስቆጥርና አሰሪው የስራ ውል ኢስት ዌስት ኢትዮ ትራንስፕርት ሀላፉነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እና አቶ የበጋ እሸት ወልደጻዱቅ የሚያስችለው ምክንያት/ጥፊት ስለመሆኑ አሰሪ እና ሰራተኛ ጉዲይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 27/1/ለ
በወንጀል ሕግ አንቀጽ 27/1 እና 540 ስር የተደነገገዉን በመተላለፍ ተራ የሆነ የሰዉ ግድያ ሙከራ ወንጀል ተፈጽሟል በሚል የቀረበን ክስ ጨምሮ በተከሳሽ ላይ በቀረበዉ የወንጀል ክስ የተጠቀሰዉ ድንጋጌ የሚያስቀጣዉ መነሻ ቅጣት ከአስራ ሁለት ዓመት ባነሰ ጽኑ እስራት ሆኖ በፍትሕ ሚኒስቴር የፋዳራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እና ጣሪያ ደግሞ ከአስራ ሁለት ዓመት በላይ ከሆነና ተከሳሹ ጥፊተኛ ሆኖ ሲገኝ ከአስራ ሁለት ዓመት ጽኑ እስራት ያነሰ ሉቀጣ የሚችልበት አጋጣሚ ሰፉ ከሆነ ተከሳሹ በላለበት ክርክር የሚሰማ ስላለመሆኑ የወ/መ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 161(2/ሀ) ዘነበች ቸሩ
የመልቲ ሞዲል ትራንስፕርት ውል አለ ከተባለ በአጓጓዡ እና በእቃ አስጫኙ መካከል ከዚህ ውል ጋር ተያይዞ በመካከላቸው ለሚፈጠሩ አለመግባባቶች ተፈጻሚነት የሚኖረው ህግ የመልቲ ሞዲል ትራንስፕርት አዋጅ እንደሚሆን በአዋጅ ተደንግጎ እያለ ይህን ልዩ ህግ በመተው ጉዲዩ ከውል ውጪ ሃላፉነትን በሚመለከቱ የፍትሀ ብሓር ህግ ድንጋጌዎች ላታይ የሚችል ስላለመሆኑ የመልቲ ሞዲል ትራንስፕርት አዋጅ ቁጥር 548/99 አንቀጽ 3/1 በመልቲ ሞዲል ትራንስፕርት ውል መነሻ በአጓጓዡ እና በእቃ አስጫኙ መካከል በተጭበረበረ ሰነድ ወጪ የተደረገን እቃን በሚመለከት ክስ ከቀረበ፤ ክሱ የቀረበው በመልቲ ሞዲል ትራንስፕርት ውል መሰረት በመሆኑ ተፈጻሚነት የሚኖረው የይርጋ ድንጋጌ በአዋጅ ቁጥር 548/99 አንቀጽ 40(1) እና (2) እንጂ የፍትሐ ብሓር ህግ አንቀጽ 2143/1 የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፕርት ልጅስቲክ ድርጅት እና ማርቪልደን ካንፒኒ ሉሚትድ የተመለከተው ድንጋጌ ስላለመሆኑ
የጦር መሳሪያ አስተዲደርና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1177/2012 አንቀጽ 23(2) ድንጋጌ መሰረት ይህ አዋጅ ወጥቶ በሥራ ላይ ከመዋለ በፉት በፈቃድም ሆነ ያለፈቃድ የጦር መሣሪያ የያዙ ሰዎች በአዋጁ ለፈቃድ ማውጫ በተቀመጠው አንድ ዓመት ጊዜ ዉስጥ እንዱሁም በተለምድ የጦር መሳሪያ የሚያዝባቸዉ አካባቢዎች ነዋሪ የሆኑ እና ይህ አዋጅ ከመጽናቱ በፉት የጦር መሣሪያ የያዙ ሲሆን በአዋጁ አንቀጽ 8(1) መሰረት እንዱያስመዘግቡ በተፈቀደዉ የሁለት ዓመት ጊዜ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር እና አቶ ካሳሁን ግዛቸው፣ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር እና 450 የአዋጁን አንቀጽ 4፣ 22(2)፤ እንዱሁም 22(3) ድንጋጌዎች በመተላለፍ የወንጀል ተጠያቂነት የሚያስከትል ስላለመሆኑ በአፍሪካ ቀንድና በታላላቅ ሀይቆች አካባቢ ሕገ ወጥ ትናንሽና ቀላል የጦር መሣሪያዎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በናይሮቢ ከተማ የተፈረመውን የናይሮቢ ፔሮቶኮል ለማጽደቅ አዋጅ ቁጥር 429/1997፣የጦር መሣሪያዎችን፤ መለዋወጫዎቻቸውንና አካልቻቸውን እንዱሁም ፈንጂዎችን በሕገ ወጥ ማምረትንና ማዘዋወርን ለመከካከል የወጣው ፔሮቶኮልም አዋጅ ቁጥር 735/2004፣ በኢትዮጵያ ፍደራላዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፐብላክ የጦር መሣሪያ አስተዲደርና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1177/2012 አንቀጽ 4፣ 22(2)፣ 23(2) ንዐስ አንቀጽ 3 በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 1 እና 2፣ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 22(2)፤ እንዱሁም የወንጀል ሕግ አንቀጽ 2(2) (የፋ/ፍ/ቤቶችን አዋጅ እንደገና ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር 1234/2013 መሰረት በፋ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት ቀደም ሲል በሰ/መ/ መዝገቦች ላይ ተሰጥቶ የነበረው የህግ ትርጉም ተለውጧል።) አቶ ኢሳያስ መኮንን
ከፍርድ ቤት ውጭ በሕግ የዲኝነት ነክ ሥልጣን በተሰጣቸው አካላት የሚሰጡ ዉሳኔዎችንም ሆነ በሕግ በተሰጣቸው ኃላፉነት የሚሰጧቸው አስተዲደራዊ ውሳኔዎች በዲኝነታዊ ክለሳ ሂደት በማለፍ በፍርድ ቤት መታየት የሚገባቸው ስለመሆኑ የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 79(1)፣ 78(4) እና 37፣ እንዱሁም አንቀጽ 13(1)፣ የፍ/ሕ/ቁጥር 401/1 እንዱሁም የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 12/2፣ 321 እና የፍደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ አንድ አስተዲደራዊ ውሳኔ በሕግ በልዩ ሁኔታ በቀጥታ ለሰበር ችልት ቀርቦ እንዱታይ እስካልተደነገገ ድረስ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ከሆነ በሰበር ሥርዓት ታይቶ ሉታረም የሚችለው በሰበር ከመታየቱ በፉት እንደ ነገሩ ሁኔታ በይግባኝ ወይም በዲኝነታዊ ክለሳ ሥነ ሥርዓት ከታይ በኋላ ስለመሆኑ የዳኞች አስተዲደር ጉባኤው በሚሰጠው ውሳኔ ላይም ሆነ ከውሳኔ አሰጣጥ ሂደት ጋር በተያያዘ የሕጋዊነት ቅሬታ ያለው ዲኛ ወይም የጉባኤ ተሿሚ ቅሬታውን በምን አግባብ ለማን ማቅረብ እንዲለበት በፋዳራልም ሆነ በክልል ሕግጋተ መንግስታት በግልጽ የተዘረጋ ሥርዓት ካለመኖሩም በተጨማሪ በዳኞች አስተዲደር ጉባኤ ማቋቋሚያ አዋጅ ላይ ስለዚህ ጉዲይ የአማራ ብሓራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ በአማራ ብሓራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች አስተዲደር ጉባኤ ጽ/ቤት እና አቶ አበባዉ ታደሰ