English
1/ processed lawfully, fairly and in a transparent
manner;
2/ obtained only for one or more explicit, specified
and lawful purposes and further processed that
is compatible with those purposes;
3/ adequate, relevant and not excessive in relation
to the purposes for which they are processed;
4/ accurate and, where necessary, kept up to date;
5/ kept the personal data for no longer than is
necessary for the purposes for which the
personal data are processed;
6/ processed in a manner that ensures the integrity,
confidentiality, and security of the personal
data; and
7/ processed in a manner that ensures the
sovereignty of the data.
[[
አማርኛ
፩/ ለማቀናበር ሕጋዊ መሠረት ያለው፣ የማቀናበሩ
ሂደት ርዕታዊ እና ግልጽ የአሠራር ሥርዓት ላይ
የተመሠረተ ፤
፪/ የሚሰበሰበው ለአንድ ወይም ከአንድ በላይ ለሆነ
እንደዚሁም ለተገለጸ ፣ ለታወቀ እና ሕጋዊ ለሆነ ዓላማ
ወይም ዓላማዎች ፤ በቀጣይ የሚቀናበረው ከዚህ ዓላማ
ወይም ከእነዚህ ዓላማዎች ጋር በሚጣጣም መልኩ፤
፫/ የሚሰበሰበው ለሚቀናበርበት ዓላማ ልከኛ መሆኑ
የተረጋገጠ፤
፬/ ትክክለኛነቱንና እንዳስፈላጊነቱ ወቅታዊነቱን የጠበቀ፤
፭/ ለዓላማው ወይም ለዓላማዎቹ አስፈላጊ ከሆነው ጊዜ
በላይ አለመከማቸቱ፣
፮/ ምሉዕነቱ፣ ሚስጥራዊነቱና ደህንነቱ የተረጋገጠ፤
እንደዚሁም
፯/ የሚቀናበረው የዳታ ሉዓላዊነትን ባከበረ መልኩ
መሆን አለበት።