ጉዳዩ መልስ ለመቀበል በተቀጠረ ቀን የከሳሽ አአለመቅረብ ሰለሚኖረው ውጤት (ውርጌሣ ታደሰ እእና እእነ መለሰ ተካ)
በመጓጓዝ ላይ የነበሩ እእቃዎች በጉዳት በሰው ላይ ላደርስ ይችል የነበረን የግጭት አአደጋ ለማስወገድ በተወሰደ ርምጃ የደረሰ የመኪና መገልበጥ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት የደረሰ ጉዳት ስላለመሆኑ (የኢትዮጵያ ነዳጅ ድርጅት እእና እእነ ኮሜት ትራንስፖርት ድርጅት)
አአንድ ተወካይ በወካዩ ላይ ባቀረበው ክስ ወካዩን ወክሎ መከራከር ስላለመቻሉ (ማህልት ገ/ስላሴ እእና እእነ መንግሥቱ ኃብቴ)
በህግ ግምት የሚሸፈንን የፍሬ ነገር ክርክር በሚመለከት ተከራካሪ ወገኖች ባያነሱትም ፍርድ ቤቱ ግምቱን ተፈፃሚ ስለማድረጉ /ጳውሎስ ሩምቾ እእና ጫልቱ መርዳሳ/
በህግ የተደነገገው የውል አአፃፃፍ /ፎርም/ የተሰጠ ደንብ አአለመፈጸም ስለማያስከትለው ውጤት /የኪራይ ቤቶች አአስተዳደር ድርጅት እእና ሶስና አአስፋው/
በህግ ግምት የሚሸፈንን የፍሬ ነገር ክርክር በሚመለከት ተከራካሪ ወገኖች ባያነሱትም ፍርድ ቤቱ የሕግ ግምቱን ተፈፃሚ ስለማድረጉ /የኪራይ ቤቶች አአስተዳደር ድርጅት እእና በሮኒ አአቲክፖ/
በአንዳንድ ውሎች የተመለከተ የአገልግሎት ክፍያ መጠን ለመቀነስ ፍርድ ቤት ስላለው ስልጣን /አአስቴር አአርአያ እእና ግርማ ወዳጆ/ ............................... 75 የፍድራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት
ተገቢው ዳኝነት ክፍያ ሳይፈጸም በፍ/ቤት በቀጠለ ክርክር ስለሚፈፀም ስርዓት (ዋዜማ የልብስና ሸራ ምርቶች ኃ/የተ/የግ/ማህበር እእና የነገው ሰው ትምህርት አአክስዮን ማህበር)
በስነ-ሥርዓት ህጉ የጊዜ ገደብን በሚመለከት የተቀመጡ ድንጋጌዎች ፍርድ ቤት በራሱ አአነሳሽነት ተፈፃሚ ስለማድረጉ (ጋዲሴ ኢኢረጌ እእና ወርቅ አአንጥፉ በቀለ)
የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ የዳኝነት ስልጣን የሰራተኛ ቅነሳ ጉዳይን በሚመለከት ስለሚነሳ ክርክር /የኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ መሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር እእና የኬኬ ጨርቃ ጨርቅ ኢኢንዱስትሪ/
በህግ ግምት የሚሸፈንን የፍሬ ነገር ክርክር በሚመለከት ተከራካሪ ወገኖች ባያነሱትም ፍርድ ቤቱ በህግ ግምቱን ተፈፃሚ ስለማድረጉ /ዶ/ር ዳንኤል አአለሙ እእና እእነ ሮማን ወርቅ የማነብርሃን/
ጉዳዩ መልስ ለመቀበል በተቀጠረ ቀን የከሣሽ አአለመቅረብ ስለሚኖረው ውጤት (ሼህ ኢኢትዮጵያ A/ማ እእና አአስቴር ብርሃነስላሴ) ................................... 6A