አንድ ተከሳሽ ጥፊተኛ ቢባል በቀላል እሥራት፤ ከ12 ዓመት በታች በሆነ ጽኑ እሥራት ወይም ከአሥራ ሁለት ዓመት በላይ በሆነ ጽኑ እሥራት ሉቀጣ የሚችል በመሆኑ ተመራጭ የሚሆነው የፍርድ ሂደት ተከሳሹ በተከሰሰበት ድንጋጌ የተቀመጠው ከፍተኛ ቅጣት ሉቀጣ ይችላል ብል ከወዱሁ በማሰብ ጉዲዩን በላለበት እንዱታይ ማድረግ ሳይሆን የተከሳሽ በችልት ተገኝቶ የመከራከር መብት ከሚጣስ ይልቅ ተከሳሽ እስኪገኝ ሀለቃ ንጉሴ አብርሃ እና የትግራይ ክልል ፍትሕ ቢሮ የፍርድ ሂደቱ እንዲይካሄድ በማድረግ ስለመሆኑ የኢፋዱሪ ሕገመንግስት አንቀጽ 20/4፣ ዓለም ዓቀፍ የሲቪል እና የፕለቲካ መብቶች ስምምነት አንቀጽ 14፣የወ/መ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ 162(2)
No summary available.
ሰኔ 23 ቀን 2012 ዓ.ም ዳኞች፡- እትመት አሰፊ ፀሐይ መንክር ኑረዱን ከድር መላኩ ካሣዬ እስቲበል አንደዓለም አመልካች፡- ሀለቃ ንጉሴ አብርሃ ተጠሪ፡- የትግራይ ክልል ፍትሕ ቢሮ መዛገቡ ለምርመራ የተቀጠረ ነው። በመሆኑም መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል።
የሰበር አቤቱታው ላቀርብ የቻለው አመልካች ሰኔ 07 ቀን 2011 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ በትግራይ ብሓራዊ ክልላዊ መንግስት የቃፍታ ሁመራ ወረዲ ፍ/ቤት በመ.ቁ 1800/11 በቀን 16/07/2011 ዓ.ም አመልካች በሕግ እንደሚፈለግ አውቆ ሆነ ብል ሲደበቅ የነበረ እና ሕግን በተከተለ የመጥሪያ ስነ ስርዓት መጥሪያ የተላከለት መሆኑ ስለተረጋገጠ ጉዲዩ ዲግም እንዱታይለት ያቀረበው አቤቱታ ተገቢ አይደለም ሲል የሰጠው ውሳኔ፤ ይህንኑ ውሳኔ በማጽናት የክልለ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት በመ. ሚያዛያ 28 ቀን 2011 ዓ.ም የሰጠው ትዔዙዛ መሰረታዊ የሕግ ስሕተት የተፈጸመበት በመሆኑ ሉታረም ይገባል በማለት አቤቱታ በማቅረባቸው ነው።
ጉዲዩ በላለሁበት ታይቶ የተሰጠ ውሳኔ ይነሳልኝ በሚል የቀረበን አቤቱታ የሚመለከት ነው።
አመልካች በስር ፍ/ቤት ባቀረቡት አቤቱታ በቃፍታ ሁመራ ቀበላ ዓዱሹሁ ነዋሪና ባለትዲር እና ገበሬ መሆናቸውን፤ ወንጀል ፈጽመዋል ተብለው ወደ ሕግ አካል ቀርበው የማያውቁ መሆኑን፤ የመጥሪያ ትዔዙዛ ሳይሰጣቸው በስርቆት ወንጀል የአራት ዓመት ፍርደኛ ነህ ተብለው በቀን 25/06/2011 ዓ.ም ከመኖሪያ ቤታቸው በፕሉስ የተያዘ መሆኑን በመግለጽ ከሕግ ውጪ በላለሁበት ታይቶ የተሰጠው ውሳኔ ተነስቶ ጉዲያቸው ባለበት እንዱታይ ይወሰንላቸው ዖንድ ዲኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው።
ተጠሪ በሰጠው መልስ አመልካች የተከሰሱበት የወንጀል ሕግ አንቀጽ 669/3/ለ ድንጋጌ በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 162 መሰረት በላለበት መታየት የሚችል መሆኑን፤ በፕሉስ መጥሪያ እንዱቀርቡ ታዜ ሉቀርቡ ያልቻለ መሆኑን፤ በአድራሻቸው እንደላለ የሚገልጽ ማስረጃ አመልካች ከሚገኙበት አድራሻ የቀረበ መሆኑን፤ በጋዚጣ ጥሪ ተደርጎላቸውም ስላልቀረቡ ጉዲያቸው በላለበት ታይቶ ውሳኔ ያገኘ መሆኑን በመግለጽ አቤቱታው ውድቅ ላደረግ ይገባል በማለት ተከራክሯል።
ፍ/ቤቱም ጉዲዩን መርምሮ አመልካች በተደጋጋሚ እንዱያቀርቡ ታዜ በአድራሻቸው እንደላለ ማስረጃ ቀርቧል፤ በመቀጠልም በመቃልህ ጋዚጣ ጥሪ ተደርጎላቸው ሉቀርቡ አልቻለም፤ አመልካች በክሱ ላይ በተገለጸው እና መደባይ ዙና ወረዲ ቀበላ ዓዱ ጸጉራ ቀጠና ወይና አምባ በሚባለው አድራሻ እንዲለ እና ለግዚው ተሰውረው እንደነበር የሚገልጽ ማስረጃ ከቀበላው ጸጥታ አስተዲደር ቀርቧል፤ ይህ ማረጋገጫም አመልካች በሕግ የሚፈለጉ መሆኑን እያወቁ ሆን ብለው ሲደበቁ እንደነበረ የሚያሳይ ነው፤ ዓዱ ጎሹ በሚባል ቦታ ነው የነበርኩት በማለት የሚከራከሩ ቢሆንም ማስረጃ አላቀረቡም፤
ለአመልካች የደረሰው መጥሪያ ሕግን የተከተለ የመጥሪያ ስነ ስርዓት በመሆኑ አቤቱታቸው ተቀባይነት የለውም በማለት ውድቅ አድርጎታል። አመልካች ይህን ውሳኔ በመቃወም ለክልለ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት አቤቱታ ያቀረቡ ቢሆንም አቤቱታቸው በትዔዙዛ ውድቅ ተደርጓል።
የሰበር አቤቱታው የቀረበው ይህን ውሳኔ በመቃወም መሰረታዊ የሕግ ስሕተት ተፈጽሞበታል በሚል ሲሆን ይዖቱም፡- አመልካች ገበሬ ባለትዲር እና የልጆች አባት መሆኔ በስር ፍ/ቤት ተረጋግጧል፤
አመልካች በወንጀል ጥፊተኛ መባላን ያወቅኩት በቀን 25/06/2011 ዓ.ም በፕሉስ ከተያዛኩ በኋላ ነው፤
ከዘህ ቀን በፉት ለመርማሪ ፕሉሰ የሰጠሁት ቃል የለም ክስ እንደቀረበብኝ አልተነገረኝም፤ በምኖርበት አካባቢም የተለጠፈ መጥሪያ የለም፤ አመልካች በመርማሪ ፕሉስ ፉት ቀርቤ ትክክለኛ ስሜን እና አድራሻዬን ባልሰጠሁበት ሁኔታ እና ትክክለኛ ስሜም አለቃ ንጉሰ አብርሃ ተክለ አብዛጊ ሆኖ ሳለ አቶ ንጉሰ አብርሃ ተክለ ተብል በመቃልህ ጋዚጣ መታወጁ አግባብ አይደለም፤ በስር ፍ/ቤት የተሰጠው ፍርድ አመልካችን የሚመለከት መሆኑ ሳይረጋገጥ በላለሁበት የተሰጠው ፍርድ ተነስቶ ጉዲዩ ባለሁበት እንዱታይ ያቀረብኩትን አቤቱታ ውድቅ በማድረግ የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስሕተት የተፈጸመበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ ሉታረም ይገባል የሚል ነው።
የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ አመልካች በተጠቀሰው አድራሻ የሚገኝ ስለመሆኑ ፕሉስ ቃል ከሰጠ ያስመዖገበው አድራሻ ስለመኖሩ እንዱሁም በአድራሻው የማይገኝ ከሆነም ማረጋገጫ እንዱቀርብ ሳይደረግ፤ የጋዚጣ ጥሪውም በአመልካች ማመልከቻ በተጠቀሰው አግባብ ስለመደረጉ ሳይረጋገጥ ጉዲዩ በላለበት እንዱታይ መደረጉ የፋዳራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት በመ. ከሰጠው ውሳኔ ጋር በማገናዖብ ለመመርመር ሲባል ጉዲዩ በዘህ ችልት እንዱታይ ተደርጓል። ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎም ግራቀኙ በጽሐፍ እንዱከራከሩ ተደርጓል።
የተጠሪ መልስ ይዖት በአጭሩ፡- ስነ ስርዓቱ በሚያዖው መሰረት መጥሪያ ለአመልካች እንዱደርሰው ተደጋጋሚ ትዔዙዛ ለፕሉስ ተልኳል፤ ፕሉስ ለፍ/ቤቱ በሰጠው ምላሽ አመልካች በአድራሻው እንደላለ እና ሉያቀርቡት እንደማይችለ በመግለጽ ምላሽ በመስጠቱ በጋዚጣ እንዱጠራ ተደርጓል፤ አመልካች በጋዚጣ ተጠርቶ ስላልቀረበ ጉዲዩ በላለበት ታይቷል፤ አመልካች በአድራሻው የነበረ መሆኑን በማስረጃ አላረጋገጠም፤ አመልካች በላለበት ጉዲዩ ታይቶ የተሰጠው ውሳኔ የመጥሪያ አሰጣጥ ስርዓትን የተከተለ በመሆኑ የስር ፍ/ቤቶች የአመልካችን አቤቱታ ውድቅ በማድረግ የሰጡት ውሳኔ ሉጸና ይገባል የሚል ነው። አመልካችም የሰበር አቤቱታቸውን በማጠናከር የመልስ መልስ ሰጥተዋል።
የጉዲዩ አመጣጥ በአጭሩ ከላይ የተገለጸው ነው። ይህ ችልትም በሰበር አጣሪ ችልት ለተያዖው ጭብጥ ምላሽ ከመሰጠቱ በፉት ከመነሻውም ቢሆን አመልካች የተከሰሱበት የወንጀል ሕግ አንቀጽ 669/3/ለ በላለበት የሚታይ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ በመያዛ ጉዲዩን እንደሚከተለው መርምሮታል።
በመሰረቱ የተከሰሱ ሰዎች በሕግ ከተጠበቁላቸው መብቶች መካከል አንደ የተከሰሱበት ጉዲይ በፍርድ ቤት ሲታይ በችልት ተገኝቶ የቀረበባቸውን ማስረጃ የመመልከት፣ የቀረበባቸው ምስክሮችን የመጠየቅ፣ ለመከላከል የሚያስችላቸውን ማስረጃ የማቅረብ ወይም የማስቀረብ እንዱሁም ምስክሮቹ ቀርበዉ እንዱሰሙላቸው የመጠየቅ መብት ነዉ። ኢትዮጲያ የተቀበለችው ዓለም አቀፍ የሲቪል እና የፕለቲካ መብቶች ስምምነት አንቀጽ 14 ድንጋጌም የተከሰሱ ሰዎች ፍትህ የማግኘት እና በገለልተኛ ፍ/ቤት የመዲኘት እና በአካል ተገኝቶ የመከራከር መብት እንዲላቸው ይደነግጋል።
ከላይ የተመለከቱት ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው በልዩ ሁኔታ በግልጽ በሕግ ከተመለከቱትና ከተፈቀደት በስተቀር በመርህ ደረጃ የወንጀል ክስ የሚታየዉም ሆነ ክርክር ተደርጎ ዉሳኔ የሚሰጠዉ ተከሳሽ በችልት በተገኘበት ነዉ። በልዩ ሁኔታ ሕግ ፈቅድ ጉዲዩ ተከሳሽ በላለበት የሚታየዉም ከአሥራ ሁለት ዓመት በማያንስ ጽኑ እሥራት የሚያስቀጡ ወይም በመንግስት ኢኮኖሚ ላይ የሚፈጸሙ ወንጀልች ሆነዉ በጽኑ እስራት ወይም ከብር 5,000 በላይ የሚያስቀጡ ከባድ ወንጀልችን የሚመለከቱ ወንጀልችን ብቻ ስለመሆኑ ከወ/መ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ 162(2) ድንጋጌ ይዖት መገንዖብ ይቻላል። ሕጉ እነዘህን ወንጀልች አስመልክቶ በልዩ ሁኔታ ተከሳሽ በላለበት እንዱታዩ የፈቀደበትና አብዙኛዎችን ወንጀልች ተከሳሽ እስካልተገኘ ድረስ ወይም በአግባቡ መጥሪያ ደርሶት በችልት ቀርቦ የመከራከር መብቱን እስካልተወ ድረስ ጉዲዩ እንዲይታይ የደነገገበት ዓላማ በአንድ በኩል ተከሳሽ ከባድ ወንጀል ፈጽሞ ከፍትሕ በመሰወሩ የወንጀለ ተጎጂዎችን ፍትሕ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ ሲሆን በልላ በኩል ደግሞ ሕጉ ለይቶ ባስቀመጣቸው ከባድ ወንጀልች ውጪ ባለት ጉዲዮች የተከሳሽ በችልት ተገኝቶ የመከራከር መብት ከሚጣስ ይልቅ ተከሳሽ እስኪገኝ ድረስ የፍርድ ሂደቱ እንዲይካሄድ ስለመሆኑ ከላይ በዛርዛር ከተደነገጉት ድንጋጌዎች ይዖት መገንዖብ ይቻላል።
በያዛነው ጉዲይ አመልካች የተከሰሱበት የወንጀል ሕግ አንቀጽ 669/3/ለ ድንጋጌ ከአንድ ዓመት በማያንስ ቀላል እሥራት ወይም ከአሥራ አምስት ዓመት የማይበልጥ ጽኑ እሥራት የሚያስቀጣ ነው። ይህ ድንጋጌ አማራጭ ቅጣቶችን የያዖ ሲሆን በዘህ ድንጋጌ መሰረት ክስ የቀረበበት ተከሳሽ አንድም በቀላል እሥራት አልያም በአማራጭ ከተቀመጠው የጽኑ እሥራት ቅጣት ከ12 ዓመት በታች ወይም ከአሥራ ሁለት ዓመት በላይ በሆነ ጽኑ እሥራት ሉቀጣ እንደሚችል እንገነዖባለን። በመሆኑም በዘህ ድንጋጌ መሰረት የተከሰሰ ተከሳሽ አስመልክቶ ተመራጭ የሚሆነው የፍርድ ሂደት የወንጀለ ተጎጂዎችን ፍትሕ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ ሲባል ከአሥራ ሁለት ዓመት በላይ በሆነ ጽኑ እሥራት ሉቀጣ እንደሚችል ከወዱሁ ግምት በመውሰድ ጉዲዩን በላለበት ማየት ነው? ወይስ የተከሳሽ በችልት ተገኝቶ የመከራከር መብት ከሚጣስ ይልቅ ተከሳሽ እስኪገኝ ድረስ የፍርድ ሂደቱ እንዲይካሄድ ማድረግ?
የሚለው በጥንቃቄ ታይቶ ምላሽ ሉሰጠው ይገባል።
በአካል ፍ/ቤት ተገኝቶ የመከራከር መብት ለተከሰሱ ሰዎች በሕገመንግስቱ አንቀጽ 20/4 እና ኢትዮጲያ በተቀበለችው ዓለም ዓቀፍ የሲቪል እና የፕለቲካ መብቶች ስምምነት አንቀጽ 14 ላይ የተጠበቀላቸው መሰረታዊ መብት በመሆኑ፤ አመልካች የተከሰሱበት የወንጀል ሕግ አንቀጽ 669/3/ለ ከባድ የስርቆት ወንጀል ሕግ አውጪው ሉያሳካው ያሰበው ልዩ ዓላማ ኖሮት ለብቻው የሕግ ማዔቀፍ የወጣለት ሳይሆን በመደበኛው የወንጀል ሕግ የተደነገገ በመሆኑ፤ ይህ ድንጋጌም አማራጭ ቅጣቶችን የየዖ በመሆኑ፤ በዘህ ድንጋጌ መሰረት አመልካች ጥፊተኛ ቢባለ በቀላል እሥራት፤ ከ12 ዓመት በታች በሆነ ጽኑ እሥራት ወይም ከአሥራ ሁለት ዓመት በላይ በሆነ ጽኑ እሥራት ሉቀጡ የሚችለ በመሆኑ ተመራጭ የሚሆነው የፍርድ ሂደት አመልካች በድንጋጌው የተቀመጠው ከፍተኛ ቅጣት ሉቀጡ ይችላለ ብል ከወዱሁ በማሰብ ጉዲዩን በላለበት እንዱታይ ማድረግ ሳይሆን የተከሳሽ በችልት ተገኝቶ የመከራከር መብት ከሚጣስ ይልቅ ተከሳሽ እስኪገኝ ድረስ የፍርድ ሂደቱ እንዲይካሄድ ማድረግ ነው። በመሆኑም አመልካች የተከሰሱበት የወንጀል ሕግ አንቀጽ 669/3/ለ ተከሳሹ በላለበት ላታይ የሚችል አይደለም። የስር ፍ/ቤት ጉዲዩን በዘህ አግባብ በማየት አመልካች የተከሰሱበት የሕግ ድንጋጌ በላለበት የሚታይ አይደለም በማለት አመልካች እስኪገኙ ድረስ የፍርድ ሑደቱ እንዲይካሄድ ማድረግ ሲገባው አመልካች የተከሰሱበት ድንጋጌ በላለበት የሚታይ እንደሆነ ግምት በመውሰድ የሰጠው የጥፊተኝነትም ሆነ የቅጣት ውሳኔ እና አመልካች ጉዲያቸው ባለበት ያቀረቡትን አቤቱታ ውድቅ በማድረግ የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስሕተት የተፈጸመበት ሆኖ አግኝተነዋል።
ስለሆነም ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል።
ይህንኑ ውሳኔ በማጽናት የክልለ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችልት በመ.
ሚያዛያ 28 ቀን 2011 ዓ.ም በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 195/2/ለ/2 መሰረት ተሽሯል።
ከላይ በፍርድ ሐተታው ላይ በተገለጸው ምክንያት አመልካች የተከሰሱበት የወንጀል ሕግ አንቀጽ 669/3/ለ ድንጋጌ ተከሳሽ በላለበት ላታይ የሚችል አይደለም በማለት ወስነናል።
ስልጣን ያለው ላላ ችልት አመልካች ባለበት ክርክሩን እንዱያይ እና ዓቃቤሕጉም ክሱን ስልጣን ላለው ፍ/ቤት እንዱያቀርብ በወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 202 መሰረት ተወስኗል።
ትዔዙዛ
-የሚመለከተው ማረሚያ ቤት አመልካች በላለበት ታይቶ በስር ፍ/ቤቶች የተሰጠው የጥፊተኝነት እና የቅጣት ውሳኔ ተሽሮ አመልካች ባለበት ጉዲያቸው እንዱታይ የተወሰነ መሆኑን አውቆ በዘህ ችልት እንዱያስይዘ የተወሰነውን የዋስትና ገንዖብ ማስያዙቸው ሲረጋገጥ በልላ ጉዲይ የማይፈለጉ መሆኑን አረጋግጦ ከእሥር እንዱለቅ ታዝል።
-መዛገቡ ውሳኔ ስላገኘ ተዖግቷል። ይመለስ።
No topics extracted.