No summary available.
መ/ቁ. 1A489 ሐምል 24 ቀን 1999 ዓ.ም ዳኞች፡- መንበረፀሐይ ታደሰ Aሰግድ ጋሻው ተሻገር ገ/ሥላሴ ታፈሰ ይርጋ ብርሃኑ Aመነው Aመልካች፡- የስራና ከተማ ልማት ሚ/ር ተተኪ መሰረተ ልማት ሚ/ር ነገረ ፈጅ Aቶ ወ/ማርያም ሥዩም ቀረቡ መልስ ሰጭ፡- የቀድሞ ብሕራዊ መሐንዲሶችና ሥራ ተቋራጮች ኃ/የተ/የግል ማህበር መዝገቡን መርምረን ፍርድ ሰጥተናል።
የሰበር Aቤቱታው የቀረበው በግራ ቀኙ መካከል የነበረውን የAፈፃፀም ጉዳይ በሚመለከት የመጀመሪያው ደረጃ ፍ/ቤት በመ/ቁ. 552A ህዳር 3A ቀን 1995 ዓ.ም በዋለው ችሎት የሰጠው ትEዛዝ Eና የፍ/ከፍተኛው ፍ/ቤትም በይግባኝ ተመልክቶ ይኸው ትEዛዝ ጉድለት የለበትም በማለት የሰጠው ትEዛዝ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ስለሆነ ይታረምልን በማለት ነው።
ጉዳዩም ባጭሩ Eንደሚከተለው ነው።
የሥራና ከተማ ልማት ሚ/ር ብር 11,9A8, 734 /Aስራ Aንድ ሚላዮን ዘጠኝ መቶ ስምንት ሺህ ሰባት መቶ ሰላሣ Aራት ብር/ ከEነ ወለዱ ለመልስ ሰጭ ለብሕራዊ መሐንዲሶችና ሥራ ተቋራጭ ኃ/የተ/የግል ማህበር Eንዲከፍል ህዳር 23 ቀን 1991 ዓ.ም የተሰጠውን ትEዛዝ መነሻ በማድረግ Aፈፃፀሙ በመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ሲታይ ቆይቷል።
ይኸው ፍ/ቤት ክፍያው Eንድት Eንደሚፈፀም ግራ ቀኙ በልሉበት ጉዳዩን ሲከታተል ከቆዩ በኋላ ህዳር 3A ቀን 1995 ዓ.ም በዋለው ችሎት ባለEዳ Eዳውን Eንዲከፍል የተለያየ ትEዛዝ ሲሰጥ ቢቆይም Eዳው Aልተከፈለም ። የፍርድ ባለEዳ የሆነው የሥራና ከተማ ልማት ሚ/ር በAዋጅ ቁጥር 256/94 ፈርሶ መብትና ግድታው ወደ መሰረተ ልማት ሚ/ር ተላልፏል። ተተኪው የመሰረተ ልማት ሚ/ር ባለበት ጉዳዩ በመታየት ላይ Eንዳለ በጠቅላይ ሚ/ር ጽ/ቤት በቁጥር ጠ/8A -ጠ4/A1/11 በ3/8/94 በተፃፈው ደብዳቤ መነሻነት የብሕራዊ መሐንዲሶች ሥራ ተቋራጭ ማህበርን የቀድሞ ባለንብረቶች ይረከቡት ዘንድ ኮሚቴ ተቋቁሞ ጉዳዩ ሲታይ የቆየ ቢሆንም ኮሚቴው ውጤታማ ይሆን ዘንድ የመሰረተ ልማት ሚ/ር ሥራውን መሥራት Aልቻለም ።
ስለዚህ Aስቀድሞ በተወሰነው መሰረት ፍ/ቤቱ Aፈፃፀሙን ከመቀጠል ውጭ Aማራጭ Aላገኘም የሚለውን ምክንያት ካሰፈረ በኋላ የIት/ያ ብሕራዊ ባንክ የመሰረተ ልማት ሚ/ር ካለው ሂሣብ ላይ ህዳር 23 ቀን 1999 ዓ.ም በተሰጠው ትEዛዝ መሰረት ቀንሶ ለፍርድ ባለመብት ለAሁን መልስ ሰጭ ይክፈል የሚል ትEዛዝ ሰጥቷል።
በዚህ ትEዛዝ ቅር በመሰኘት Aመልካች የይግባኝ Aቤቱታውን ለፍ/ከፍተኛ ፍ/ቤት Aቅርቧል። የከፍተኛ ፍ/ቤትም የሥር ፍ/ቤት የሰጠው ትEዛዝ ጉድለት የለበትም በማለት መዝገቡን ዘግቶታል።
የሰበር Aቤቱታ የቀረበውም የሥር ፍ/ቤቶች ከላይ በተገለፀው Aኳሃን የሰጡት ዳኝነት መሰረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል፤
ይታረምልን በማለት ነው የAቤቱታው ይዘትም ተጠቃሎ ሲታይ።
በAዋጅ ቁጥር 256/94 Aንቀጽ 26/1/ ድንጋጌ መሰረት የሥራና ከተማ ልማት ሚ/ር መብትና ግድታ ለመሰረተ ልማት ሚ/ር ይተላለፍለት Eንጂ ለEዳ መክፈያ በጀት Aልተመደበለትም። የAመልካች በጀት ለደምወዝና ለስራ ማስኬጃ ብቻ ሆኖ Eያለ በጀት ለEዳ መክፈያ Eንዲውል መደረጉ 324 325 Aግባብነት የለውም፤ የሥር ፍ/ቤት ተቀብሎትና Aምኖበት ለEዳው Aከፋፈል በኮሚቴ Aማካኝነት የንብረት ማስተላለፍ ተግባር Eንዲደረግ ታዞ በዚህም መሰረት ሥራው ቀጥሎ ከ80% በላይ ኮሚቴው ሥራውን ማከናወኑ Eየታወቀ የሥር ፍ/ቤት የAንድን ወገን Aቤቱታ ብቻ Aዳምጦ Eራሱ የሰጠውን ትEዛዝ Eንደይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት ሆኖ በመሻር Eዳው በመደበኛ በጀት Eንዲከፈል ትEዛዝ መስጠቱ መሰረታዊ የሕግ ስህተት መፈፀሙን ያመለክታል የሚል ነው።
መልስ ሰጭም ይህንኑ ቅሬታ Aስመልክቶ ዝርዝር መልስ ሰጥቶበታል የመልሱም ፍሬ ቃል የሥር ፍ/ቤት ስለAፈፃፀሙ የሰጠው ዳኝነት የሥነ ሥርዓት ሕጉ በሚያዘው መሰረት መሆኑንና Eዳውንም በመጨረሻ መንግሥት የሚሸከመው መሆኑን Aግባብነት ያላቸው ድንጋጌዎች ናቸው የሚላቸውን በመጥቀስ Aስፈላጊም ከሆነ ከመንግሥት ካዝና ወጪ ሆኖ ላከፈል Eንደሚገባ Aብራርቷል።
ይህ ሰበር ሰሚው ችሎትም በበጀት የሚተዳደር የመንግሥት መሥሪያ ቤት የፍርድ ባለEዳ ሆኖ ሲገኝ ውሣኔውን ለማስፈፀም ለልላ ጉዳይ በበጀት የተያዘውን Eና የሰራተኛ ደመወዝን የሚጨምረውን ገንዘብ ከባንክ ወጭ ሆኖ Eንዲከፈል ማዘዝ ይችላል ወይስ Aይችልም የሚለውን መነሻ በማድረግ ነው ያከራከረው። ክርክሩ በሰበር ከመቅረቡ በፊትም ሆነ በኋላ ጉዳይ በÝራይቬታይዜሽንና የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ባለሥልጣን ቀርቦ ግራ ቀኙ ሲደራደሩ Eንደነበር ለመረዳት ተችሐል።
ድርድሩ የተደረገውም በሰራተኛ ቅነሣ ጥያቄ Eዳውን Eረከባለሁ በማለት ቦርድ ኃላፊነት ላወስድ የሚገባው የመሆኑን Aግባብነት፣ በተገባው ቃል መሰረት የቦታ ርክክብ ላፈፀም ያለመቻሉን፡ Eንዲሁም ተረከቡ ያሉን መሣሪያዎች የተገመቱት ከ5 ዓመት በፊት በመሆኑ በዚያው ዋጋ ተረከቡ መባሉን ፤
No topics extracted.
የወደቁ መሣሪያዎች ተለይተው ከግምቱ ተቀናሽ መሆን የሚገባቸው መሆኑን፣ ክሱ ተሰልቶ በሚታውቀው ግምት Eና Eኛ በምንፈልገው ገንዘብ መካከል ያለውን ልዩነት ጊዜ ተሰጥቶን ልንከፍል የምንችልበት ሁኔታ ላመቻች ይገባል በሚሉት ነጥቦች ዙሪያ ሲሆን ድርድሩ ውጤት ሣያገኝ መቅረቱን መዝገቡ ያስረዳል።
ከዚህም በተጨማሪ ከዚህ በፊት የተጀመረው ድርድር Eልባት ያገኝ ዘንድ በፍትህ ሚ/ር ሰብሣቢነት የሚመራ ኮሚቴ የተቋቋመ መሆኑንና ይህም ኮሚቴ ሥራውን በመስከረም ወር 1999 ዓ.ም ጀምሮ Eስከ ሚያዚያ ወር 1999 ዓ.ም ድረስ ከመልስ ሰጭዎች ጋር ሲደራደር ከቆየ በኋላ ደርሰንበታል ባለው ስምምነት መነሻ ስለጉዳዩ በመንግሥት በኩል ውሣኔ ይሰጥበት ዘንድ የውሣኔ ሀሣብ ያቀረበ መሆኑን ግንቦት 3A ቀን 1999 ዓ.ም ከቀረበው ሪፖርት መረዳት ተችሐል።
ከዚህ በላይ Eንደተገለፀው በAመልካችና በመልስ ሰጭ መካከል የተነሣውን የAፈፃፀም ጉዳይ የሥር የመጀመሪያው ደረጃ ፍ/ቤት Eንደጀመረው ከጠቅላይ ሚ/ሩ በተፃፈው ደብዳቤ መሰረት Eልባት የሚያገኝ ከሆነ በሚል ይህ ሰበር ችሎትም የEራሱን ጥረት Aድርጓል ይሁን Eንጅ በተለያዩ ምክንያቶች ውጤት ሣያገኝ ቀርቷል ግራ ቀኝ ተከራካሪ ወገኖች Eንደየጉዳዩ Eየታየ በፍ/ቤቱ Aነሳሽነት በሚቀርብላቸው ጥያቄ መሰረት ጉዳያቸውን በስምምነት መጨረስ ካልቻሉ ሕግን ባገናዘበ ሁኔታ ዳኝነት ላያገኙ ይገባል ስለሆነም ይህ ችሎት ቀደም ሲል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ቀርቦ ላታይ ይገባል በማለት በምክንያትነት ከያዘው ነጥብ Aንፃር ጉዳዩን መርምሯል።
Eንደመረመርነውም የመጀመሪያው ደረጃ ፍ/ቤት በግራ ቀኙ መግባባት Aፈፃፀሙ ፍፃሜ Eንዲያገኝ ጥረት ቢያደርግም የፍርድ ባለEዳን የተካው የመሰረተ ልማት ሚ/ር የሚጠበቅበትን Aልሰጠም በሚል Eንደ 326 327 መጨረሻ Aማራጭ የIት/ብሕራዊ ባንክ ከመሰረተ ልማት የባንክ ሂሣብ ገንዘቡን ወጭ Aድርጎ Eንዲከፍል ትEዛዝ ሰጥቷል። ይህ ከባንክ ወጭ ሆኖ ለEዳ መክፈያ ይዋል የተባለው ገንዘብ የመ/ቤቱ መደበኛ በጀት መሆኑንም መልስ ሰጭ ክዶ Aልተከራከረም ። መደበኛ በጀት ለሰራተኛ ደመወዝ ፤ለመ/ቤቱ የEለት ተEለት ተግባር ማከናወኛ ሲባል የሚመደብ ገንዘብ Aንደመሆኑ ለተጠየቀው Eዳ ክፍያ ይዋል ቢባል የመ/ቤቱን የሥራ Eንቅስቃሴ መግታት ይሆናል። በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 4A4 ድንጋጌ ሥር በEዳ ምክንያት በAፈፃፀም ላያዙ Aይችሉም ተብለው የተዘረዘሩትን የንብረት ዓይነቶችና መጠን Aዳምረን ስናይ Eነዚህ ለባለEዳው ፍፁም Aስፈላጊ የሆኑና ለEለት ጉርሱ የሚውሉ በመሆናቸው ህልውናውን ለመጠበቅ ታስቦ የተሰጠ የሕግ ጥበቃ መሆኑን Eንረዳለን። Aንድ የመንግሥት መ/ቤትም ለህዝብ Aገልግሎት Eንዲሰጥ ታስቦ ከተዋቀረ ለመደበኛ ሥራው ሲባል የተመደበውን በጀት ለልላ ተግባር ማለትም ለEዳ ክፍያ Eንዲውል ከተደረገ በግለሰብ Aቋም Eንዳየነው ሁሉ የመ/ቤቱን ሕልውና የሚፈታተንና የህዝብንም ጥቅም የሚጎዳ በመሆኑ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 4A4ን በማመሳሰል ሥራ ላይ የማይውልበት ምክንያት Aላገኘንም።
ስለሆነም ለዚህ የሰበር ክርክር መነሻ ሆኖ በተያዘው ነጥብ መሰረት የሥር የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት Aፈፃፀሙ በመሰረተ ልማት ሚ/ር መደበኛ በጀት ላይ ተፈፃሚ Eንዲሆን፤ ከመደበኛ በጀት ወጭ ሆኖ Eንዲከፈል ሲል የሰጠው ትEዛዝ Aግባብ ሆኖ Aላገኘነውም።
በልላ በኩል ከዚህ ውጭ የመጀመሪያው ደረጃ ፍ/ቤት ለAፈፃፀሙ ተስማሚ Eና ተገቢ ነው የሚለውን መንገድ ተከትሎ ፍርዱን ያስፈጽም ብለናል።
ው ሣ ኔ
የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በመ/ቁ. 552A ህዳር 3A ቀን 1995 ዓ.ም የሰጠው ትEዛዝ ቀሪ ሆኖ ልላ ተስማሚ Eና ተገቢ ነው የሚለውን መንገድ ተከትሎ ፍርዱን ያስፈጽም ብለናል።
በመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በመ/ቁ. 552A በኀዳር 30 ቀን 1995 ዓ.ም የተሰጠው ትEዛዝ Eና የከፍተኛ ፍ/ቤት በኮ/ቁ. 16478 ታህሣሥ 3A ቀን 1995 ዓ.ም የሰጠው ትEዛዝ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ቁ. 348/1/ ተሽሯል ግልባጩ ይድረሣቸው ።