No summary available.
ግንቦት 28 ቀን 2AAA ዓ.ም.
ዳኞች፡- ዓብዱልቃድር መሐመድ ተገኔ ጌታነህ ታፈሰ ይርጋ መድሕን ኪሮስ ሱልጣን Aባተማም Aመልካች፡- Aቶ Aይሸሹም ጋተው - ጠበቃ ቀረቡ።
ተጠሪዎች፡- Eነ የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ ጠበቃ ቀረቡ።
መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል።
ክርክሩ የተጀመረው የፍ/መ/ደ/ፍ/ቤት ሲሆን Aመጣጡን በተመለከተም የAሁኑ Aመልካች ሐምል 25 ቀን 1994 ዓ.ም. ጽፈው ባቀረቡት የክስ ማመልከቻ የተከሳሾች Aውራሽ የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ ነሐሴ 24 ቀን 1985 ዓ.ም. በተፃፈ የቤት ሽያጭ ውል ስምምነት Aድርገን በወረዳ 12 ቀበል 11 የሚገኘው ቁጥሩ 14A8 የሆነውና በስማቸው ተመዝግቦ የሚገኘውን የግል ቤታቸው በብር 15,AAA /Aስራ Aምስት ሺህ ብር/ ሸጠውልኝ ከዚሁ ሽያጭ ገንዘብ ብር 1A,AAA ተቀብለው ቀሪውን ብር 5AAA /Aምስት ሺህ ብር/ ስም ሲዞርልኝ ላቀበሉ ተስማምተው በEማኞች ፊት ፈርመዋል። በዚሁ መሰረትም ውሉ Eንዲፀድቅልን ለዞን 4 ወረዳ 12 ፍ/ቤት መዝገብ ከፍቼ የተከሳሾች Aውራሽ ከመሞታቸው በፊት መጥሪያ ደርሶAቸው ቤቱን የሸጡ በመሆኑ ስሙ በከሣሽ ስም ቢዞር ተቃውሞ Eንደልላቸው የወረዳው ፍ/ቤት ቀርበው Aመልክተዋል። ፍ/ቤቱም ተቃዋሚ ቢኖር Eንዲቀርብ በAዲስ ዘመን ጋዜጣ ማስታወቂያ Eንዲወጣ Aዝዞ ተቃዋሚ ባለመቅረቡ መጋቢት 15 ቀን 1987 ዓ.ም. በሰጠው ውሣኔ ውሉን Aጽድቆ የቤቱን ባለቤትነት ስም በከሣሽ ስም Eንዲዘዋወር ትEዛዝ ሰጥቶA በዚህ መሰረትም የሥራና ከተማ ልማት በስሜ ካርታ ሰርቶ ሰጥቶኛል።
ነገር ግን ሟች የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ ቤቱን ሲሸጡልኝ ስለቤቱ ርክክብ ሣይፈፀም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። በመሆኑም ፍ/ቤቱ ባለቤት የሆንኩለትን ቤት ተከሣሳሾች ያለAግባብ Eየተጠቀሙበት በመሆኑ መብቴን ጠብቄ ቤቱን Eንዲያስረክበኝ ክስ ካቀረብኩበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ተከሣሾች የተጠቀሙበት የቤት ኪራይ ሂሣብ ተምኜ የመካስ መብቴ ይጠበቅልኝ በማለት ክስ Aቅርበዋል።
ተከሣሾች ከሆኑት የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ ወራሾች መካከል 2ኛ ተከሣሽ ወ/ሪት ክብርወርቅ ሞገስ Eና 5ኛ ተከሣሽ ወ/ሪት የምስራች ሞገስ ታህሣሥ 12 ቀን 88 ዓ.ም. የተፃፈ መልስ በማቅረብ ክርክር የቀረበበት ቤት የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ Eና ወ/ሮ ፋናዬ Aየለ በጋብቻ ያፈሩት ስለሆነ Eናታችን ወ/ሮ ፋናዬ Aየለ ሳታውቅ የተደረገው የሽያጭ ውል በሕግ ፊት ተቀባይነት የለውም በማለት የተከራከሩ ሲሆን 1ኛ፣ 3ኛ Eና 4ኛ ተከሣሾች በተገቢው ሁኔታ ተጠርተው ያልቀረቡ ስለሆነ ክሱ በልሉበት Eንዲታይ ፍ/ቤቱ ታህሣሥ 23 ቀን 1993 ዓ.ም. በዋለው ችሎት ብይን ሰጥቷል።
ጣልቃ ገብ Aመልካች ወ/ሮ ፋናዬ Aየለ የተከሳሽ Eናት በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.
41/1/ መሰረት በክርክሩ ጣልቃ Eንዲገቡ ጠይቀው ፍ/ቤቱ ፈቅዶላቸው መጋቢት 3 ቀን 1993 ዓ.ም. ጽፈው ባቀረቡት መልስ ክስ የቀረበበት ቤት የጣልቃ ገብና የሟች የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ የጋራ ሀብት ስለሆነ ከሣሽና ሟች የተዋዋሉት የቤት ሽያጭ ውል ሕጋዊ ላሆን Aይችልም በማለት ተከራክረዋል።
ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ካዳመጠ በኋላ በፍ/ብ/ሕ/ቁ. 2266 ጀምሮ በተደነገጉት መሰረት የሽያጭ ውል ተፈፀመ የሚባለው ገዢው ገንዘብ በውሉ መሰረት ሲከፍልና የገዛውን ነገር ሲረከብ ሻጭም የሸጠውን ነገር ከደጋፊ ማስረጃዎች ጋር ለገዢው ሲያስረክብ ነው።
በዚህ ጉዳይ ከሣሽ የሆኑት Aቶ Aይሸሹም ጋተው ግን ከተከሣሾች Aውራሽ ገዛሁ ያሉትን ቤት Eንደውሉ Aፃፃፍ Aልተረከቡም። ባለመረከባቸውም ስም Eንዲዛወር ክስ Aቅርበው ውሉን በፍ/ቤት Aስመዝግበው ቤቱን Eንዲረከቡ Aሁን የተያዘው ክርክር ያስነሳውን መዝገብ ከፍተዋል። ከመረከብ ጥያቄያቸው በመረዳትም ነሐሴ 24 ቀን 1985 ዓ.ም የተደረገው ውልና በፍ/ቤት ተመዝግቦ ስም Eንዲዛወር ተወስኖ በስማቸው የባለቤትነት ማረጋገጫ ያገኙበት ምክንያት የሽያጩ ውል የተደረገው የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ ሚስት የሆኑት ወ/ሮ ፋናዬ Aየለ ሳያውቁና ስምምነታቸውን ሳይገልፁ በመሆኑና የማይንቀሳቀስ ሃብቱንም በEጃቸው ከማድረጋቸውና ባለ ይዞታ ከመሆናቸው በፊት በመሆኑ በፍ/ብ/ሕ/ቁ. 1196 ድንጋጌ መሰረት ውጤት የሚኖረው Aይደለም። በመሆኑም ተከሣሾች ቤቱን ለከሣሽ የማስረከብ ግድታ የለባቸውም በማለት ውሣኔ ሰጥቷል።
የፍ/ከ/ፍ/ቤትም የቀረበለትን ይግባኝ ተመልክቶ ይግባኙን በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 337 መሰረት ሰርዞታል።
Aመልካች የሰበር Aቤቱታ ያቀረቡት የሥር ፍ/ቤቶች የሰጡትን ውሣኔ ለማስለወጥ ሲሆን ቅሬታውም የቤቱ” ሽያጭ የሚቃወም ካለ በAዲስ ዘመን ጋዜጣ Eንዲቀርብ ማስታወቂያ ወጥቶ ወ/ሮ ፋናዬ Aየለ ቀርበው Aልተቃወሙም። ¾ሽያጩን Ñ”²w ባለቤቴ ናቸው ከሚሉዋቸው የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ ከሚካፈሉ በስተቀር በAግባቡ የተደረገውን የሽያጭ ውል ላያፈርሱ የሚችሉበት የሕግ ምክንያት የለም። ሚስት ነኝ የሚሉት ተቃዋሚ ቤቱ በተሸጠበት ጊዜ ከባላቸው ተለይተው ወደናዝሬት በመሄድ ልላ ባል Aግብተው ይኖሩ ስለነበር በቤቱ Là ምንም መብት የላቸውም። ሽያጩ Ÿ}Å[Ñ 13 ዓመት ሆኖታል። ከAስራ ሶስት ዓመት በኋላ መጥተው የሽያጭ ውሉ Eንዲፈርስ በማለት ያቀረቡት ጥያቄም ተቀባይነት የለውም። የሽያጭ ውሉ ስልጣን ባለው ፍ/ቤት የፀደቀና ማረጋገጫ የተሰጠበት ’¨<:: ሚስት መብት ነበራቸው የሚባሉም ከሆኑ የሽያጭ ውሉን የሚቃወም ካለ Eንዲቀርብ ተብሎ በጋዜጣ ጥሪ ተደርጎ ሳይቀርቡ ፍ/ቤቱ የሽያጭ ካጸደቀና ማረጋገጫ ከተሰጠበት በኋላ vk[u<ƒ ጥያቄ የሽያጭ ውሉን ላያፈርስ የሚችልበት ምክንያት ¾KU:: eKJ’U የሥር ፍ/ቤቶች የሽያጭ ውሉ ተፈፃሚነት የለውም ተከሳሾች ቤቱን ለገዢው Eንዲያስረክቡ Aይገደዱም በማለት የሰጡት ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት በመሆኑ Ãh`M˜ ቤቱንU Eንዲሰጡኝ Eንዲወሰንልኝ የሚል ነው።
No topics extracted.
ተጠሪዎች ደግሞ በሰጡት መልስ የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ የሸጡት ቤት የግላቸው Aይደለም። የሽያጭ ውሉን በፍ/ቤት ያፀደቁትም በሐሰተኛ መንገድ ነው። የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ ሚስት የሆንኩት መልስ ሰጭ መፃፍ ማንበብ ስለማልችል በAዲስ ዘመን ጋዜጣ ወጣ የተባለውን ማስታወቂያ Aላየሁትም። ቀሪዎቻችንም ቤቱን ከAባታችን በውርስ ያገኘነው ነው። የሥር ፍ/ቤቶቹ የሽያጭ ውሉ ተቀባይነት የለውም’¤ ተከሣሾች ቤቱን ለከሣሽ ማስረከብ የለባቸውም በማለት የሰጡት ውሣኔ የሕግ ስህተት ስለልለበት ላፀድቅልን ይገባል በማለት ተከራክረዋል።
በበኩላችን ደግሞ የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ ወራሾች ክርክር ያስነሳውን ቤት ለAመልካች የማያስረክቡበት ምክንያት Aለ ወይስ የለም? ወ/ሮ ፋናዬ Aየለ የሽያጩን ውል በመቃወም ጣልቃ መግባት የነበረባቸው በመ/ቁ. 2643 ነው ወይስ በመ/ቁ. 561/86? የሚሉትን ጭብጦች በመያዝ መዝገቡን መርምረናል።
መዝገቡን Eንደመረመርነው የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ ወራሾች የሆኑት ተጠሪዎች የሚያቀርቡት መከራከሪያ ነጥብ ክርክር ያስነሳው ቤት የAባታችን የ5A Aለቃ ሞገስ ማሞና የEናታችን ወ/ሮ ፋናዬ Aየለ በመሆኑና የተሸጠውም Eናታችን ሳታውቅና ስምምነቷን ሳትሰጥ ነው' ቤቱ የተሸጠው በAግባቡ Aይደለም። Eኛ ደግሞ የAባታችን ወራሾች በመሆናችን የቤቱ ግማሽ ይገባናል። በመሆኑም ቤቱን ለሥር ከሣሽ ለAሁኑ ተጠሪ ልናስረክብ Aይገባም የሚል ነው። ይህን የወራሾች ክርክር ከሕጉ ጋር በማገናዘብ ስንመለከተው የውርስ ንብረት ነው የሚሉት ቤት Aባታቸው የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ በሕይወት Eያሉ በ1985 ዓ.ም. ለAመልካች የሸጡትና የሽያጭ ውሉም በፍ/ብ/ሕ/ቁ. 2877 መሰረት በጽሑፍ የተደረገና በፍ/ብ/ሕ/ቁ. 1723 መሰረት ደግሞ የሽያጭ ውሉ በመጋቢት 15 ቀን 1987 ዓ.ም. በፍ/ቤት የተረጋገጠና የቤት ባለቤትነቱንም ለAመልካች Eንዲዛወርላቸው የተወሰነ በመሆኑ ይህ ቤት የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ ሃብት መሆኑ በዚያን ጊዜ ያበቃለት ሆኗል። ቤቱ የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ ማለት የወራሾቹ Aባት የሆኑት ሰው ንብረት ካልሆነ ደግሞ ወራሾቹ ንብረትነት ጥያቄ የሚያነሱበት ምክንያት Aይኖርም። Eንደዚሁም ወራሾቹ ቤቱን ለAመልካች Aናስረክብም ለማለት የሚያስችላቸው መብት የልላቸው በመሆኑ ክርክራቸው ተቀባይነት ያለው ሆኖ Aላገኘነውም። ቤቱ የተሸጠው የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ ሚስት የሆነች Eናታችን ሳታውቅና ስምምነቷን ሳትሰጥበት በመሆኑ የሽያጭ ውሉ ላፈርስ ይገባል በማለት የሚያቀርቡትን ክርክር በተመለከተም ይህን ክርክር መነሻ በማድረግ የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ ሚስት የሆኑት ወ/ሮ ፋናዬ Aየለ ራሳቸው በመቃወም Aመልካችነት ጣልቃ ገብተው Eየተከራከሩ የሚገኙ በመሆኑ ክርክሩ በወራሾቹ የሚነሳበትና የሚቀጥልበት ምክንያት የለም። በመሆኑም የሥር ፍ/ቤት የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ ወራሾች ቤቱን ለAመልካች የማስረከብ ግድታ የKvቸውም በማለት የሰጠው ውሣኔ በAግባቡ ያለመሆኑን ለመረዳት ተችሐል።
ሁለተኛውን ጭብጥ በተመለከተ ደግሞ የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ ቤቱን ነሐሴ 24 ቀን 1985 ዓ.ም. ለAመልካች መሸጣቸውንና የሽያጭ ውሉም በጽሑፍ መደረጉን' ይህን የሽያጭ ውል በመያዝ ገዢና ሻጭ ሽያጩን ለማስመዝገብና የባቤትነ~” ስም ለማዛወር ፍ/ቤት ዘንድ መቅረባቸውን' ፍ/ቤቱም ተቃዋሚ ካለ Eንዲቀርብ በAዲስ ዘመን ጋዜጣ Eንዲጣራ ካደረገ በኋላ የመጣ ተቃዋሚ ያለመኖሩን በማረጋገጥና የግራ ቀኙን ስምምነትንም በመረዳት ውሉ Eንዲፀድቅ' የባለቤትነት ስምም ከሻጭ ወደ ገዢ Eንዲዛወር በማለት መወሰኑን በመ/ቁ. 561/86 መጋቢት 15 ቀን 1987 ዓ.ም.
128 129 ከተሰጠው ውሣኔ ለመረዳት ችለናል። ወ/ሮ ፋናዬ Aየለ በወቅቱ በጋዜጣው ጥሪ መሰረት ወይም በልላ መንገድ ሰምተው' በሰሙበትና ባወቁበት ጊዜ መቃወሚያ በማቅረብና ጣልቃ በመግባት መከራከር የነበረባቸው የሽያጭ ውሉ በፀደቀበትና የቤ~ ባለቤትነት ስም ለገዢው Eንዲዛወር ተብሎ በተወሰነበት የመዝገብ ቁ 561/86 በተደረገው ክርክርና በተሰጠው ውሣኔ ላይ Eንጂ ቤቱን ያስረክቡን ተብሎ በቀረበው ክስ ጣልቃ ገብተው ላከራከሩ የሚችሉበት የሕግ ምክንያት የለም። ምክንያቱም Aመልካች ቤቱን Aስረክቡኝ Eያሉ ያሉት በፀደቀው የሽያጭ ውልና ስም Eንዲዛወር ተብሎ በፍ/ቤት በልላ መዝገብ ተወስኖ ባደረ ጉዳይ በመሆኑ ቤቱን የተመለከተ መብት የሽያጭ ውሉ በፍርድ ቤት በፀደቀበትና የባለቤትነት መብት ለገዢው Eንዲዛወር ተብሎ በተወሰነበት ጊዜ የታየና ያለቀለት ጉዳይ በመሆኑ ተጠሪዋ ይህ ውሣኔ በተሰጠበት የመ/ቁ. 561/86 ጣልቃ ገብተው መከራከር ነበረባቸው።
ክሱ በፀደቀልኝ የሽያጭ ውልና ስም Eንዲዛወርልኝ በተወሰነልኝ መሰረት ቤቱን ያስረክቡኝ የሚል Eንጂ የሽያጭ ውሉ ይጽደቅልኝ የሚል ባለመሆኑ በፀደቀው የሽያጭ ውልና ስም Eንዲዛወር ተብሎ Aስቀድሞ በልላ መዝገብ በፍ/ቤት ተወስኖ ባደረው ጉዳይ ጣልቃ ገብተው የሽያጭ ውሉን በዛን ጊዜ ያልተቃወሙት Aመልካች በዚሁ ቤቱን ያስረክቡኝ በሚለው ክስ ላይ ጣልቃ መግባት Aይችሉም።
የፍ/መ/ደ/ፍ/ቤትም ቤቱን ያስረክቡኝ በማለት በAመልካች ኋላ የቀረበውን ክስ መነሻ በማድረግ ግራ ቀኙን ባከራከረበት ጊዜ ጣልቃ ልግባ በማለት የAሁን ተጠሪ ሲያመለክቱ ጣልቃ መግባት ያለባቸው ቀደም ብሎ የሽያጭ ውሉ ይጽደቅልኝ የባለቤትነት ስምም Eንዲዛወርልኝ በማለት Aመልካች ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት ግራ ቀኙን Aከራክሮ ልላው የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ውሣኔ በሰጠበት የመ/ቁ. 561/86 Eንጂ ኋላ በቀረበው በዚሁ የቤት ያስረክቡኝ ክስ Aይደለም በማለት ጥያቄውን ውድቅ ላያደርገው ሲገባ ጣልቃ Eንዲገቡ በመፍቀድ Aከራክሮ በተመሳሳይ ደረጃ ላይ የነበረው ፍ/ቤት የሰጠውን ውሣኔ በሚሽር መልኩ የሽያጭ ውሉ በAግባቡ የተደረገ ባለመሆኑ ላፈርስ ይገባል፤ ተከሣሾች ቤቱን የማስረከብ ግድታ የለባቸውም በማለት የሰጠው” ውሣኔ ከፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 5 Eና 41 ጋር በማገናዘብ ስንመለከተው ውሣኔዉ ተገቢ ሆኖ Aላገኘነውም።
በመሆኑም የፍ/መ/ደ/ፍ/ቤትና የፍ/ከ/ፍ/ቤት የሰጡት ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበትና መታረም የሚገባው ሆኖ ስለተገኘ የሚከተለውን ውሣኔ ሰጥተናል።
ው ሣ ኔ
የተሰጠውን ውሣኔና የፍ/ከ/ፍ/ቤት በመ/ቁ. 23795 የካቲት 1 ቀን 1998 ዓ.ም. የሰጠው ትEዛዝ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 348/1/ መሰረት ተሽረዋል።
የቤት ሽያጭ ውሉ በፍ/ቤት የፀደቀና የቤ~ ባለቤትነት መብትም ወደ Aመልካች Eንዲዞር ተብሎ የተወሰነ በመሆኑ ቤቱ የውርስ ንብረት Aይደለም። የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ ወራሾችም ቤቱን የመውረስ መብት የላቸውም። የ5A Aለቃ ሞገስ ጽጌ ሚስትም ጣልቃ በመግባት መከራከር የነበረባቸው የሽያጭ ውሉ በፀደቀበትና የባለቤትነት ስም ለገዢው /ለAመልካች/ Eንዲዛወር ተብሎ ውሣኔ በተሰጠበት ክርክር Eንጂ ቤቱን ለመረከብ በቀረበው ክስ መሆን የለበትም። ተጠሪዎች በወረዳ 12 ቀበል 11 የሚገኘው”“ ቁጥሩ 14A8 የሆነውን ቤት ለAመልካች በውሉ መሰረት Eንዲያስረክቡ በማለት ወስነናል። ይፃፍ።
ወጪና ኪሣራን በተመለከተ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለን መዝገቡን ዘግተን ወደ መዝገብ ቤት መልሰናል።
የማይነበብ የAምስት ዳኞች ፊርማ Aለበት።
ነ/ዓ 131