No summary available.
መጋቢት 25 ቀን 2000 ዓ.ም በሙሉ ድምጽ ተሰጠ።
የማይነበብ የAምስት ዳኞች ፊርማ Aለበት ቤ/ኃ የሰበር መ/ቁ. 354A3 ግንቦት 14 ቀን 2AAA ዓ.ም ዳኞች፡- ዓብዱልቃድር መሐመድ መስፍን Eቁበዮናስ መድህን ኪሮስ ዓላ መሐመድ ዓላ ሱልጣን Aባተማም Aመልካች፡- Aቶ ዓብዱልነጢፍ ሙሕ ከጠበቃው ጋር ቀርቧል ተጠሪ፡- 1/ትEግሥት በርሃ ወኪል - ቀረበ።
2/ ደምስስ ተማም ከጠበቃው ጋር ቀርቧል።
መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል።
በዚህ መዝገብ የቀረበው ክርክር የተነሣው በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ከጉራጌ ዞን የወልቂጤ Aካባቢ ከፍተኛ ፍ/ቤት ሲሆን ግራ ቀኙ የንግድ መደብርን በተመለከተ ሲከራከሩ ቆይተው ፍ/ቤቱ Aመልካቹን ረቺ የሚያደርግ ውሣኔ ከሰጠ በኋላ ተጠሪዎች የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 6'ን' መሰረት Aድርገው ዳኝነት Eንደገና Eንዲታይ Aቤቱታ በማቅረባቸው መዝገቡ ዳግመኛ ተንቀሣቅሶ ፍ/ቤቱ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 6/3/ መሰረት ለAመልካቹ መጥሪያ በተጠሪዎችና በቀበል በኩል ልኮለት ተጠሪዎቹ በመሐላ ቃል Aስደግፈው Aመልካቹ መጥሪያ ደርሶት ደረሰኝ Aልሰጥም ብሐል በሚል በልለበት ጉዳዩ Eንዲታይ ባቀረቡት Aቤቱታና የጎምሽ ቀበል ገ/ማ/ጽ/ቤት Aመልካቹ መጥሪያው ደርሶት ለመቀበሉ ደረሰኝ ለመሰጠት ፈቃደኛ Aልሆነም ሲል የፃፈውን ደብዳቤ በመመርኮዝ ጉዳዩን Aመልካቹ በልለበት መርምሮ ቀደም ሲል የሰጠውን ውሣኔ በመሻር ተጠሪዎቹን ረቺ ያደረገ ውሣኔ በታህሣሥ 3A ቀን 1999 ዓ.ም ሰጥቷል።
ከዚህ በኋላ Aመልካቹ በወልቂጤ Aካባቢ ከ/ፍ/ቤት መጋቢት 19 ቀን 1999 ዓ.ም የተፃፈ Aቤቱታ ይዞ በመቅረብ፣ በፍ/ቤቱ ቀርቤ ያልተከራከርኩት 159 160 መጥሪያ ሥላልደረሰኝ በመሆኑና ይህም በቂ ምክንያት በመሆኑ የሰጠው ውሣኔ ተነስቶ በጉዳዩ ላይ መልስ ሰጥቼበት ይወሰን ሲል ፍ/ቤቱን ጠይቋል።
የወልቂጤ Aካባቢ ከ/ፍ/ቤትም የAመልካቹን Aቤቱታ መርምሮ ሚያዝያ 16 ቀን 1999 ዓ.ም በሰጠው ትEዛዝ የተጠሪዎቹን በመሐላ ቃል ተደግፎ የቀረበ Aቤቱታና የቀበልውን ደብዳቤ በማውሣት መጥሪያ Aልደረሰኝም ተብሎ የቀረበው Aቤቱታ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 78/2 ድንጋጌ መንፈስ ባሟላ መልኩ የቀረበ ባለመሆኑ Aቤቱታው ተቀባይነት የለውም ሲል መዝገቡን ዘግቶታል።
በዚህ ትEዛዝ ቅር የተሰኙት Aመልካች ቅሬታቸውን በየደረጃው ላሉ ፍ/ቤቶች ቢያቀርቡም የወልቂጤ Aካባቢ ከ/ፍ/ቤት የሰጠው ትEዛዝ Eስከ ክልሉ ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ችሎት ድረስ ባሉት ፍ/ቤቶች ፀንቷል።
የጉዳዩ Aመጣጥ ከላይ Eንደተዘረዘረው ሲሆን ይህ መዝገብ ለዚህ ለፍ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ችሎት ላቀርብ የቻለውም Aመልካች ጥር 29 ቀን 2AAA ዓ.ም በተፃፈ የሰበር ማመልከቻ የቀበል ገ/ማህበሩ በቁ/A27/99 በሚያዝያ 16 ቀን 1999 ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ የፍ/ቤት መጥሪያ ለAሁን Aመልካች Eንዳልሰጠኝ Eያረጋገጠ Eና መጥሪያውን ተቀብዬ Aልፈርምም ማለቴ በምስክር ሣይረጋገጥ የስር ፍ/ቤቶች መጥሪያ ደርሶት ለመከራከር ፈቃደኛ Aልሆነም በሚል ውሣኔ¨< ተነስቶ መከራከሪያዬን Eንዳላቀርብ መከልከላቸው መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ሲሉ Aቤት በማለታቸው ነው።
ይህም ችሎት የAመልካቹን Aቤቱታ ተመልክቶ፣የስር ፍ/ቤቶች Aመልካች በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 78/2/ መሰረት ያቀረበውን ጥያቄ ውድቅ ማድረጋቸው በAግባቡ መሆን Aለመሆኑን ለመመርመር ተጠሪዎቹን Aስቀርቦ ግራ ቀኙ የጽሁፍ ክርክራቸውን Aካሂደዋል። Eኛም ጉዳዩን Eንደሚከተለው መርምረናል።
በመሰረቱ የፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.78/2/ ተከሣሹ መጥሪያ በሚገባ ያልደረሰው መሆኑን ገልፆ ሲያመለክት Eና ፍ/ቤቱም ተከሣሹ ቀርቦ መልስ ያልሰጠው በበቂ ምክንያት መሆኑን የተረዳው ሲሆን ትEዛዙን ወይም ብይኑን በማንሣት ክርክሩ Eንደገና Eንዲሰማ Eንደሚያደርግ ይደነግጋል። በልላ በኩል ደግሞ ማንኛውም ግለሰብ ለቀረበበት ክስ መልስ የመስጠት መብት Eንዳለው ይታወቃል። ይህ ከሆነ ደግሞ Aንድ ፍ/ቤት የAንደኛውን ተከራካሪ መከራከሪያ ላለመስማት በተቻለው መጠን ይኸው ተከራካሪ በቀነ ቀጠሮው ያልቀረበው በቂ ባልሆነ ምክንያት መሆኑን የቀረቡለትን ማስረጃዎች በሚገባ መርምሮ ማረጋገጥ Eንደሚኖርበት መገንዘብ Aያዳግትም። በተያዘው ጉዳይ የሥር ፍ/ቤት Aመልካቹ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 78 መሰረት መጥሪያ Eንዳልደረሰው ገልፆ Aቤቱታ ሲያቀርብም ቀድሞ ከተጠሪዎቹ በቀረበለት በመሐላ ቃል የተደገፈ ማመልከቻ ላይ Aመልካቹ መጥሪያ ተቀብሎ ደረሰኝ Aልሰጥም ሲል Aይተዋል ተብለው የቀረቡትን ምስክሮችም ሆነ መጥሪያው በቀበልው በኩል ሲሰጥ የነበሩƒ ምስክሮች Eንዲሰሙ Aላደረገም። Eንደውም ከዚህ በኋላ ቀደም ሲል የጎምሽ ቀበል ገ/ማ/Aስ/ጽ/ቤት የላከውን ደብዳቤ ፃፉ የተባሉት የቀበልው ሰራተኛ Eራሣቸው በሚያዝያ 16 ቀን 1999 ዓ.ም በተፃፈ ልላ ደብዳቤ ክስም ሆነ መጥሪያ ደርሶን የሰጠነው ነገር የለም ሲሉ በቀበልው ስም የሰጡት ማረጋገጫ መኖሩን ለመገንዘብ ተችሐል። ይህ በሆነበት ሁኔታ ደግሞ Aመልካቹ መጥሪያ ደርሶት ያለበቂ ምክንያት ስላለመቅረቡ ተረጋግጧል ለማለት Aይቻልም። ከዚህ ይልቅ ቀበልው ሚያዝያ 16 ቀን 1999 ዓ.ም የፃፈው ደብዳቤ የሚያረጋግጠው Aመልካቹ ቀርቦ ያልተከራከረው መጥሪያው ሣይደርሰው መሆኑ” ነው። በመሆኑም Aመልካቿ በሥር ፍ/ቤት በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 78 መሰረት ያቀረበው ማመልከቻ ተቀባይነት ላያገኝ ይገባው የነበረ መሆኑ” ተረድተናል። በAጠቃላይ የሥር ፍ/ቤቶች Aመልካቹ ቀርቦ ያልተከራከረው መጥሪያ ደርሶት ነው ሲሉ uደረሱበት መደምደምያ የAመልካቹን ጥያቄ ውድቅ ማድረጋቸው መሰረታዊ የሕግ ስህተት ’¨< ብለናል።
No topics extracted.
ው ሣ ኔ 1/ Aመልካች በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 78 መሰረት ያቀረቡት Aቤቱታ ውድቅ መደረጉ Aግባብ vKመሆኑ በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ የወልቂጤ Aካባቢ 161 162 ከ/ፍ/ቤት በመ/ቁ/ A1871 ሚያዝያ 16 ቀን 1999 ዓ.ም የሰጠው ትEዛዝም ሆነ የክልሉ ጠ/ፍ/ቤት በመ/ቁ. 17917 ሰኔ 13 ቀን 1999 ዓ.ም Eና የክልሉ ጠ/ፍ/ቤት በመ/ቁ. 18594 ጥር 2 ቀን 1999 ዓ.ም የከ/ፍ/ቤቱን ትEዛዝ በማጽናት የሰጧቸው ትEዛዞች ተሽረዋል። ይፃፍ።
2/ የወልቂጤ Aካባቢ ከ/ፍ/ቤት Aመልካች ቀርበው ያልተከራከሩት በበቂ ምክንያት TKƒU መጥሪያ ሣይደርሳቸው መሆኑን ተገንዝቦ ውሣኔውን በማንሣት የAመልካችን መከራከሪያዎች ተቀብሎ ግራ ቀኙን Aከራክሮ የመሰለውን Eንዲወስን ጉዳዩ ተመልሶለታል።
3/ ግራ ቀኙ ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ።
4/ Eግዱ ተነስቷል። ለሚመለከተው ይፃፍ።
5/ መዝገቡ ተዘግቷል። ወደ መ/ቤት ይመለስ።