No summary available.
መ/ቁ. 336A6 የካቲት 2A ቀን 2AAA ዓ.ም ዳኞች፡- ዓብዱልቃድር መሐመድ መስፍን Eቁበዮናስ ታፈሰ ይርጋ መድህን ኪሮስ ሡልጣን Aባተማም Aመልካች፡- የIትዮጵያ ልማት ባንክ - ነ/ፈጅ ቀረቡ።
ተጠሪዎች፡- Eነ Aቶ ደጀኔ Aበበ (5ሰዎች) - ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል።
ይህ ጉዳÃ ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ላቀርብ የቻለው Aመልካች የፍ/መ/ደ/ፍ/ቤት መጋቢት 4 ቀን 1999 ዓ.ም በEሸት የምግብ ውጤቶችና መኖ Aክሲዮን ማህበር የዱቄት ፋብሪካ ላይ ቀደም ብሎ የተሰጠው Eግድ መነሳት የለበትም በማለት የሰጠውን ትEዛዝ Eና የፍ/ከ/ፍ/ቤትም ሐምል 17 ቀን 1999 ዓ.ም በዋለው ችሎት የሥር ፍ/ቤት የሰጠውን ትEዛዝ ማጽናቱን በመቃወም ነው።
Aመልካች ይህን መሰረት በማድረግ ጥቅምት 11 ቀን 2AAA ዓ.ም ጽፎ ባቀረበው የሰበር Aቤቱታ ተጠሪዎች በEሸት የምግብ ውጤቶችና መኖ Aክሲዮን ማህበር ላይ የሒሣብ ይጣራልን ክስ Aቅርበው የዚሁ Aክሲዮን ማህበር ንብረት የሆነው ዱቄት ፋብሪካ Eንዳይሸጥ Eንዳይለወጥ የሚል የEግድ ትEዛዝ በፍ/መ/ደ/ፍ/ቤት Aሰጥተዋል። በበኩላችን ደግሞ ፋብሪካው ለAክሲዮን ማህበሩ ለሰጠነው የብር 14,569,AAA(Aስራ Aራት ሚላዮን Aምስት መቶ ስድሣ ዘጠኝ ሺህ) ብድር በAንደኛ ደረጃ መያዣነት የያዝነው በመሆኑና ብድሩም Eስካሁን ስላልተመለሰ ፋብሪካውን ሸጠን ገንዘባችንን ለማስመለስ Eንድንችል Eግዱ ይነሣልን በማለት ህዳር 12 ቀን 1999 ዓ.ም በተፃፈ ማመልከቻ ጠይቀናል።
ሆኖም ጉዳዩን የያዘው የፍ/መ/ደ/ፍ/ቤት ህዳር 28 ቀን 1999 ዓ.ም በዋለው ችሎት የሒሣብ ማጣራቱ ውጤት Eስከሚታወቅበት ጊዜ ድረስ የተሰጠው የEግድ ትEዛዝ የሚነሣበትን ሁኔታ ስላላገኘን Aቤቱታውን Aልተቀበልንም፣ Eግዱ Eንዳለ ይቀጥል ሲል ትEዛዝ ሰጥቷል። Eንደገና ታህሣሥ 11 ቀን 1999 ዓ.ም የተሰጠው Eግድ Eንዲነሣልን ብናመለክትም Aሁንም ፍ/ቤቱ ራሴ የሰጠሁትን የEግድ ትEዛዝ መልሼ የማነሣበት ምክንያት የለም በማለት ጥያቄያችንን ሣይቀበለው ቀርቷል። በዚሁ ጉዳይ ለፍ/ከ/ፍ/ቤት ይግባኝ ብናቀርብም ይህ ፍ/ቤትም የሥር ፍ/ቤቱን ትEዛዝ በማፅናት ይግባኛችንን ሰርዞብናል።
የሥር ፍ/ቤት ሒሣቡ Eስኪጠራ ድረስ Eግዱ Aይነሣም ሲል የሰጠው ትEዛዝ Aመልካች በAዋጅ ቁጥር 97/9A የተሰጠውን ስልጣን Eንዳይጠቀምበት ገደብ የሚጥል፣ መብት የሚነፍግ ከመሆኑም በላይ በAመልካች ባንክ ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትል ነው ምክንያቱም የሒሣብ ማጣራቱ ሥራ Eንደተመለከትነው የጊዜ ገደብ ያልተቀመጠለት በመሆኑና የብድሩ ገንዘብ ወለድ Eየጨመረ የድርጅቱ ንብረትም Eየተበላሸ በመሆኑ Eግዱ ባለመነሣቱ ምክንያት የሚደርሰው ጉዳት በቀላሉ የሚገመት Aይደለም።
የAክሲዮን ማህበሩ ንብረት የሆነው ዱቄት ፋብሪካ የታገደው ለEዳው ተጠያቂ በሆኑ የማህበሩ Aባላት በሆኑት ሰዎች በነበረው የሒሣብ ክርክር መነሻነት ሲሆን ባንኩ የሚፈለገው ብር 22,AAA,AAA(ሃያ ሁለት ሚላዮን) ደግሞ የማህበሩ Aባላትና የAክሲዮን ማህበሩ የጋራ Eዳ ነው። ፍ/ቤቶቹ የሰጡት ትEዛዝ ደግሞ ባንኩ በAዋጅ ቁጥር 97/9A Eና 98/9A የተሰጠውን በብድር የሰጠውን ገንዘብ የመሰብሰብ ሥልጣን የሚገደብና በሕዝብና መንግሥት ንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያደርስ ነው።
በመሆኑም ሰበር ሰሚው ችሎት የሥር ፍ/ቤቶች የሰጡትን ትEዛዝ በመሻር Eግዱ Eንዲነሣ Eንዲወሰንልን በማለት Aመልከቷል።
ተጠሪዎቹ (ፋብሪካው) ታህሣሥ 4 ቀን 2AAA ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት መልስ Eሽጉ የምግብ ውጤቶችና መኖ Aክሲዮን ማህበር ከAባላቱ መዋጮና 139 140 ከAመልካች ባንክ በተገኘው ብድር በብር 53,AAA,000 የተመሰረተ የዱቄት ፋብሪካ ነው። የAክሲዮን ማህበሩ ቦርድ ከ1995 ዓ.ም ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ ዓመታት Aባላትን ባለመጥራቱና ሪፖርትም ባለማቅረቡ የተነሣ በስር ፍ/ቤት የሒሣብ ይጣራ ክስ ተመሥርቷል። ንብረቱ Eንዳይባክን ፋብሪካው ሒሣቡ ተጣርቶ Eስከሚያልቅ ጊዜ ድረስ Eንዳይሸጥ Eንዳይለወጥ ታግዶ Eንዲቆይ ማድረግ Aስፈላጊ በመሆኑ ባቀረብነው ጥያቄ መሰረት በፍ/መ/ደ/ፍ/ቤት የEግድ ትEዛዝ ተሰጥቶልናል። Aመልካችም Eግዱ Eንዲነሣለት Aመልክቶ በፍ/ቤቱ ተቀባይነት Aላገኘም። በዚሁ ትEዛዝ ላይ ይግባኝ ማለት ሲገባው Aመልካቹ Eንደገና ተመሣሣይ የሆነ የEግድ ይነሣልኝ ጥያቄ መጀመሪያ የEግድ ትEዛዝ ለሰጠውና Eግዱ Eንዲነሣ ጥያቄ ቀርቦለትም Eግዱ Aይነሳም ላለው ፍ/ቤት Aቅርቧል። ይህ ፍ/ቤት ራሱ የሰጠውን ትEዛዝ የሚያስለውጥ ልላ ትEዛዝ መስጠት ስለማይችል የAግድ ይነሣልን ጥያቄውን ውድቅ ማድረጉ በAግባቡ ነው። ፍ/ከ/ፍ/ቤትም የቀረበለትን ይግባኝ መሰረዙ የሚነቀፍ Aይደለም።
Eኛ የEግድ ትEዛዝ Eንዲሰጥልን ያመለከትነው የማጣራት ሥራው Eስኪያልቅ ጊዜ ድረስ ፋብሪካው ካልታገደ የሒሣቡ ጉድለትና የንብረቱ መባከን ሣይታወቅ ተሸፋፍኖ ይቀራል የሚል ስጋት ስላደረብን ነው። ፍ/ቤቶቹም የሰጡዋቸው ትEዛዞች ይህን ስጋት ከግምት ውስጥ በማስገባት ነው።
No topics extracted.
የማጣራት ሥራው በAፋጣኝ ላከናወን ያልቻለው Aመልካች የዱቄት ፋብሪካውን በሮች በመበየድ Aጣሪዎች Eንዳይገቡ በመከላከሉ መክንያት ነው።
ጉዳዩን Eየተመለከተ ያለው ፍ/ቤት Aመልካች ብይዱን Eንዲያነሣና የሒሣብ ማጣራት ሥራው Eንዲቀጥል ሲል ትEዛዝ የሰጠ ቢሆንም Eስካሁን የፍ/ቤቱ ትEዛዝ ተግባራዊ Aልሆነም።
በመሆኑም Aመልካች የፍ/መ/ደ/ፍ/ቤት መጀመሪያ Eግዱ Aይነሳም በማለት በሰጠው ትEዛዝ ላይ ይግባኝ ማለት ሲገባው Eንደገና የEግድ ይነሣልኝ ጥያቄ ማቅረቡ Aግባብ ባለመሆኑና የሥር ፍ/ቤƒ ደግሞ ራሴ የሰጠሁትን ትEዛዝ መልሼ ራሴ ላነሣው Aልችልም ያለው በAግባቡ በመሆኑ፣ ፍ/ከ/ፍ/ቤት የሰጠው ትEዛ´ም የሚነቀፍበት ምክንያት ስለልለ በስር ፍ/ቤቶቹ የተፈፀመ የህግ ስህተት የለም። ሰበር ሰሚው ችሎትም ይህን ተመልክቶ በሥር ፍ/ቤቱቹ የተሰጡትን ትክዛዞች Eንዲያፀናልን ሲሉ Aመልክተዋል።
Aመልካችም የመልስ መልሱን በማቅረብ በAቤቱታው የተጠቀሱትን ክርክሮች ለማጠናከር ሞክሯል።
በበኩላችን ደግሞ በAመልካቹ የቀረበውን የEግድ ይነሣልኝ ጥያቄ የሥር ፍ/ቤቶች ውድቅ ማድረጋቸው በAግባቡ ነው ወይስ Aይደለም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ መዝገቡን መርምረናል።
መዝገቡን Eንደመረመርነውም ተጠሪዎች ባቀረቡት መልስ የዱቄት ፋብሪካው የተመሰረተው ከAመልካች ባንክ በብድር በተገኘው ገንዘብ ጭምር መሆኑን ስላመኑና ለዚህ በብድር ለተገኘው ገንዘብም ፋብሪካው በAንደኛ መያዣነት Aልተመዘገበም ብለው ስላልካዱ Aመልካቹ ያቀረበው የEግድ ይነሣልኝ ጥያቄ በAግባቡ መሆኑን ተገንዝበናል።
የሥር ፍ/ቤቱ መጀመሪያ የሰጠው የEግድ ትEዛዝ ደግሞ በAክሲዮን ማህበሩ Aባላት መካከል የሒሣብ ይጣራልን ክስ ቀርቦ በክርክር ላይ ባሉበት ጊዜ ከAባላቱ በAንዱ ወገን ሒሣቡ ሣይጣራ ፋብሪካ Eንዳይሸጥ ለመከላል Eንጂ በብድር ምክንያት በመያዣነት የያዘው ባንክ ገንዘቡን ለማስመለስ በማሰብ Eንዳይሸጠው ለመከልከል Eንዳልሆነ ከትEዛዙ መንፈስ ለመረዳት ችለናል።
Aመልካች ባንክ በዋስትና የያዘውን ንብረት በመሸጥ በብድር የሰጠውን ገንዘብ ከነወለዱ የማስመለስ ስልጣን በAዋጅ ቁጥር 97/9A Aንቀጽ 3 Eና 4 መሰረት የተሰጠው በመሆኑ በዋስትና በያዘው ፋብሪካ ላይ የተሰጠው Eግድ Eንዲነሣለት ጥያቄ ማቅረቡ በAግባቡ ነው። ሆኖም የፍ/መ/ደ/ፍ/ቤት የEግድ ይነሣልኝ ጥያቄው ሲቀርብለት Aመልካች በAዋጁ የተሰጠውን ሥልጣን መሰረት በማድረግ መብቱን ለማስጠበቅ Eንዲችል የEግድ ትEዛዙን ላያነሣለት ሲገባ ጥያቄውን ውድቅ ማድረጉ የሕግ ስህተት SJ’<” ተመልክተናል።
መጀመሪያ Eግዱ Aይነሣም የሚል ትEዛዝ ተሰጥቶ Eያለ በዚሁ ትEዛዝ ይግባኝ Eንደማለት ተመልሶ Eንደገና Aመልካች ለዚሁ Eግዱ Aይነሣም 141 142 ላለው ፍ/ቤት Eግዱ ይነሣልኝ ማለት Aይችልም ተብሎ በተጠሪ የቀረበውን ክርክር ስንመለከትም የተሰጠው የEግድ ትEዛዝ ጊዜያዊ Eንደመሆኑ መጠን ከጊዜ በኋላ ከሁኔታዎች ጋር በማገናዘብ ላሻሻል፣ ላነሣ ወይም ላሰረዝ የሚችልበት ምክንያት ሲኖር Aስቀድሞ የEግድ ትEዛዝ የሰጠው ፍ/ቤት Eግዱን Eንዲያነሣ ማመልከት Eንደሚ‰ልና ፍ/ቤቱም Eንደየሁኔታው Eግዱን ላያሻሽል፣ላያነሣ ወይም ጨርሶ Eንዲሰረዝ ላያደርግ Eንደሚችል በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 158 የተደነገገ በመሆኑ የተጠሪዎቹ ክርክር ተቀባይነት ያለው ሆኖ Aላገኘነውም።
በመሆኑም የፍ/መ/ደ/ፍ/ቤት በመጀመሪያም ይሁን በሁለተኛው ጊዜ የቀረበውን የEግድ ይነሣልኝ ጥያቄ ያለመቀበሉና የEግድ ትEዛዙን ያለማንሣቱ፣ ፍ/ከ/ፍ/ቤትም የሥር ፍ/ቤቱን ትEዛዝ ጉድለት የለበትም በማለት የቀረበለትን ይግባኝ መሰረዙ የሕግ ስህተት ያለበት በመሆኑ ትEዛዞ‡ መሻር ያለባቸው Jነው Aግኝተናቸዋል።
ው ሣ ኔ 1- የፍ/መ/ፊ/ፍ/ቤት በመ/ቁ. 31653 መስከረም 24 ቀን 1999 ዓ.ም የሰጠው የEግድ ትEዛዝና ህዳር 28 ቀን Eና መጋቢት 4 ቀን 1999 ዓ.ም Eግዱ Aይነሣም በማለት የሰጣቸው ትEዛዞች Eንደዚሁም የፍ/ከፍ/ፍ/ቤት በመ/ቁ. 55387 ሐምል 17 ቀን 1999 ዓ.ም የሰጠው ትEዛዝ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 348/1/ መሰረት ተሽረዋል። Eግዱም ተነስቷል። ይፃፍ።
2- ኪሣራን በተመለከተ ግራ ቀኙ ይቻቻሉ።