No summary available.
ጥር 14 ቀን 1997 ዓ.ም. የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል። ይፃፍ።
የፍድራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ መሰረታዊ የሥነ ሥርዓት ሕግ ስህተት ያለበት በመሆኑ ስላተሻረ ተጠሪው የከፍተኛው ፍርድ ቤት በሰጠው ውሣኔ መሰረት በውሉ የገባውን ግድታ የመፈፀም ኃላፊነት Aለበት ብለናል።
በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ።
ይህ ፍርድ በፍድራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ግንቦት 14 ቀን 2AAA ዓ.ም. በሙሉ ድምጽ ተሰጠ።
የማይነበብ የAምስት ዳኞች ፊርማ Aለበት።
ነ/ዓ የሰበር መ/ቁ. 2589A መጋቢት 18 ቀን 2AAA ዓ.ም ዳኞች፡- ዓብዱልቃድር መሐመድ መስፍን Eቁበዮናስ ሂሩት መለሰ መድህን ኪሮስ ዓላ መሐመድ Aመልካች፡- የIት/መድን ድርጅት - ነ/ፈጅ ኃይሉ ተሰማ ቀረበ መ/ሰጭ፡- Eነ ዝናሽ Aሰፋ /2ሰዎች/ - ቀረበች **
መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል።
**
በዚህ መዝገብ የቀረበው ጉዳይ የካሣ ክፍያን የተመለከተ ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የAሁን መ/ሰጭዎች የሥር 1ኛ ተከሣሽ /Aቶ መኰንን ደበበ/ ንብረትነቱ የሥር 2ኛ ተከሣሽ /የAቅም ግንባታ ሚኒስቴር/ የሆነውን ተሽከርካሪ በቢሾፍቱ ከተማ ሲያሽከረክሩ Aባታችንን ገጭተው የገደሉ ስለሆነና ሟች Aባታችን Aስተዳዳሪያችን ስለነበሩ ከቀን ገቢያቸው ከብር 22.AA /ሃያ ሁለት ብር/ ላይ 6A% የሚሆነውን ለEኛ ይሰጡን ስለነበር በሟች ምክንያት ጉዳት ደርሶብናል፣ ስለዚህ ካሣ ይከፈለን በማለት በOሮ/ብ/ክ/መ/ምስ/ሸ/ዞ/ ከፍ/ፍ/ቤት ባቀረቡት ክስ ነው። በወቅቱ ጣልቃ ገብ የነበረው የAሁን Aመልካች Aደጋው በደረሰበት ወቅት የሟች የቀን ገቢ ብር 22.AA Aልነበረም፣ ሟች Eስከ 65 ዓመታቸው ድረስ ይኖራሉ የተባለው ተቀባይነት የለውም፣በመ/ሰጭ የተጠየቀው ልዩ ልዩ ወጪ በማስረጃ Aልተደገፈም፣ መ/ሰጪዎች ለAካለ መጠን የደረሱ ስለሆነ ካሣ ላከፈላቸው Aይገባም በማለት ተከራክሯል። ከዚህ በኋላ በቃል ክርክር ወቅት የሥር 2ኛ ተከሣሽ ቀርቦ Aደጋው የደረሰው በEኛ ተሽከርካሪ መሆኑ ባይካድም በሾፍሩ ጥፋት ምክንያት Aይደለም ሲል ተከራክሯል። ፍ/ቤቱም መኪናውን ሲያሽከረክር የነበረው የሥር 1ኛ ተከሣሽ /ሹፍሩ/ ጥፋተኛ መሆናቸው በትራፊክ ፖላስ ማስረጃ ስላልተረጋገጠ ጥፋተኛ 71 72 Aይደሉም፣ የሥር 2ኛ ተከሣሽ ደግሞ Aደጋውን ያደረሰው የEሱ ንብረት የሆነው መኪና መሆኑን ስላመነ Eና የመኪናው ባለቤት ስለሆነ ተጠያቂ ነው፣የካሣ ክፍያውን በተመለከተ የፍ/ብ/ሕ/ቁ. 2A95/2/ Eና 8A7 Eስከ 825 ካሣው የሚከፈለው በቀለብ መልክ Eንደሆነ ከመግለጽ ውጭ ካሣ መጠየቅ የሚችሉትን ሰዎች በEድሜ ለይቶ Aላስቀመጠም፣ Aባት ልጆቹን Eስኪያረጁ ድረስ Eንኳን ቢረዳቸው የሚከለክለው ሕግ የለም፣ ስለሆነም ጣልቃ ገብ /የIት/መድን ድርጅት/ ለመ/ሰጭዎች ብር 21,AAA /ሃያ Aንድ ሺህ/ ይክፈል ሲል ወሰነ።
የሥር ጣልቃ ገብ /የIት/መድን ድርጅት/ በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ Aቅርቦ ፍ/ቤቱ የIት/መድን ድርጅት የደንበኛው (የAቅም ግንባታ ሚ/ር) ተወካይ ወይም ጠበቃ Eስካልሆነ ድረስ ደንበኛው ከ3ኛ ወገኖች ጋር በሚያደርገው ክርክር ጣ/ገብቶ Eንዲከራከር የሚፈቅድለት ሕግ የለም። በመሆኑም የIት/መድን ድርጅት ደንበኛውን ወክሎ ደንበኛው ላያነሣ የሚችለውን ክርክር በማንሣት መከራከር የሚችለው ምናልባት የሚመጣውን ኃላፊነት ሙሉ በሙሉ ተቀብሎ ደንበኛውን ከክርክሩ Aስወጥቶ ከቀረበ ነው። ከዚህ ውጪ ደንበኛው Eየተከራከረ ሳለ Aንድ ጊዜ ከደንበኛው ጋር በልላ ጊዜ ደግሞ ከ3ኛ ወገን ጋር መከራከር የሚችልበት የሕግ Aግባብ ስለልለና ድርጅቱ ለደንበኛው ጥብቅና የመቆም መብቱ ከፖላሲው ስለማይመነጭ Eሱን የማይመለከተውን ክርክር ማቅረቡ ያለAግባብ ነው በማለት የይግባኝ ቅሬታውን ውድቅ Aድርጎታል።
የሰበር Aቤቱታው የቀረበውም ይህንን ውሣኔ ለማስለወጥ ሲሆን የAቤቱታው Aጠቃላይ ይዘትም በጣልቃ ገብነት የመከራከር መብቴን Aስመልክቶ የስር ፍ/ቤት የሰጠው ውሣኔ ሕግን የተከተለ Aይደለም፤ ለAካለ መጠን ለደረሱ ሰዎች የክርክሩ መነሻ የሆነው ካሣ Eንዲከፈል የተሰጠው ውሣኔም ስህተት ነው የሚል ነው።
ይህ ችሎት የሥር ፍ/ቤቶችን ውሣኔዎች Aግባብ ካለው ሕግ ጋር Aገናዝቦ መርምሯል። የAሁን መ/ሰጭዎች Aስተዳዳሪያችን የነበሩት Aባታችን በተሽከርካሪ ተገጭተው በመሞታቸው ምክንያት የተቋረጠብን ገቢ ይከፈለን በማለት በክልሉ ምስ/ሸ/ዞ/ከፍ/ፍ/ቤት የAቅም ግንባታ ሚ/ርን ከነ ሾፍሩ ከከሰሱ በኋላ ፍ/ቤቱ ተገቢ ነው ያለውን ካሣ በወቅቱ ጣልቃ ገብ የነበረው የAሁኑ Aመልካች ይክፈል በማለት ውሣኔ መስጠቱን፣ Eንዲሁም Aመልካች ይህንን ውሣኔ በመቃወም ለክልሉ ጠ/ፍ/ቤት ይግባኝ Aቅርቦ ፍ/ቤቱ Aመልካች የደንበኛው ጠበቃ ስላልሆነ በጣልቃ ገብነት ቀርቦ የደንበኛውን ክርክር Eያነሣ መከራከር Aይችልም በማለት መወሰኑን መዝገቡ ያስረዳል።
No specific laws extracted.
No topics extracted.
በመሰረቱ በጣልቃ ገብ /የIት/ሙድን ድርጅት/ Eና በሥር 2ኛ ተከሣሽ (የAቅም ግንባታ ሚ/ር) መካከል የመድን ውል መኖሩ Aላከራከረም።
የAቅም ግንባታ ሚ/ር ተሽከርካሪ ጉዳት በማድረሱ ምክንያት ክስ ቀርቦ ካሣ መክፈል Eንዳለበት ከተወሰነ በመድን ውሉ ላይ Eስከተገለፀው መጠን ድረስ ያለውን ካሣ የመክፈል ኃላፊነቱ የAመልካች Eንደሚሆን Aያጠራጥርም።
ስለሆነም የክርክሩ ውጤት በAመልካች መብት ወይም ጥቅም ላይ Aዎንታዊም ሆነ Aሉታዊ ተጽEኖ የሚያሣድር መሆኑ ግልጽ ነው። ይህ ከሆነ ደግሞ የAቅም ግንባታ ሚ/ር ተሽከርካሪ ባደረሰው ጉዳት ምክንያት የካሣ ክፍያ ጥያቄን የያዘ ክስ ሲቀርብ ጉዳዩ Aመልካችን ስለሚመለከተው በክርክሩ ውስጥ ጣልቃ በመግባት የኋላ ኋላ ላመጣበት የሚችለውን ማንኛውንም ኃላፊነት ቢቻል ለማስወገድ ባይቻል ለመቀነስ የሚያስችለውን ክርክር ማቅረቡ ተገቢ ነው። በAንድ ክስ ልሎች ተከራካሪ ወገኖች በክርክር ላይ ባሉበት ጊዜ በጉደዩ ያገባኛል የሚል ማንኛውም 3ኛ ወገን ከፍርድ ውሣኔ በፊት ጣልቃ ገብቶ መከራከር Eንደሚችል በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 41/1/ ላይ የተደነገገ በመሆኑ Aመልካች የደንበኛው ጠበቃ ስላልሆነ ጣልቃ ገብቶ መከራከር Aይችልም በማለት በስር ፍ/ቤት የተሰጠው ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ተገኝቷል።
ው ሣ ኔ
የOሮ/ብ/ክ/መ/ጠ/ፍ/ቤት በመ/ቁ. 3534A ሰኔ 1 ቀን 1998 የሰጠው ውሣኔ ተሽሯል። ይፃፍ።
የOሮሚያ ጠ/ፍ/ቤት የAሁን Aመልካች ጣ/ገብቶ የመከራከር መብት ያለው መሆኑን ተገንዝቦ በጉዳዩ ጣልቃ ›eÑw„ Eንዲያከራክረውና በሕጉ መሰረት Eንዲወስን ብለናል።
ግራ ቀኙ ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ። መዝገቡ ተዘግቷል።
ይመለስ።