No summary available.
ጥር 29 ቀን 2AAA ዓ.ም ዳኞች፡- Aብዱልቃድር መሐመድ ተገኔ ጌታነህ መስፍን Eቁበዮናስ Aብዱራሂም Aህመድ ታፈሰ ይርጋ Aመልካች፡- ወ/ሮ መሰረት ፍስሐ ቀርባለች።
ተጠሪ፡- Aቶ ቀልቤሣ Aበው ቀርቧል።
መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል።
ይህ የሰበር Aቤቱታ ላቀርብ የቻለው Aመልካች ሰኔ 6 ቀን 1998 ዓ.ም. ጽፈው ባቀረቡት ማመልከቻ መነሻነት ነው።
የጉዳዩ የስር Aመጣጥ Aመልካች የስር ከሣሽ በመሆን በተጠሪ ላይ ባቀረቡት ክስ ጋብቻ መሥርተው ሲኖሩ ከየካቲት 1 ቀን 1996 ዓ.ም. ጀምሮ ከተጠሪ ጋር የነበራቸው ጋብቻ በፍቺ መፍረሱንና የጋራ ንብረት ክፍፍል Eንዲደረግ ባመለከቱት መሰረት የንብረት ዝርዝር Aቅርበው ከዚህ ዝርዝር ውስጥ በጋራ የሰሩትን ቤት Eንዲካፈሉና ተጠሪ ቤቱን Aከራይተው ስለሚጠቀሙና ኪራዩም በወር ብር 350 (ሦስት መቶ ሃምሳ) ስለሆነ የ1A ዓመት ኪራይ ብር 36AAA (ሰላሳ ስድስት ሺ) Aመልካች ስላገኙ ቤቱ ተገምቶ የግምቱን ግማሽ በመክፈል ልጆቼን Eንዳሳድግበት በማለት ጠይቀዋል። ክሱ የቀረበለት የፍድራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም ተጠሪ ቤቱ የተሰራበትን ቦታ ከAመልካች ጋር በጋብቻ ከመተሣሰራቸው በፊት ያገኙት ስለሆነ Aመልካች የቦታው ይዞታ ተካፋይ የሚሆኑበት ምክንያት የለም። ሆኖም ቤቱ የተሰራው ግራ ቀኙ ጋብቻ ከመሰረቱ በኋላ ስለሆነ በባለሙያ ተገምቶ የቤቱን ግማሽ ተጠሪ ለAመልካች ይክፈሉ። የኪራይ ገቢን በተመለከተ Aመልካች በማስረጃ 200 201 Aስደግፈው ባለማቅረባቸው ተቀባይነት የለውም በማለት ወስኗል። ይህ ውሣኔ በፍድራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ፀንቷል።
Aመልካች የሰበር Aቤቱታ ያቀረቡት በዚህ መነሻነት ሲሆን ይህ ፍርድ ቤት Aቤቱታውን መርምሮ መልስ ሰጪን ካስቀረበ በኋላ ግራ ቀኙ” Aከራክሯል። ክርክሩንም ከሕጉ ጋር በማገናዘብ መርምሯል። በዚህም መሰረት የስር ፍርድ ቤት ያለAመልካች ስምምነት የቤቱን ግምት Aጋማሽ ከተጠሪ ይቀበሉ በማለት መወሰኑ ባግባቡ መሆን Aለመሆኑን ይህ ፍርድ ቤት Eንደሚከተለው መርምሯል።
Aመልካች የቤቱን ግምት ግማሽ ተቀብለው Eንዲወጡ የተወሰነውን በተመለከተ የሥር ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ተጠሪ የቦታውን ይዞታ ያገኙት ከAመልካች ጋር በጋብቻ ከመተሳሰራቸው በፊት በመሆኑ በዚህ ይዞታ ላይ Aመልካች ተካፋይ የሚሆኑበት ምንም ምክንያት የለም የሚል መሆኑን ተረድተናል። ከፍርድ ቤቱ ውሣኔ ለመረዳት የተቻለው ቤትና ቦታውን ነጣጥሎ ማየቱን ሲሆን ፍርድ ቤቱ ይህን ለማድረግ ያስቻለውን ድንጋጌ Aልጠቀሰም።
በፍ/ብ/ሕ/ቁ. 1131 ላይ Eንደተመለከተው በAመልካችና በተጠሪ መካከል ቤቱን በተመለከተ የጋራ ባለሀብትነት መብት በፍርድ ቤቱ ውሣኔ የተመሰረተ ከመሆኑ Aኳያ Aመልካች በቤቱ ላይ ያገኙት የጋራ ባለሀብትነት መብት የመሬቱ ይዞታንም ስለሚያጠቃልል መብታቸው በይዞታውም ላይ የተዘረጋ ይሆናል። ምክንያቱም በዚህ ድንጋጌ መሰረት በቤት ላይ የተገኙ መብቶች Eንደ Aንድ ሙሉ ክፍል መሬቱንም Eንደሚያጠቃልሉና በተከታዩ Aንቀጽ 1132 ላይ Eንደተመለከተው ቤቱም የመሬቱ Aንድ Aቋም ሆኖ የሚቆጠር በመሆኑ ነው። በተጨማሪም ከላይ በተጠቀሰው የፍ/ብ/ሕ/ቁ. 1131 መሰረት የቤቱ የጋራ ባለሀብትነትና ቤቱ የቆመበት መሬት የተጠሪ የግል ባለይዞታነት በተመለከተ ግራ ቀኙ Aስቀድሞ ያደረጉት ውል ባለመኖሩ ይህ በልKበት ሁኔታ የሥር ፍርድ ቤቶች ተጠሪ ከጋብቻው በፊት የመሬቱ ባለይዞታ ነበር በማለት መወሰናቸው Aግባብ ካለመሆኑም በላይ መሰረታዊ የሕግ ስህተትም ነው።
በልላም በኩል የጋራ ሀብትን ለማከፋፈል Aመቺ በማይሆንበት ጊዜ ግራ ቀኙ ንብረቱን Aንዳቸው Eንዲያስቀሩ መስማማት Eንደሚቻል፣ ለመስማማት ያልተቻለ ቢሆን ግን ንብረቱ ተሸጦ ገንዘቡን Eንደሚከፋፈሉ፣ በንብረቱ Aሻሻጥ ካልተስማሙ ደግሞ ንብረቱ በAንደኛው ጠያቂነት በጨረታ Eንደሚሸጥ የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ Aንቀጽ 92 በግልጽ ደንግጓል። ከዚህ ውጪ ተከራካሪ ወገኖች በንብረቱ Aከፋፈል ካልተስማሙ በስተቀር ፍርድ ቤቶች በራሳቸው ተነሣሽነት ንብረቱን ለAንደኛው ተከራካሪ ወገን Eንዲሰጥ የማድረግ ሥልጣን Eንደልላቸው ከድንጋጌው ለመረዳት ተችሐል። ከዚህ Aኳያ የሥር ፍርድ ቤቶች ሁለቱም ተከራካሪ ወገኖች ቤቱ ለAንዳችን ብቻ ይገባል በማለት Eየተከራከሩ ባሉበት ሁኔታ ተጠሪ ቤቱን Eንዲያስቀር በማለት የሰጡት ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ ተገኝቷል።
ው ሣ ኔ
የፍድራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመ/ቁ. 33271 የካቲት 1A ቀን 1997 ዓ.ም. Eንዲሁም የፍድራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመ/ቁ. 38782 መጋቢት 27 ቀን 1998 ዓ.ም. ቤቱ ለተጠሪ ይገባል በማለት የሰ×D†¨< ውd’@ዎች ተሽረዋል፤ ይፃፍ።
No topics extracted.
የፍድራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ግራ ቀኙ ቤቱን በዓይነት መካፈል የሚችሉ ከሆነ ”Ç=ካፈሉ፣ መካፈል የማይችሉ ከሆነ Aንዱ ለልላው ግምቱን ሰጥቶ ቤቱን Eንዲያስቀር፣ በዚህ ካልተሰማሙ ቤቱ በሐራጅ ተሸጦ ገንዘቡን Eንዲካፈሉ Áደ`ግ ዘንድ ታዟል፤ ይፃፍ።