No summary available.
ሐምል 9 ቀን 1999 ዓ.ም. በሰጠው ትEዛዝ የሰጠው ውሣኔ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁ. 348/1/ መሰረት ተሻሽሎAል።
በሟች ሞት ምክንያት ቀረ የተባለው ጥቅም ከጠቅላላው የሟች ደመወዝ ላይ የሚቀነሱት በሕግ የታወቁት ተቀናሾች ተቀንሰው በሚገኘው የተጣራው ገቢ መሰረት ይሰላ በማለት ወስነናል።
የሕላና ጉዳት ካሣው ብር 1AAA /Aንድ ሺህ ብር/ ነው ብለናል።
ወጪና ኪሣራ በተመለከተ ግራ ቀኝ ወገኖች የየራሳቸውን ይቻሉ።
መዝገቡ ይመለስ።
የማይነበብ የAምስት ዳኞች ፊርማ Aለበት።
ነ/ዓ የሰበር መዝገብ ቁጥር 3225A መጋቢት 25 ቀን 2AAA ዓ.ም ዳኞች፡- ዓብዱልቃድር መሐመድ መስፍን Eቁበዮናስ ሒሩት መለሰ መድህን ኪሮስ ፀጋዬ Aስማማው Aመልካች፡- ወ/ሮ Aስናቀች ወ/ማርያም ጠበቃው ቀርቧል።
ተጠሪ፡-
Aቶ ከተማ ተሰማ ጠበቃቸው ቀርቧል።
Aቶ ሸዋንግዛው ከተማ
በዚህ መዝገብ የቀረበው ጉዳይ በተጎጂው ላይ በደረሰ የሞት Aደጋ ምክንያት የሚከፈልን የካሣ Aከፋፈል ሥርዓትን የሚመለከት ነው።
የAሁኗ Aመልካች የAሁኑን ተጠሪዎች ጨምሮ 3 ተከሣሾች ላይ ባቀረቡት ክስ ልጃቸው ላይ በደረሰው የሞት Aደጋ ኃለፊዎች ስለሆኑ ካሣ ብር 9A,6AA (ዘጠና ሺህ ስድስት መቶ) Eንዲከፍሐቸው ጠይቀዋል።
ተከሣሾቹም በኃላፊነቱም ሆነ በካሣው መጠን ላይ ክርክር ያቀረቡ ቢሆንም ፍ/ቤቱ በAመልካች ልጅ ላይ ለደረሰው የሞት Aደጋ 1ኛ ተጠሪ የመኪናው ባለቤት በመሆናቸው፣ 2ኛ ተጠሪ መኪናውን በማሽከርከር Aደጋውን ያደረሡ በመሆኑ ኃላፊዎች ናቸው ካለ በኋላ የካሣውን መጠን በተመለከተ ሟች ለAመልካች በየወሩ ብር 3AA.AA (ሦስት መቶ) ይሰጥ ስለነበር Aመልካች 85 ዓመት Eስኪሞላቸው ላለው 18 ዓመት ታስቦ Eንዲሁም ለቀብር ማስፈፀሚያና ለተለያዩ ወጪዎች ብር 7,A77.5A (ሰባት ሺህ ሰባ ሰባት ብር ከሃምሣ ሣንቲም) በድምሩ ብር 71,877 (ሰባ Aንድ ሺህ ስምንት መቶ ሰባ ሰባት ብር) Eንዲከፍሉ ወስኗል።
የAሁን ተጠሪዎች በውሣኔው ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፍ/ከፍተኛ ፍ/ቤት ያቀረቡ ቢሆንም ፍ/ቤቱ በኃላፊነቱ Eና በካሣው መጠን ላይ የተሰጠውን 158 159 ውሣኔ ያፀና ሲሆን የAከፋፈሉን ሥርዓት በተመለከተ ግን በመተዳደሪያ ረገድ የተቋረጠ ጥቅም መከፈል ያለበት በAንድ ጊዜ ሣይሆን Eንደነገሩ ሁኔታ በየጊዜው በመሆኑ ለቀብር የወጣውን ወጭ ብር 2AAA Eና ውሣኔ Eስኪሰጥ ያለው ውዝፍ ቀለብ ብር 4,A9A ተጠሪዎች በAንድነት Eንዲከፍሉና ቀሪውን የጉዳት ካሣ የየዓመቱን መ/ሰጪ በሚኖሩበት Aካባቢ ወይም በልላ የገንዘብ ተቋም ውስጥ Eንዲያስቀምጡና መልስ ሰጪ በየወሩ ብር 3AA (ሦስት መቶ) በሕይወት Eስካሉና 85 ዓመት Eስኪሞላቸው ድረስ Eንዲቀበሉ ሟች 85 ዓመት ሣይሞላቸው ከሞቱ ባንክ የተቀመጠው ገንዘብ ለይግባኝ ባዮች Eንዲመስ በማለት Aሻሽሎ ወስኗል።
Aመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር ተሰኝተው ይግባኙን ለፍ/ጠቅላይ ፍ/ቤት Aቅርበው ፍ/ቤቱ ይግባኙን በመሰረዝ መዝገቡን ዘግቷል።
የAሁኑ የሰበር Aቤቱታ የቀረበው በዚህ ውሣኔ ላይ ነው። ይህ ችሎትም ተጠሪዎች የየAመቱን በባንክ ወይም በልላ ገንዘብ ተቋም Eንዲቀመጥ መወሰኑ በAግባቡ መሆን Aለመሆኑን ለመመርመር Aቤቱታው ለሰበር ችሎት ቀርቦ Eንዲታይ በማለቱ ተጠሪዎች ቀርበው መልስ ሰጥተዋል፤ ችሎቱም መዝገቡን Eንደሚከተለው መርምሯል።
ከፍ ሲል Eንደተገለፀው ለAመልካች ልጅ መሞት ተጠሪዎች ኃላፊ መሆናቸውና የመ/ደረጃ ፍ/ቤት የወሰነው የካሣ መጠን በፍ/ከፍተኛ ፍ/ቤት የፀና በመሆኑ በዚህ መዝገብ የሚታየው የካሣው Aከፋፈል ሥርዓት ብቻ ይሆናል።
የፍ/ከፍተኛ ፍ/ቤት በፍ/ህ/ቁ. 2A95/2/ መሰረት በመተዳደሪያ ረገድ የተቋረጠ ጥቅም መከፈል ያለበት Aንድ ጊዜ ሣይሆን Eንደነገሩ ሁኔታ በየጊዜው መሆን Eንዳለበት Eና Aመልካች በህይወት Eስካሉና 85 Eስኪሞላቸው ገንዘቡ በባንክ ወይም በልላ ገንዘብ ተቋም ተቀምጦ Aመልካች በየወሩ ብር 3AA Eያወጡ Eንዲወስዱ የሰጠው ውሣኔ ይህ ችሎትም የሚስማማበት ነው። ይሁን Eንጂ ፍ/ቤቱ ተጠሪዎች በባንክ ወይም በልላ የገንዘብ ተቋም ማስቀመጥ ያለባቸው የየAመቱን የካሣ ክፍያ ብቻ Eንዲሆን መወሰኑ Aግባብ ሆኖ Aላገኘነውም። Aመልካች በሕይወት Eስካሉ Eና 85 ዓመት Eስኪሞላቸው ካሣው በየወሩ ላከፈላቸው Eንደሚገባ ተወስኗል።
No topics extracted.
በመሆኑም 85 ዓመት Eስኪሞላቸውና በሕይወት Eስካሉ ካሣውን በየወሩ ላያገኙ የሚችሉበት የAከፋፈል ሥርዓት Aብሮ ላወሰን ይገባል። የፍ/ከፍተኛ ፍ/ቤት Eንዳለው ተጠሪዎች የየAመቱን ካሣ ብቻ Eንዲያስቀምጡ የተሰጠው ውሣኔ ግን ምናልባት ተጠሪዎች ከAመልካችዋ በፊት ቢሞቱ Aመልካች ካሣውን የሚያገኙበት ሁኔታ ላቋረጥ የሚችልበት Aጋጣሚ መኖሩን ያላገናዘበ ሆኖ Aግኝተነዋል። Aመልካችዋ በሕይወት Eስካሉና 85 ዓመት Eስኪሞላቸው በየወሩ ካሣውን ማግኘታቸው Aስተማማኝ የሚሆነው ተጠሪዎች የተወሰነውን ካሣ Aጠቃለው በባንክ ወይም በልላ ገንዘብ ተቋም ሲያስቀምጡ ነው።
ምናልባት Aመልካችዋ ቀድመው ቢሞቱ ተጠሪዎች ገንዘቡን መልሰው መውሰድ የሚችሉበት ሁኔታ የተጠበቀ ሲሆን ተጠሪዎችም ከAመልካችዋ በፊት ቢሞቱ Aመልካች ካሣው ሣይቋረጥባቸው ማግኘት ይችላሉ። በመሆኑም ተጠሪዎች የየዓመቱን የካሣ መጠን ብቻ Eንዲያስቀምጡ መወሰኑ Aግባብ ሆኖ Aላገኘነውም።
ው ሣ ኔ
የፍ/ከፍተኛ ፍ/ቤት በመ/ቁ. 39178 በሰኔ 14 ቀን 1998 ዓ.ም የሰጠው ውሣኔ ተሻሽሐል።
ተጠሪዎች የተወሰነባቸውን ካሣ በሙሉ Aመልካች በሚኖሩበት Aካባቢ በሚገኝ ባንክ ወይም ገንዘብ ተቋም ያስቀምጡ። Aመልካች በህይወት Eስካሉና 85 ዓመት Eስኪሞላቸው በየወሩ 3AA (ሦስት መቶ) ብር በየወሩ Eያወጡ ይውሰዱ። Aመልካች ከ85 ዓመታቸው በፊት ከሞቱ ተጠሪዎች ገንዘቡን ከባንክ Aውጥተው ይውሰዱ። ገንዘቡ የሚቀመጥበት ባንክ በዚህ ውሣኔ መሰረት ማስፈፀም Eንዲችል የውሣኔው ግልባጭ ይተላለፍለት።
ወጪና ኪሣራ ገራ ቀኙ ይቻቻሉ።
የማይነበብ የAምስት ዳኞች ፊርማ Aለበት ተ.