No summary available.
ኀዳር 24 ቀን 2AAA ዓ.ም.
ዳኞች፡- መንበረፀሐይ ታደሰ ፍስሐ ወርቅነህ ሐጎስ ወልዱ ሒሩት መለሰ ታፈሰ ይርጋ Aመልካች፡- ወ/ሮ ማና ኃ/ሚካኤል - ጠበቃ ገ/EግዚAብሕር ተስፋዬ ተጠሪ፡-
መዝገቡ ተመርምሮ ቀጥሎ የተመለከተው ፍርድ ተሰጥቷል።
ይህ የሰበር Aቤቱታ ላቀርብ የቻለው 1ኛ ተጠሪ በትግራይ ክልል ምEራባዊ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ባልና ሚስት የሆኑት 2ኛ ተጠሪና Aመልካች ብር 53‚398 (ሃምሳ ሦስት ሺህ ሦስት መቶ ዘጠና ስምንት) ተበድረውኝ ለብድሩ Aከፋፈል ቼክ የሰጡኝ ቢሆንም ገንዘቡ ያልተከፈለኝ ስለሆነ ይህንኑ ገንዘብ ከወለድ ወጭና ኪሣራ ጋር Eንዲከፍሉ ይወሰንልኝ የሚል ክስ Aቅርበው ፍ/ቤቱም ግራ ቀኙን Aከራክሮ ለክሱ ምክንያት የሆነውን ገንዘብ በብድር ከከሳሽ የወሰዱት 2ኛ ተጠሪ Aቶ ገ/Iየሱስ ገ/ፃዲቅ ብቻ ከመሆናቸውም በላይ ብድሩም ለትዳር ጥቅም ስለመዋሉ ያልተረጋገጠ ስለሆነ 2ኛ ተጠሪ ክስ የቀረበበትን ገንዘብ ለከሳሽ Eንዲከፍሉ 1ኛ ተጠሪን በተመለከተ ገንዘቡን ላከፍሉ Aይገባም በማለት ውሣኔ ሰጥቶ ከሳሽ በዚሁ ውሣኔ ቅሬታ Aድሮባቸው የይግባኝ ቅሬታ ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት Aቅርበው ይግባኝ ሰሚው ፍ/ቤትም በበኩሉ ግራ ቀኙን Aከራክሮ የሥር ተከሳሾች ባልና ሚስት በመሆን ሕይወታቸውን በንግድ ሥራ የሚመሩ Aንደመሆኑ መጠን በንግድ ሕ/ቁ. 19 መሰረት Aንደኛው ተጋቢ የሚገባው Eዳ ልላውንም ተጋቢ የሚያስገድድ በመሆኑ የከፍተኛው ፍ/ቤት በዚሁ መሰረት ሚስትንም የEዳው ተጠያቂ ማድረግ ሲገባው ተጠያቂነት 6564 የለባትም በማለት ውሣኔ መስጠቱ ከሕጉ ጋር ያልተገናዘበ ነው በማለት ይህንኑ ውሣኔ ሽሮ ክስ የቀረበበትን ገንዘብ ሁለቱም ተከሳሾች Eንዲከፍሉ በማለት የበኩሉን ውሣኔ ሰጥቷል። በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘትም የAሁን Aመልካች የሰበር Aቤቱታ ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት Aቅርበው ክሱ በቼክ ላይ የተመሰረተ ስለሆነ ሰበር ችሎቱ ጉዳዩን መርምሮ ለመወሰን ሥልጣን የለውም በማለት ትEዛዝ በመስጠቱ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል በማለት Aመልካች ቅሬታ በማቅረባቸው ነው።
ይህ ሰበር ችሎትም በAመልካች በኩል የቀረበውን Aቤቱታ መርምሮ Aመልካች፣ ቼክ ሳትሰጥ በቼክ ተከሳ በቼኩ ላይ የተመለከተውን Eዳ በንግድ ሕግ ቁጥር 19 መሰረት የንግድ Eዳ ወይም Aግባብ ባለው የቤተሰብ ሕግ Aመልካችን የሚመለከት Eዳ መሆኑ በማስረጃ ሳይጣራ በAመልካች ላይ መፈረዱ ለሰበር ቀርቦ መጣራት Eንዳለበት በማመኑ ተጠሪዎችን በመጥራት ግራ ቀኙን Aከራክሯል።
ምላሽ ማግኘት የሚገባውም የክርክሩ ጭብጥ 1ኛ ተጠሪ ክስ ያቀረቡበትን ገንዘብ Aመልካች ለመክፈል ይገደዳሉ የሚለው በመሆኑ ይህንኑ ጭብጥ በመያዝ የሰበር Aቤቱታው ከሕጉ ጋር ተገናዝቦ ተመርምሯል።
በቅድሚያም 1ኛ ተጠሪ በትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍ/ቤት ክሱን ያቀረቡት በቼክ ላይ ተመስርተው ወይንስ በብድር የሚለውን ነጥብ ማየት ለጉዳዩ Aወሳሰን ጠቃሚ በመሆኑ ይህንኑ ተመልክተናል።
1ኛ ተጠሪ በክስ ማመልከቻቸው ላይ ገንዘቡ በምን ምክንያት ለከሳሾች Eንደተሰጠ ዘርዝረው ያቀረቡ Eንደመሆናቸው መጠን ክሱ በቼክ ላይ ተመስርቶ Eንዳልቀረበና ቼኩን Eንደተራ ማስረጃ በመቁጠር ክሱን Eንደመሰረቱ ለመገንዘብ ተችሐል። በተከሳሾች በኩል የሥር 2ኛ ተከሳሽ የAሁን 2ኛ ተጠሪ ገንዘቡን ከከሳሽ በብድር መውሰዳቸውን ያመኑ ሲሆን 1ኛ ተከሳሽ የAሁን Aመልካች ግን ብድሩን ክደዋል።
የብድሩ Eዳ በሥር 1ኛ ተከሣሽ በAሁኑ Aመልካች ከተካደ ደግሞ የብድሩን መኖር በተመለከተ Aግባብነት ያለውን ማስረጃ በማቅረብ የማስረዳት ሸክሙ የሚወድቀው በከሳሽ ላይ ይሆናል ማለት ነው። ነገር ግን በዚህ ረገድ በፍ/ብ/ሕ/ቁ 2472 ላይ Eንደተለከተው የሥር ከሳሽ የAሁን 1ኛ ተጠሪ Aግባብነት ያለውን ማስረጃ Aቅርበው ብድሩን በካዱት Aመልካች ላይ የብድሩን መኖር Aላስረዱም። ይህንንም መሰረት Aድርጎ የክልሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት Aመልካች ክስ የቀረበበትን ገንዘብ ለመክፈል Aይገደዱም በማለት ውሣኔ ሰጥቷል።
በልላ በኩልም ጉዳዩን በይግባኝ የተመለከተው የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት Aመልካች Eዳው ይመለከታቸዋል በማለት ውሣኔ የሰጠው ከላይ Eንደተመለከተው Aመልካችና 2ኛ ተጠሪ ነጋድዎች ስለሆኑ ከ1ኛው ተጋቢ የሚጠየቅ የንግድ Eዳ በን/ሕ/ቁ.19 መሰረት ልላውንም ተጋቢ ስለሚመለከተው ኃላፊ ናቸው በማለት ነው። ነገር ግን ክሱ የቀረበው ከላይ Eንደተመለከተው በቼክ ላይ ተመስርቶ ሳይሆን በብድር ላይ ተመስርቶ ከመሆኑም በላይ ብድር መኖሩም በማስረጃ የተረጋገጠው በ1ኛው ተጋቢ ላይ ብቻ ነው። በAንድኛው ተጋቢ ብቻ በብድር መወሰዱ የተረጋገጠው ገንዘብ ከንግድ ሥራ ጋር በተያያዘ የተወሰደ ብድር ነው ለማለት የማይቻል ከመሆኑም በላይ ብድሩ ለጋራ ጥቅም መዋሉ ቢረጋገጥ Eንኳን የEዳው Aከፋፈል ወደ ጋራ ንብረት ወይንም ወደ ልላው ተጋቢ የግል ንብረት የሚሄደው በፍርድ Aፈጻጸም ጊዜ Eንጂ የብድር ውል ባልተዋዋለው ወገን ላይ ክስ ላመሰረትም ሆነ ፍርድ ላሰጥ Aይችልም።
No topics extracted.
ስለሆነም የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት Aመልካች ክስ የቀረበበትን ገንዘብ ላከፍሉ ይገባል በማለት የሰጠው ውሣኔ ከንግድ ሕጉ ጋር የተጣጣመ ባለመሆኑ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ ተገኝቷል።
Aመልካች በዚሁ የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ውሣኔ ቅሬታ Aድሮባቸው የሰበር Aቤቱታ ለክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ችሎት ሲያቀርቡ ክሱ የቀረበው ከላይ Eንደተመለከተው በቼክ ላይ ተመስርቶ ሳይሆን በብድር ላይ ተመስርቶ ቼኩ በተራ ማስረጃነት የቀረበ በመሆኑ ጉዳዩን በሰበር ለማየት የሚችል ሆኖ ሳለ በቼክ ላይ ተመስርቶ የቀረበ ክስ በመሆኑ በሰበር ለማየት ስልጣን የለኝም በማለት Aቤቱታውን ሳይቀበል መቅረቱ በAግባቡ ሆኖ Aልተገኘም። ይሁንና 66 67 የክልሉም ሆነ የፍድራሉ ሰበር ችሎት የተቋቋሙበት ዓላማ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተትን ማረም በመሆኑ ጉዳዩን ወደ ክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት መመለስ ሳያስፈልግ ቀጥሎ የተመለከተው ተወስኗል።
ው ሣ ኔ
የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት በመ/ቁ. 19141 በሐምል 21 ቀን 1997 ዓ.ም. Eንደዚሁም የክልሉ ሰበር ችሎት በመ/ በ ጥቅምት 3A ቀን 1998 ዓ.ም. የሰጠው ትEዛዝ መሰረተዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ. 348/1/ መሰረት ተሽሯል።
የትግራይ ክልል ምEራባዊ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት በ