No summary available.
ጥቅምት 14 ቀን 2000 ዓ.ም ዳኞች፡- ዓብዱልቃድር መሐመድ ተገኔ ጌታነህ መስፍን Eቁበዮናስ ተሻገር ገ/ስላሴ ብርሃኑ Aመነው Aመልካች፡- ላቀስዩማን Aስፋ በሻህውረድ ወኪል ጀነነው Aሰፋ ቀረቡ ተጠሪ፡- የሣህላተ ምህረትና ክርስቶስ ሳምራ ደብር Aስተዳደር Aልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል
ለዚህ Aቤቱታ መንስኤ የሆነው የAመልካች ወኪል ጀነነው Aሰፋ የተባለው በፍ/መ/ደ/ፍ/ቤት ክስ መስርቶ ክሱ በመታየት ላይ Eያለ ፍ/ቤቱ Aቶ ጀነነው Aሰፋ ክሱን የመሰረተው “ከሳሽ ጀነነው Aሰፋ” ብሎ ፅፉል፣Eሱ ወኪል Eንጂ ከሳሽ ላሆን Aይችልም በማለት ክሱን ውድቅ በማድረጉና በከፍተኛው ፍ/ቤትም Aያስቀርብም በመባሉ ነው።
ለዚህ ፍ/ቤት የቀረበው Aቤቱታ መሰረተ ሃሳብም Aቶ ጀነነው Aሰፋ የAመልካች ወኪል በመሆኑ ክሱን የመሰረተውም Aመልካችን ወክሎ Eንጂ በራሱ ስላልሆነ ክሱ ውድቅ የተደረገው በማይገባ ነው በማለት ነው።
Aቤቱታው ለሰበር ችሎት ያስቀርባል ተብሎ ለተጠሪ መጥሪያ ተልኮለት ባለመቅረቡ ክርክሩ በልለበት ታይቷል።
የሥር ፍ/ቤት የAመልካቹ ወኪል “ከሳሽ ጀነነው Aሰፋ” በማለቱ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.33 መሰረት ክስ ማቅረብ Aይቻልም ብሐል። ፍ/ቤቱ ውሣኔ በሰጠበት በግንቦት 29 ቀን 1997 ዓ.ም በውሣኔው ላይ የመዘገበው “ከሳሽ ጀነነው Aሰፋ” ብሎ ነው። በነሐሴ 2 ቀን 1995 ዓ.ም በቀረበው የክስ ማመልከቻ ላይ ግን “ከሳሽ ጀነነው Aሰፋ ላቀስዩማን Aሰፋ በሻህውረድ ወኪል” ተብሎ ተፅፏል።
16 17 የውክልና ሥልጣን ያለው ሰው በዋናው ባለመብት ስም የክስ ወይም የAቤቱታ ማመልከቻ ማቅረብ Eንደሚችል የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 58 ይደነግጋል።
Aቶ ጀነነው Aሰፋ የላቀስዩማን Aሰፋ በሻህውረድ ወኪል መሆኑ በፍ/ቤቱም የተገለፀ በመሆኑ Aመልካቹን ወክሎ ክስ ማቅረብ ይችላል። ክስ የመሰረተውም በውክልናው መሰረት ለመሆኑ ለየካ ምድብ ፍትሃብሄር ችሎት የፃፈው የክስ ማመልከቻ ያረጋግጣል። በመሆኑም የሥር ፍ/ቤት የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 33/2/ በመጥቀስ በጉዳዩ ላይ መብት ስለልለው ላከስ Aይችልም ማለቱ ተገቢ ሆኖ Aላገኘነውም። ምክንያቱም ክስ የመሰረተው በውክልናው Eንጅ ባለመብት ነኝ በማለት ስላልሆነ ነው።
ፍ/ቤቱ ውሣኔ በሰጠበት Eለት “ከሳሽ ጀነነው Aሰፋ” ብሎ ይመዝገብ Aንጂ የክስ ማመልከቻው ከሳሹ (ወኪሉ) የላቀስዩማን Aሰፋ በሻህውረድ ወኪል መሆኑን ያሣያል። ወኪሉ ወኪል መሆኑን Eስካሣየና Eስከገለፀ ድረስ በማመልከቻው ላይ የራሱን ወይም የወካዩን ስም Aስቀድሞ መፃፉም ቢሆን ወኪልነቱን ለውጦ ባለመብት የሚያደርገው Aይሆንም። በክስ ማመልከቻው ላይ ባለመብት ናቸው ተብለው ዋነኛ የጉዳዩ ባለቤት ተደርገው በዝርዝሩ የተጠቀሱት የAሁን Aመልካች ላቀስዩማን Aስፋ በሻህውረድ ናቸው። ይህ Eየታወቀ ወኪሉ በከሳሽነት ዘንግ ሆኖ ክስ መስርቷል በሚል ክሱ ውድቅ መደረጉ ስህተት ነው።
ወኪሉ በክስ ማመልከቻው ላይ የራሱን ስም ከወካዩ Aስቀድሞ መፃፉን ፍ/ቤቱ ግልፅነት ይጎለዋል Eንኳን ብሎ ቢገነዘብ ይህንኑ Aስተካክሎ Eንዲያቀርብ ማድረግ ሲችል ክሱን ያለመቀበሉ ተገቢ ባልሆነ Aሰራር ሙግት Eንዲራዘምና ባለጉዳይ Eንዲጉላላ ማድረግ ነው። በመሆኑም የሚከተለው ተወስኗል።
ው ሣ ኔ
የፍ/መ/ደ/ፍ/ቤት ክሱን የፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ. 33 በመጥቀስ መዝጋቱም ሆነ ከፍተኛው ፍ/ቤትም ይግባኙን መሰረዙ ተገቢ ስላልሆነ ውሣኔዎቹን በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ.348/1/ መሰረት ሽረናል።
የፍ/መ/ደ/ፍ/ቤት Aቶ ጀነነው Aሰፋ የላቀስዩማን Aሰፋ በሻህውረድ ወኪል በመሆን የመሰረተውን ክስ ተቀብሎ ግራ ቀኙን በማከራከር ተገቢውን ውሣኔ Eንዲሰጥ ታዟል። ይፃፍ። መዝገቡ ተዘግቷል።
No topics extracted.